• Tiks Construction General Contractor Vacancy Announcement Job Title: Site Engineer 2 – No. Required: 3 – Place of Work: Eastern Gojam Awabel Wereda (Lumame) Project – Salary: Negotiable – Having work experience in Micro Earth Dam is more advantageous. Qualifications/Skills     :     – Academic Requirement: BSc in Water/ Civil Engineering or related field – […]
    The post Tiks Construction General Contractor Jobs in Ethiopia : Site Engineer 2 (3) appeared first on JobWeb Ethiopia.
    Tiks Construction General Contractor Vacancy Announcement Job Title: Site Engineer 2 – No. Required: 3 – Place of Work: Eastern Gojam Awabel Wereda (Lumame) Project – Salary: Negotiable – Having work experience in Micro Earth Dam is more advantageous. Qualifications/Skills     :     – Academic Requirement: BSc in Water/ Civil Engineering or related field – […] The post Tiks Construction General Contractor Jobs in Ethiopia : Site Engineer 2 (3) appeared first on JobWeb Ethiopia.
    Tiks Construction General Contractor Jobs in Ethiopia : Site Engineer 2 (3)
    Tiks Construction General Contractor Vacancy Announcement Job Title: Site Engineer 2 – No. Required: 3 – Place of Work: Eastern Gojam Awabel Wereda (Lumame) Project – Salary: Negotiable – Having work experience in Micro Earth Dam is more advantageous. Qualifications/Skills     :     – Academic Requirement: BSc in Water/ Civil Engineering or related field – …
    0 Comments 0 Shares
  • 0 Comments 0 Shares
  • 0 Comments 0 Shares
  • ዛሬ ዛሬ በአለማችን ሆነ በአገራችን ታመው ለመዳን ወደ ሆስፒታልና ጤና ጣቢያ ሄደው ለህመማቸው መፍትሔ ሳይገኙ በሕክምና ስህተት አካላቸው የሚጎዳ፣ያለግዜቸው ሕይወታቸው የሚያልፍ ሰዎችን በእለት ከእለት ውሎችን፣ በሚዲያ የምንሰማው ከጀሮችን ያራቀ ወሬ ነው፡፡ለመሆኑ የሕክምና ስህተት ማለት ምን ማለት ነው በሀገራችን ሕግስ እንዴት ተካትቷል የሕክምና ስህተት ተፈጽሟል የሚባለው ምን ምን ሲሟላ ነው የሚሉትን ነጥቦች ለመዳሰስና ግንዛቤ ለማስጨበጥ እንሞክራለን፡፡ […]
    ዛሬ ዛሬ በአለማችን ሆነ በአገራችን ታመው ለመዳን ወደ ሆስፒታልና ጤና ጣቢያ ሄደው ለህመማቸው መፍትሔ ሳይገኙ በሕክምና ስህተት አካላቸው የሚጎዳ፣ያለግዜቸው ሕይወታቸው የሚያልፍ ሰዎችን በእለት ከእለት ውሎችን፣ በሚዲያ የምንሰማው ከጀሮችን ያራቀ ወሬ ነው፡፡ለመሆኑ የሕክምና ስህተት ማለት ምን ማለት ነው በሀገራችን ሕግስ እንዴት ተካትቷል የሕክምና ስህተት ተፈጽሟል የሚባለው ምን ምን ሲሟላ ነው የሚሉትን ነጥቦች ለመዳሰስና ግንዛቤ ለማስጨበጥ እንሞክራለን፡፡ […]
    0 Comments 0 Shares
  • የተከበራችሁ የሀገራችን ህዝቦች ሆይ ምስጋና ከሚቀበል ሰው ይልቅ ምስጋና የሚሰጥ ታላቅ ነው፡፡ ያለ ጥርጥር ይህንን እንረዳለን፡፡ ባለፉት ሶስት ወራት ውስጥ በሀገራችን እየታየ ያለው የለውጥ ጭላንጭል፤ አሁን የሀገራችን ህዝብ እየሰጠን ካለው ወሰን አልባ ድጋፍ እና ፍቅር ጋር የሚወዳደር እንዳልሆነ ብንገነዘብም መንግስት ይሄንን ድጋፍ ፣ ፍቅር ፣ ክብር እና አለኝታነት ለተሰሩ ስራዎች እንደተሰጠ ምስጋና ብቻ ሳይሆን በቀጣይ […]
    የተከበራችሁ የሀገራችን ህዝቦች ሆይ ምስጋና ከሚቀበል ሰው ይልቅ ምስጋና የሚሰጥ ታላቅ ነው፡፡ ያለ ጥርጥር ይህንን እንረዳለን፡፡ ባለፉት ሶስት ወራት ውስጥ በሀገራችን እየታየ ያለው የለውጥ ጭላንጭል፤ አሁን የሀገራችን ህዝብ እየሰጠን ካለው ወሰን አልባ ድጋፍ እና ፍቅር ጋር የሚወዳደር እንዳልሆነ ብንገነዘብም መንግስት ይሄንን ድጋፍ ፣ ፍቅር ፣ ክብር እና አለኝታነት ለተሰሩ ስራዎች እንደተሰጠ ምስጋና ብቻ ሳይሆን በቀጣይ […]
    0 Comments 0 Shares
  • አቶ ስዩም ተሾመ በአምቦ ዩኒቨርስቲ ወሊሶ ካምፓስ የማናጅመንት ትምህርት አስተማሪ ሲሆን ሃሳቡን በማህበራዊና በሜይን ስትሪም ሚዲያዎች በመግለጽ ይታወቃል፡፡ የዶክተር አብይ አስተዳደር በአጭር ጊዜ ውስጥ ላስመዘገበው ውጤት እውቅና እና ምስጋና ለማቅረብ በቅርቡ በመስቀል አደባባይ የተካሄደውን ሰላማዊ ሰልፍ ካስተባበሩት መካከል አንዱ ነው፡፡ ሰልፉ በመስቀል አደባባይ ተጀምሮ ወደ ሌሎች ክልሎችም ተስፋፍቶ አሁን በተለያዩ ክልሎች ለዶክተር አብይ ስራዎች እውቅና […]
    አቶ ስዩም ተሾመ በአምቦ ዩኒቨርስቲ ወሊሶ ካምፓስ የማናጅመንት ትምህርት አስተማሪ ሲሆን ሃሳቡን በማህበራዊና በሜይን ስትሪም ሚዲያዎች በመግለጽ ይታወቃል፡፡ የዶክተር አብይ አስተዳደር በአጭር ጊዜ ውስጥ ላስመዘገበው ውጤት እውቅና እና ምስጋና ለማቅረብ በቅርቡ በመስቀል አደባባይ የተካሄደውን ሰላማዊ ሰልፍ ካስተባበሩት መካከል አንዱ ነው፡፡ ሰልፉ በመስቀል አደባባይ ተጀምሮ ወደ ሌሎች ክልሎችም ተስፋፍቶ አሁን በተለያዩ ክልሎች ለዶክተር አብይ ስራዎች እውቅና […]
    0 Comments 0 Shares
  • የቀድሞው የኢህዴድ ፅ/ቤት ኃላፊ እንዲሁም የገቢዎች እና ጉምሩክ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር የነበሩት እና በአሁኑ ሰዓት በቻይና ትምህርት ላይ የሚገኙት አቶ በክር ሻሌ “ለወጡ በእኔ እይታ” በሚል ርዕስ  በግል የፌስ ቡክ ገፃቸው እንዲህ ይላሉ ከውጣ ውረዶች በኋላ አገራችን እየተረጋጋች መምጣቷን ከሩቅም ይሰማል ::እኔ ጠቅለል አድርጌ እንደዚህ ገምግሜያለሁ::እይታዬ ነው አንብቡት:: ይቅርታ እና መደመር( inclusiveness) not መቀየጥ “ልዩችቶችን […]
    የቀድሞው የኢህዴድ ፅ/ቤት ኃላፊ እንዲሁም የገቢዎች እና ጉምሩክ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር የነበሩት እና በአሁኑ ሰዓት በቻይና ትምህርት ላይ የሚገኙት አቶ በክር ሻሌ “ለወጡ በእኔ እይታ” በሚል ርዕስ  በግል የፌስ ቡክ ገፃቸው እንዲህ ይላሉ ከውጣ ውረዶች በኋላ አገራችን እየተረጋጋች መምጣቷን ከሩቅም ይሰማል ::እኔ ጠቅለል አድርጌ እንደዚህ ገምግሜያለሁ::እይታዬ ነው አንብቡት:: ይቅርታ እና መደመር( inclusiveness) not መቀየጥ “ልዩችቶችን […]
    0 Comments 0 Shares
  •                                                          ክፍል 3 እና የመጨረሻ  ጃንሆይ፡– ተጠይቆ ነው ሳይጠየቅ? አቶ ዮሐንስ፡- ሳይጠየቅ ነው ብለው የሚጠይቁት የለም ይረዱት ብየ ነው፡፡ በኋላ ይህ ነው ያ ነው እንዳይባል ፣ ግማዊነትዎ እንዲያውቁት […]
                                                             ክፍል 3 እና የመጨረሻ  ጃንሆይ፡– ተጠይቆ ነው ሳይጠየቅ? አቶ ዮሐንስ፡- ሳይጠየቅ ነው ብለው የሚጠይቁት የለም ይረዱት ብየ ነው፡፡ በኋላ ይህ ነው ያ ነው እንዳይባል ፣ ግማዊነትዎ እንዲያውቁት […]
    0 Comments 0 Shares