በጃፓን የጣለው ከፍተኛ ዝናብ የ199 ዜጎች ህይወት ማጥፋቱ ተገልጿል። በሀገሪቱ ከባድ ዝናብ ባስከተለው አደጋ የ199 ያህል ዜጎች ህይወት መጥፋቱንና ቢያንስ 10 ሺህ ያህል ዜጎች ከመኖሪያ ቤታቸው እንዲፈናቀሉ ማድረጉን ሲጂቲኤን የጃፓን መንግስት ቃል አቀባይን ዋቢ አድረጎ ዘግቧል። ከባዱ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ሳቢያ በርካታ ዜጎች የደረሱበት ያልታወቀ ሲሆን፥ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች የማፈላለግ ስራ ላይ መሆናቸውም ታውቋል። በሃገሪቱ […]
The post በጃፓን የጣለው ከፍተኛ ዝናብ የ199 ዜጎች ህይወት አጠፋ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በጃፓን የጣለው ከፍተኛ ዝናብ የ199 ዜጎች ህይወት ማጥፋቱ ተገልጿል። በሀገሪቱ ከባድ ዝናብ ባስከተለው አደጋ የ199 ያህል ዜጎች ህይወት መጥፋቱንና ቢያንስ 10 ሺህ ያህል ዜጎች ከመኖሪያ ቤታቸው እንዲፈናቀሉ ማድረጉን ሲጂቲኤን የጃፓን መንግስት ቃል አቀባይን ዋቢ አድረጎ ዘግቧል። ከባዱ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ሳቢያ በርካታ ዜጎች የደረሱበት ያልታወቀ ሲሆን፥ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች የማፈላለግ ስራ ላይ መሆናቸውም ታውቋል። በሃገሪቱ […] The post በጃፓን የጣለው ከፍተኛ ዝናብ የ199 ዜጎች ህይወት አጠፋ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
በጃፓን የጣለው ከፍተኛ ዝናብ የ199 ዜጎች ህይወት አጠፋ
በጃፓን የጣለው ከፍተኛ ዝናብ የ199 ዜጎች ህይወት ማጥፋቱ ተገልጿል። በሀገሪቱ ከባድ ዝናብ ባስከተለው አደጋ የ199 ያህል ዜጎች ህይወት መጥፋቱንና ቢያንስ 10 ሺህ ያህል ዜጎች ከመኖሪያ ቤታቸው እንዲፈናቀሉ ማድረጉን ሲጂቲኤን የጃፓን መንግስት ቃል አቀባይን ዋቢ አድረጎ ዘግቧል።
0 Comments 0 Shares