•   የደርግ ተወካዮች ንጉሱን ያሳምኑልናል ያሏቸውን እና ቅርብ የሆኑትን ራስ እምሩን እና አቶ ዮሃንስን ይዘው ጃንሆይ በታሰሩበት ክፍል ሆነው ውይይታቸውን ቀጥለዋል፡፡ ራስ እምሩ፡- ባንኩ ሲያስታውቅ መልሱን ነው፡፡ ጃንሆይ፡- እዚያ ባንኩን ምን ያህል አለ ብሎ ለመጠየቅ ነው  ራስ እምሩ፡- አዎን ምን ያህል ነው ያለው ገንዘብ አቶ ዮሐንስ፡- በአጭሩ ግርማዊ ጃንሆይ…. ጃንሆይ፡– አይሸፋፈን! አቶ ዮሐንስ፡- የለም የሚሸፈን […]
      የደርግ ተወካዮች ንጉሱን ያሳምኑልናል ያሏቸውን እና ቅርብ የሆኑትን ራስ እምሩን እና አቶ ዮሃንስን ይዘው ጃንሆይ በታሰሩበት ክፍል ሆነው ውይይታቸውን ቀጥለዋል፡፡ ራስ እምሩ፡- ባንኩ ሲያስታውቅ መልሱን ነው፡፡ ጃንሆይ፡- እዚያ ባንኩን ምን ያህል አለ ብሎ ለመጠየቅ ነው  ራስ እምሩ፡- አዎን ምን ያህል ነው ያለው ገንዘብ አቶ ዮሐንስ፡- በአጭሩ ግርማዊ ጃንሆይ…. ጃንሆይ፡– አይሸፋፈን! አቶ ዮሐንስ፡- የለም የሚሸፈን […]
    0 Comments 0 Shares
  • ክፍል 1     መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም በሻለቃ መንግስቱ ኃይለማርያም የሚመራው ጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ ጉምቱውን ንጉስ ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ በመንፈቅለ መንግስት ከመንበራቸው አውርዶ 59 ሚንስትሮቻቸውን በጅምላ ረሽኖ  ህዳር 15 ቀን ‹‹1967 ዓ.ም  መንግስት በሚያስተዳድረው የሬዲዮና ቴሌቭዥን ጣቢያ በማርሽ  የታጀበ ‹‹…….በጨቋኞች ላይ ዛሬም ሆነ ወደ ፊት የምንወስደው  እርምጃ በንፁሃን ሠዎች ላይ እንደተወሰደ ወይም የንፁሃን […]
    ክፍል 1     መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም በሻለቃ መንግስቱ ኃይለማርያም የሚመራው ጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ ጉምቱውን ንጉስ ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ በመንፈቅለ መንግስት ከመንበራቸው አውርዶ 59 ሚንስትሮቻቸውን በጅምላ ረሽኖ  ህዳር 15 ቀን ‹‹1967 ዓ.ም  መንግስት በሚያስተዳድረው የሬዲዮና ቴሌቭዥን ጣቢያ በማርሽ  የታጀበ ‹‹…….በጨቋኞች ላይ ዛሬም ሆነ ወደ ፊት የምንወስደው  እርምጃ በንፁሃን ሠዎች ላይ እንደተወሰደ ወይም የንፁሃን […]
    0 Comments 0 Shares
  • ግልፅ ደብዳቤ ለክቡር አቶ ድሪባ ኩማ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዲስ አበባ ክቡርነቶ እንደሚያውቁት ቅዳሜ ሰኔ 16/2010 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሰልፍ ላይ ለተጎዱ ዜጎች የ1ዐ ሚሊዮን ብር ድጋፍ መመደቡን አስታውቀው በዜና ከሰማን ጀምሮ የሱማሌ ክልላዊ መንግስት 15 ሚሊዮን ብር፤የትግራይ ክልላዊ መንግስት 5 ሚሊዮን ብር በድምሩ በመገናኛ ብዙሃን እስከ ቅዳሜ ሰኔ 23/2010 ድረስ 30 […]
    ግልፅ ደብዳቤ ለክቡር አቶ ድሪባ ኩማ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዲስ አበባ ክቡርነቶ እንደሚያውቁት ቅዳሜ ሰኔ 16/2010 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሰልፍ ላይ ለተጎዱ ዜጎች የ1ዐ ሚሊዮን ብር ድጋፍ መመደቡን አስታውቀው በዜና ከሰማን ጀምሮ የሱማሌ ክልላዊ መንግስት 15 ሚሊዮን ብር፤የትግራይ ክልላዊ መንግስት 5 ሚሊዮን ብር በድምሩ በመገናኛ ብዙሃን እስከ ቅዳሜ ሰኔ 23/2010 ድረስ 30 […]
    0 Comments 0 Shares
  •               የጸጥታ ችግር አለ የሚለው መስተዳድሩ ከትናንት ጀምሮ ልዩ ሀይል ማሰማራቱን ነዋሪዎች ገልጸዋል  ሀረር ከተማ በጸጥታ ሀይሎች ጥብቅ ጥበቃ ስር መዋሏ ተነገረ፡፡ ከትናንት ጀምሮ በየመንገዱ የክልሉ ልዩ ሀይሎች ጥብቅ ፍተሻ በማድረግ ላይ መሆናቸውን አውቀናል፡፡ በሀረሪ ብሄራዊ ሊግ የሚመራው የክልሉ መንግስት የሀረር ከተማ ህዝብ ያቀረበውን የእንደመር ሰልፍ ጥሪ የጸጥታ ስጋት አለ […]
                  የጸጥታ ችግር አለ የሚለው መስተዳድሩ ከትናንት ጀምሮ ልዩ ሀይል ማሰማራቱን ነዋሪዎች ገልጸዋል  ሀረር ከተማ በጸጥታ ሀይሎች ጥብቅ ጥበቃ ስር መዋሏ ተነገረ፡፡ ከትናንት ጀምሮ በየመንገዱ የክልሉ ልዩ ሀይሎች ጥብቅ ፍተሻ በማድረግ ላይ መሆናቸውን አውቀናል፡፡ በሀረሪ ብሄራዊ ሊግ የሚመራው የክልሉ መንግስት የሀረር ከተማ ህዝብ ያቀረበውን የእንደመር ሰልፍ ጥሪ የጸጥታ ስጋት አለ […]
    0 Comments 0 Shares
  • “በለውጥ ባቡር ውስጥ ያልገባ ኢህዲግ አይሆንም ። ” “የአፈር ህዝብ ለዘመናት ክላሽ ተሸክሞል አሁን የሚያስፈልገው ክላሽ ሳይሆን ትራክተር ነው ። ” “ባለስልጣናት ሌቦች ከምትሆኑ ብትሞቱ ይሻላል ” “ሞትን ያሸነፈ ሰው የለም ህይወትን ግን ያሸነፈ ሰው አለ። ” “ደርግን የጣለው ኢህዲግ አይደለም ። ደርግን የጣለው ራሱ ደርግ ነው ። ” “የኢትዮጵያ ዋስትና ኢህዲግ ሳይሆን ዲሞክራሲ ነው። ” […]
    “በለውጥ ባቡር ውስጥ ያልገባ ኢህዲግ አይሆንም ። ” “የአፈር ህዝብ ለዘመናት ክላሽ ተሸክሞል አሁን የሚያስፈልገው ክላሽ ሳይሆን ትራክተር ነው ። ” “ባለስልጣናት ሌቦች ከምትሆኑ ብትሞቱ ይሻላል ” “ሞትን ያሸነፈ ሰው የለም ህይወትን ግን ያሸነፈ ሰው አለ። ” “ደርግን የጣለው ኢህዲግ አይደለም ። ደርግን የጣለው ራሱ ደርግ ነው ። ” “የኢትዮጵያ ዋስትና ኢህዲግ ሳይሆን ዲሞክራሲ ነው። ” […]
    0 Comments 0 Shares
  • Addis Ababa, July 2, 2018 (FBC) - Pope Francis is hailing the “good news” that Ethiopia and Eritrea are willing to discuss peace prospects for what has been one of Africa’s longest-running conflicts.

    Francis told the Catholic faithful gathered in St. Peter’s Square on Sunday that “in the midst of so many conflicts, it’s dutiful to point out an initiative that can be called historic.”
    Ethiopia’s foreign minister said Thursday that the leaders of the two countries would meet soon.
    The countries broke off relations when a border war began in 1998, five years after Eritrea won independence from Ethiopia.
    Francis expressed hope that having the governments “speak together of peace” after 20 years would “turn on a light of hope for these two countries in the Horn of Africa and for the entire African continent.”
    Source: AP
    Addis Ababa, July 2, 2018 (FBC) - Pope Francis is hailing the “good news” that Ethiopia and Eritrea are willing to discuss peace prospects for what has been one of Africa’s longest-running conflicts. Francis told the Catholic faithful gathered in St. Peter’s Square on Sunday that “in the midst of so many conflicts, it’s dutiful to point out an initiative that can be called historic.” Ethiopia’s foreign minister said Thursday that the leaders of the two countries would meet soon. The countries broke off relations when a border war began in 1998, five years after Eritrea won independence from Ethiopia. Francis expressed hope that having the governments “speak together of peace” after 20 years would “turn on a light of hope for these two countries in the Horn of Africa and for the entire African continent.” Source: AP
    WWW.FANABC.COM
    FBC - Pope Francis hails recent step by Ethiopia and Ethiopia to normalize relations
    Addis Ababa, July 2, 2018 (FBC) - Pope Francis is hailing the “good news” that Ethiopia and Eritrea are willing to discuss peace prospects for what ha...
    0 Comments 0 Shares
  • Addis Ababa, July 2, 2018 (FBC) –A delegation of the United Oromo Liberation Front (UOLF) led by Brigadier General Hailu Gonfa and Aba Nega Jara arrived in Addis Ababa yesterday to engage in a peaceful struggle.

    Upon arrival at the Addis Ababa Bole International Airport, the delegation was welcomed by State Minister of Government Communication Affairs Office, Kassahun Gofe.
    Kassahun on the occasion said the Front came to Ethiopia by accepting the invitation extended by the government exiled parties.
    Deputy Chairperson and Executive Committee member of the Front, Brigadier General Hailu Gonfa for his parts stated that their arrival to home is to engage in a peaceful struggle.
    UOLF is encouraged and supports the reforms undertaken by the government during the past three months, he said.
    He further noted that the Front is ready to work with the people, political parties, and the government.
    Addis Ababa, July 2, 2018 (FBC) –A delegation of the United Oromo Liberation Front (UOLF) led by Brigadier General Hailu Gonfa and Aba Nega Jara arrived in Addis Ababa yesterday to engage in a peaceful struggle. Upon arrival at the Addis Ababa Bole International Airport, the delegation was welcomed by State Minister of Government Communication Affairs Office, Kassahun Gofe. Kassahun on the occasion said the Front came to Ethiopia by accepting the invitation extended by the government exiled parties. Deputy Chairperson and Executive Committee member of the Front, Brigadier General Hailu Gonfa for his parts stated that their arrival to home is to engage in a peaceful struggle. UOLF is encouraged and supports the reforms undertaken by the government during the past three months, he said. He further noted that the Front is ready to work with the people, political parties, and the government.
    WWW.FANABC.COM
    FBC - United Oromo Liberation Front returns home for peaceful struggle
    Addis Ababa, July 2, 2018 (FBC) –A delegation of the United Oromo Liberation Front (UOLF) led by Brigadier General Hailu Gonfa and Aba Nega Jara arriv...
    0 Comments 0 Shares
  • [Premium Times] Ethiopian Airlines on Monday announced that it had taken delivery of the largest "B737 MAX 8" in Africa into its fleet.
    [Premium Times] Ethiopian Airlines on Monday announced that it had taken delivery of the largest "B737 MAX 8" in Africa into its fleet.
    ALLAFRICA.COM
    Ethiopian Airlines Receives Africa's Largest B737 Aircraft
    Ethiopian Airlines on Monday announced that it had taken delivery of the largest "B737 MAX 8" in Africa into its fleet.
    0 Comments 0 Shares