የትግራይ ኃይሎች ክልሉን እያስተዳደረ ባለው ፓርቲ ውስጥ መከፋፈል ቢፈጠርም የትግራይ የፀጥታ ኃይሎች ገለልተኛ ሆነው እንዲቀጥሉ ጥሪ ቀረበ። ይህ ጥሪ የቀረበው በእነ አቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ቡድን ለአንድ ቀን ያካሄደውን “ህወሓትን ማዳን” ያለውን ስብሰባ ካጠናቀቀ በኋላ ባወጣው የአቋም መግለጫ ነው።
የትግራይ ኃይሎች ክልሉን እያስተዳደረ ባለው ፓርቲ ውስጥ መከፋፈል ቢፈጠርም የትግራይ የፀጥታ ኃይሎች ገለልተኛ ሆነው እንዲቀጥሉ ጥሪ ቀረበ። ይህ ጥሪ የቀረበው በእነ አቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ቡድን ለአንድ ቀን ያካሄደውን “ህወሓትን ማዳን” ያለውን ስብሰባ ካጠናቀቀ በኋላ ባወጣው የአቋም መግለጫ ነው።
WWW.BBC.COM
በህወሓት መካከል ከተፈጠረው ክፍፍል የትግራይ ኃይሎች ገለልተኛ እንዲሆኑ ጥሪ ቀረበ - BBC News አማርኛ
የትግራይ ኃይሎች ክልሉን እያስተዳደረ ባለው ፓርቲ ውስጥ መከፋፈል ቢፈጠርም የትግራይ የፀጥታ ኃይሎች ገለልተኛ ሆነው እንዲቀጥሉ ጥሪ ቀረበ። ይህ ጥሪ የቀረበው በእነ አቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ቡድን ለአንድ ቀን ያካሄደውን “ህወሓትን ማዳን” ያለውን ስብሰባ ካጠናቀቀ በኋላ ባወጣው የአቋም መግለጫ ነው።
0 Comments 0 Shares