• ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ፤ በኢትዮጵያ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በተመለከተ ባሰባሰበው ሪፖርት ዘግናኝ የሆኑ ምርመራዎች የሚፈፀሙባቸው እርስ ቤቶች፤ የተዘጋውን ማዕከላዊ ጨምሮ በኦሮሚያ ክልል፣ በአማራ ክልል፣ በሶማሌ፣ በደቡብ እና በሌሎች ባልታወቁ እስር ቤቶች ጭምር እንደሚፈፀሙ አስታውቋል።
    ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ፤ በኢትዮጵያ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በተመለከተ ባሰባሰበው ሪፖርት ዘግናኝ የሆኑ ምርመራዎች የሚፈፀሙባቸው እርስ ቤቶች፤ የተዘጋውን ማዕከላዊ ጨምሮ በኦሮሚያ ክልል፣ በአማራ ክልል፣ በሶማሌ፣ በደቡብ እና በሌሎች ባልታወቁ እስር ቤቶች ጭምር እንደሚፈፀሙ አስታውቋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የፌደራል ማረሚያ ቤት ኃላፊዎችች ተነስተው በአዲስ ተተኩ
    ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ፤ በኢትዮጵያ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በተመለከተ ባሰባሰበው ሪፖርት ዘግናኝ የሆኑ ምርመራዎች የሚፈፀሙባቸው እርስ ቤቶች፤ የተዘጋውን ማዕከላዊ ጨምሮ በኦሮሚያ ክልል፣ በአማራ ክልል፣ በሶማሌ፣ በደቡብ እና በሌሎች ባልታወቁ እስር ቤቶች ጭምር እንደሚፈፀሙ አስታውቋል።
    0 Comments 0 Shares
  • በመተማ የእርሻ ቦታ በሱዳን ታጣቂዎች የተገደሉ ኢትዮጵያውያን አስክሬን ዛሬ ወደ ቤተሰቦቻቸው መምጣቱን ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገለፁ።
    በመተማ የእርሻ ቦታ በሱዳን ታጣቂዎች የተገደሉ ኢትዮጵያውያን አስክሬን ዛሬ ወደ ቤተሰቦቻቸው መምጣቱን ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገለፁ።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የመተማ ውሎ
    በመተማ የእርሻ ቦታ በሱዳን ታጣቂዎች የተገደሉ ኢትዮጵያውያን አስክሬን ዛሬ ወደ ቤተሰቦቻቸው መምጣቱን ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገለፁ።
    0 Comments 0 Shares
  • የደቡብ ሱዳኑን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርን የሥልጣን ዘመን በሦስት ተጨማሪ ዓመታት ለማራዘም የሃገሪቱ ፓርላማ ያሳለፈውን ውሣኔ በብርቱ እንደሚያወግዝ በሪክ ማቻር የሚመራው “የሱዳን ሕዝብ ነፃ አውጭ ንቅናቄ - በተቃውሞ” የሚባለው ቡድን አሳውቋል።
    የደቡብ ሱዳኑን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርን የሥልጣን ዘመን በሦስት ተጨማሪ ዓመታት ለማራዘም የሃገሪቱ ፓርላማ ያሳለፈውን ውሣኔ በብርቱ እንደሚያወግዝ በሪክ ማቻር የሚመራው “የሱዳን ሕዝብ ነፃ አውጭ ንቅናቄ - በተቃውሞ” የሚባለው ቡድን አሳውቋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ኤስፒኤልኤም-አይኦ የኪርን ዘመን መራዘም አወገዘ
    የደቡብ ሱዳኑን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርን የሥልጣን ዘመን በሦስት ተጨማሪ ዓመታት ለማራዘም የሃገሪቱ ፓርላማ ያሳለፈውን ውሣኔ በብርቱ እንደሚያወግዝ በሪክ ማቻር የሚመራው “የሱዳን ሕዝብ ነፃ አውጭ ንቅናቄ - በተቃውሞ” የሚባለው ቡድን አሳውቋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ከሦስት ሳምንታት በኋላ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የሚያደርጉት ጎዞ ብቸኛ ዓላማ በዛ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን መነጋገር መወያየት መሆኑን በአዲስ አበባ የሚንቀሳቀሰው አብይ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ከሦስት ሳምንታት በኋላ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የሚያደርጉት ጎዞ ብቸኛ ዓላማ በዛ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን መነጋገር መወያየት መሆኑን በአዲስ አበባ የሚንቀሳቀሰው አብይ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ጠ/ሚ አብይ "ግንቡን እናፍርስ፣ ድልድዩንም እንገንባ" በሚል መሪ ቃል ወደ አሜሪካ ሊያቀኑ ነው
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ከሦስት ሳምንታት በኋላ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የሚያደርጉት ጎዞ ብቸኛ ዓላማ በዛ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን መነጋገር መወያየት መሆኑን በአዲስ አበባ የሚንቀሳቀሰው አብይ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የኢትዮጵያ ሙስሊም ማኅበረሰብ መሪዎችን አነጋገሩ፡፡ ለአለፉት ዓመታት የተከሰቱ ችግሮች ለመፍታት የሚያስችል ሀሳብ እንዲያቀርብም ዘጠኝ አባላት ያሉት አንድ ኮሚቴ ተቋቋመ፡፡
    ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የኢትዮጵያ ሙስሊም ማኅበረሰብ መሪዎችን አነጋገሩ፡፡ ለአለፉት ዓመታት የተከሰቱ ችግሮች ለመፍታት የሚያስችል ሀሳብ እንዲያቀርብም ዘጠኝ አባላት ያሉት አንድ ኮሚቴ ተቋቋመ፡፡
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ የኢትዮጵያ ሙስሊም ማኅበረሰብ መሪዎችን አነጋገሩ
    ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የኢትዮጵያ ሙስሊም ማኅበረሰብ መሪዎችን አነጋገሩ፡፡ ለአለፉት ዓመታት የተከሰቱ ችግሮች ለመፍታት የሚያስችል ሀሳብ እንዲያቀርብም ዘጠኝ አባላት ያሉት አንድ ኮሚቴ ተቋቋመ፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • የእስላማዊ መንግሥት ቡድን (አይኤስ) መሪ አቡ በከር አል ባግዳዲ ወንድ ልጅ ሞራብ ሶሪያዋ ሆምስ ከተማ በአጥፍቶ ጠፊ ተልዕኮ ላይ ሞቷል የሚሉ ዘገባዎች ወጥተዋል።
    የእስላማዊ መንግሥት ቡድን (አይኤስ) መሪ አቡ በከር አል ባግዳዲ ወንድ ልጅ ሞራብ ሶሪያዋ ሆምስ ከተማ በአጥፍቶ ጠፊ ተልዕኮ ላይ ሞቷል የሚሉ ዘገባዎች ወጥተዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የአይኤስ መሪ አቡ በከር አል ባግዳዲ ወንድ ልጅ ሞራብ ሆምስ ውስጥ ሞቷል ተባለ
    የእስላማዊ መንግሥት ቡድን (አይኤስ) መሪ አቡ በከር አል ባግዳዲ ወንድ ልጅ ሞራብ ሶሪያዋ ሆምስ ከተማ በአጥፍቶ ጠፊ ተልዕኮ ላይ ሞቷል የሚሉ ዘገባዎች ወጥተዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ጎርፍ ካጥለቀለቀው ዋሻ መውጫ ካጡ ሁለት ሳምንት ገደማ የሆናቸውን የታይላንድ የእግር ኳስ ተጫዋቾች በህይውት ለማውጣት የሚቻልበት መንገድ እየተፈለገ ነው።
    ጎርፍ ካጥለቀለቀው ዋሻ መውጫ ካጡ ሁለት ሳምንት ገደማ የሆናቸውን የታይላንድ የእግር ኳስ ተጫዋቾች በህይውት ለማውጣት የሚቻልበት መንገድ እየተፈለገ ነው።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በታይላንድ ዋሻ ውስጥ ጠፍተው የተገኙ ታዳጊዎች ለማውጣት ጥረት እየተደረገ ነው
    ጎርፍ ካጥለቀለቀው ዋሻ መውጫ ካጡ ሁለት ሳምንት ገደማ የሆናቸውን የታይላንድ የእግር ኳስ ተጫዋቾች በህይውት ለማውጣት የሚቻልበት መንገድ እየተፈለገ ነው።
    0 Comments 0 Shares
  • ሰኔ 27 በየዓመቱ በዩናይትድ ስቴትስ የሚከበረው የነፃነት ቀን በአሜሪካውያን ልብ ውስጥ ልዩ ሥፍራ አለው።
    ሰኔ 27 በየዓመቱ በዩናይትድ ስቴትስ የሚከበረው የነፃነት ቀን በአሜሪካውያን ልብ ውስጥ ልዩ ሥፍራ አለው።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ዲሞክራሲ በተግባር
    ሰኔ 27 በየዓመቱ በዩናይትድ ስቴትስ የሚከበረው የነፃነት ቀን በአሜሪካውያን ልብ ውስጥ ልዩ ሥፍራ አለው።
    0 Comments 0 Shares