Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
ሁሉንም ዕይ
  • አባል ይሁኑ
    Sign In
    አዲስ ምዝገባ
    ፍለጋ

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • BBC shared a link
    2018-07-15 11:30:01 -
    Fakkii babbareedoo kaasuun kan beekaman Artist Lammaa Guyyaan fakkii pirezidantii Ertiraa kaasan harkatti kennaniiruf.
    Fakkii babbareedoo kaasuun kan beekaman Artist Lammaa Guyyaan fakkii pirezidantii Ertiraa kaasan harkatti kennaniiruf.
    WWW.BBC.COM
    Lammaa Guyyaan pirezidantii Ertiraa badhaasan
    Fakkii babbareedoo kaasuun kan beekaman Artist Lammaa Guyyaan fakkii pirezidantii Ertiraa kaasan harkatti kennaniiruf.
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-15 11:48:01 -
    ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከ20 ዓመታት በኋላ የኢትዮጵያን ምድር ረገጡ
    ብሩክ አብዱ
    Sun, 07/15/2018 - 15:46
    ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከ20 ዓመታት በኋላ የኢትዮጵያን ምድር ረገጡ ብሩክ አብዱ Sun, 07/15/2018 - 15:46
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከ20 ዓመታት በኋላ የኢትዮጵያን ምድር ረገጡ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ኢትዮጵያና ኤርትራ የዛሬ 20 ዓመት ካካሄዱት ከ70 ሺሕ በላይ ሰዎችን ሕይወት ከቀጠፈው ደም አፋሳሽ ጦርነት ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ፣ ቅዳሜ ሐምሌ 7 ቀን 2010 ዓ.ም. የኢትዮጵያን ምድር ረገጡ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-15 11:48:01 -
    አዋሽ ባንክ ከ1.9 ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ አስመዘገበ
    ዳዊት ታዬ
    Sun, 07/15/2018 - 15:40
    አዋሽ ባንክ ከ1.9 ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ አስመዘገበ ዳዊት ታዬ Sun, 07/15/2018 - 15:40
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    አዋሽ ባንክ ከ1.9 ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ አስመዘገበ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በአገሪቱ በሥራ ላይ ከሚገኙ የግል ባንኮች አንዱ የሆነው አዋሽ ባንክ፣ በ2010 የሒሳብ ዓመት ከታክስና ከሌሎች ተቀናሾች በፊት 1.96 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማስመዝገቡ ታወቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-15 11:48:01 -
    ኢትዮጵያዊቷ ዲፕሎማት ቪዛ በማጭበርበር ወንጀል አሜሪካ ውስጥ በቁጥጥር ሥር ዋሉ
    በጋዜጣዉ ሪፓርተር
    Sun, 07/15/2018 - 15:27
    ኢትዮጵያዊቷ ዲፕሎማት ቪዛ በማጭበርበር ወንጀል አሜሪካ ውስጥ በቁጥጥር ሥር ዋሉ በጋዜጣዉ ሪፓርተር Sun, 07/15/2018 - 15:27
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ኢትዮጵያዊቷ ዲፕሎማት ቪዛ በማጭበርበር ወንጀል አሜሪካ ውስጥ በቁጥጥር ሥር ዋሉ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ኢትዮጵያዊቷ ዲፕሎማት የቤተሰብ አባሎቻቸውን ያላግባብ የአሜሪካን የዲፕሎማት ቪዛ እንዲያገኙ አድርገዋል ተብለው ተጠርጥረው፣ ሐምሌ 5 ቀን 2010 ዓ.ም. በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የአሜሪካ የፍትሕ ዲፓርትመንት አስታወቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-15 11:48:01 -
    በሥራ ላይ ለነበሩና ለተሰናበቱ ስምንት ከፍተኛ ባለሥልጣናት የአምባሳደርነት ሹመት ተሰጠ
    ታምሩ ጽጌ
    Sun, 07/15/2018 - 15:14
    በሥራ ላይ ለነበሩና ለተሰናበቱ ስምንት ከፍተኛ ባለሥልጣናት የአምባሳደርነት ሹመት ተሰጠ ታምሩ ጽጌ Sun, 07/15/2018 - 15:14
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በሥራ ላይ ለነበሩና ለተሰናበቱ ስምንት ከፍተኛ ባለሥልጣናት የአምባሳደርነት ሹመት ተሰጠ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የአምባሳደርነት ሹመት የተሰጣቸው በቅርቡ ከደኢሕዴን ሊቀመንበርነታቸው በፈቃዳቸው የለቀቁት የግብርናና እንስሳት ሀብት ሚኒስትሩ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ ሚኒስትር የነበሩት አቶ ዓለማየሁ ተገኑ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ የነበሩት አቶ ያለው አባተ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማ፣ የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩት አቶ አብዱልፈታህ አብዱላሂ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ የነበሩት አቶ ዮናስ ዮሴፍ፣ እንዲሁም አቶ እሸቱ ደሴና አቶ አዛናው ታደሰ ናቸው፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-15 11:48:01 -
    ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ድጋፍ በወጡ ላይ የፖሊስ መኪና የነዳው ግለሰብ ታስሮ ጊዜ ቀጠሮ ተጠየቀበት
    ታምሩ ጽጌ
    Sun, 07/15/2018 - 14:15
    ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ድጋፍ በወጡ ላይ የፖሊስ መኪና የነዳው ግለሰብ ታስሮ ጊዜ ቀጠሮ ተጠየቀበት ታምሩ ጽጌ Sun, 07/15/2018 - 14:15
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ድጋፍ በወጡ ላይ የፖሊስ መኪና የነዳው ግለሰብ ታስሮ ጊዜ ቀጠሮ ተጠየቀበት | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ድጋፍና ምሥጋና መስቀል አደባባይ ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. በወጣው ሕዝብ ላይ፣ ይዞት የነበረውን ላንድክሩዘር የፖሊስ መኪና ሆን ብሎ በመንዳት ጉዳት አድርሷል ተብሎ የተጠረጠረው ግለሰብ ፍርድ ቤት ቀርቦ ጊዜ ቀጠሮ ተጠየቀበት፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-15 11:48:01 -
    በቂሊንጦ የሚገኙ እስረኞች መፈታት አለብን በማለት ተቃውሞ አሰሙ
    ታምሩ ጽጌ
    Sun, 07/15/2018 - 13:23
    በቂሊንጦ የሚገኙ እስረኞች መፈታት አለብን በማለት ተቃውሞ አሰሙ ታምሩ ጽጌ Sun, 07/15/2018 - 13:23
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በቂሊንጦ የሚገኙ እስረኞች መፈታት አለብን በማለት ተቃውሞ አሰሙ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር በቂሊንጦ እስረኛ ማቆያ የሚገኙ እስረኞች፣ የሠሩት ወንጀል ስለሌለ ከእስር መፈታት እንዳለባቸው በመግለጽ  ከሐምሌ 5 ቀን 2010 ዓ.ም. ምሽት ጀምሮ ተቃውሞ አሰሙ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-15 11:48:01 -
    በቤቶች ኮርፖሬሽን መጋዘኖች የታጎረው የኤርትራዊያን ንብረት ባለቤቶቹን እየጠበቀ ነው
    ውድነህ ዘነበ
    Sat, 07/14/2018 - 15:43
    በቤቶች ኮርፖሬሽን መጋዘኖች የታጎረው የኤርትራዊያን ንብረት ባለቤቶቹን እየጠበቀ ነው ውድነህ ዘነበ Sat, 07/14/2018 - 15:43
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በቤቶች ኮርፖሬሽን መጋዘኖች የታጎረው የኤርትራዊያን ንብረት ባለቤቶቹን እየጠበቀ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ከአቡነ ጴጥሮስ አደባባይ ወደ አውቶብስ ተራ (መርካቶ) መንገድ በስተቀኝ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በቀድሞ ወረዳ 01 ቀበሌ 01 ጨው በረንዳ አካባቢ፣ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ይዞታ የሆኑ መንታ መጋዘኖች ከኢትዮጵያ በጦርነቱ ጊዜ የተባረሩ ኤርትራውያን ንብረቶችን እስካሁን ድረስ ይዘው ቆይተዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (26833-26840 of 310644)
  • «
  • Prev
  • 3353
  • 3354
  • 3355
  • 3356
  • 3357
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network Amharic
English Amharic
ያግኙን Directory