የደቡብ ሱዳኑን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርን የሥልጣን ዘመን በሦስት ተጨማሪ ዓመታት ለማራዘም የሃገሪቱ ፓርላማ ያሳለፈውን ውሣኔ በብርቱ እንደሚያወግዝ በሪክ ማቻር የሚመራው “የሱዳን ሕዝብ ነፃ አውጭ ንቅናቄ - በተቃውሞ” የሚባለው ቡድን አሳውቋል።
የደቡብ ሱዳኑን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርን የሥልጣን ዘመን በሦስት ተጨማሪ ዓመታት ለማራዘም የሃገሪቱ ፓርላማ ያሳለፈውን ውሣኔ በብርቱ እንደሚያወግዝ በሪክ ማቻር የሚመራው “የሱዳን ሕዝብ ነፃ አውጭ ንቅናቄ - በተቃውሞ” የሚባለው ቡድን አሳውቋል።
0 Comments
0 Shares