የኤርትራው ፕሬዚደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ቅዳሜ አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዘገበ። የድርጅቱ የመረጃ ምንጮች እንዳረጋገጡት፤ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ የፊታችን ቅዳሜ ሐምሌ 7 ረፋዱን አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል። የፕሬዝዳንቱን ጉብኝት የተሳካ ለማድረግም ከወዲሁ የተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶች እየተደረጉ መሆኑንም ምንጮቻችን ገልጸዋል። ባሳለፍነው ሳምንት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ በኤርትራ አስመራ በነበራቸው ቆይታ በማህበራዊ፣ […]
The post ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የፊታችን ቅዳሜ አዲስ አበባ ይገባሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የፊታችን ቅዳሜ አዲስ አበባ ይገባሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የኤርትራው ፕሬዚደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ቅዳሜ አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዘገበ። የድርጅቱ የመረጃ ምንጮች እንዳረጋገጡት፤ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ የፊታችን ቅዳሜ ሐምሌ 7 ረፋዱን አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል። የፕሬዝዳንቱን ጉብኝት የተሳካ ለማድረግም ከወዲሁ የተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶች እየተደረጉ መሆኑንም ምንጮቻችን ገልጸዋል። ባሳለፍነው ሳምንት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ በኤርትራ አስመራ በነበራቸው ቆይታ በማህበራዊ፣ […]
The post ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የፊታችን ቅዳሜ አዲስ አበባ ይገባሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares