0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበአሜሪካ የፖለቲካ ግድያ ለመፈጸም አሲሯል የተባለ ፓኪስታናዊ ተያዘከኢራን ጋራ ግንኙነት ያለውና በአሜሪካ ውስጥ የፖለቲካ ግድያ ለመፈጸም አሲሮ ነበር ያሉትን አንድ ፓኪስታናዊ ይዘው ክስ መመስረታቸውን በብሩክሊን፣ ኒው ዮርክ የሚገኙ አቃቢያ ሕግ አስታውቀዋል። አሲፍ መርቻንት የተባለው ግለሰብ ወደ ኒው ዮርክ በመምጣት ነፍሰ ገዳዮችንም ለመቅጠር ሞክሯል ተብሏል። አሲፍ መርቻንት ግድያውን እንዲያከናውኑ የመረጣቸው ግለሰቦች ማንንነታቸውን የደበቁ የሕግ አስከባሪ አባላት መሆናቸውን እንዲሁም ቅድሚያ 5ሺሕ ዶላር እንደከፈላቸውም...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበእንግሊዝ ዘረኝነትን የሚቃወሙ ሰልፍ ወጡበእንግሊዝ ለበርካታ ቀናት ሲካሄድ የነበረውን የቀኝ አክራሪዎች ፀረ ስደተኛ ሰልፎችና ጥቃቶች በመቃወም በሺሕ የሚቆጠሩ ሰዎች ሰልፍ ወጥተዋል። ዘረኝነትን በመቃወም በበርካታ ከተሞች የወጡት ሰልፈኞች የቀኝ አክራሪዎቹ ሲጠቀሙባቸው የነበሩ መንገዶችን እና ሌሎችንም ቦታዎች ተቆጣጥረው ውለዋል። የቀኝ አክራሪዎቹ ስደተኞችን በመቃወም ባደረሱት ጥቃት ከሳምንት በፊት ሶስት ሕፃናት ተገድለዋል። ፀረ ፋሺስት ሰልፈኞቹ ከቀኝ አክራሪዎቹ የበለጠ ቁጥር የነበራቸው በመሆኑ፣...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMአዲሱ የባንግላዴሽ ጊዜያዊ መሪ ከፓሪስ ሃገራቸው ገቡበባንግላዴሽ በትላንትናው ዕለት አዲስ የተሾሙት መሪ ዛሬ ሐሙስ ከፓሪስ ሃገራቸው ገብተዋል። ጊዜያዊ መንግስቱን እንዲመሩ በሃገሪቱ ኤታማዦር ሹም ሥልጣን የተሰጣቸው የ84 ዓመቱ የኖቤል ሰላም ሽልማት አሸናፊው ሙሃማድ ዩኑስ፣ ሃገራቸው ሲገቡ በኤታማዦር ሹሙ ጀኔራል ዌከር ዛማን አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ዛሬ ምሽት ቃለ መሃላ እንደሚፈጽሙ ይጠበቃል። “ዛሬ ለእኛ ታላቅ ቀን ነው። ባንግላዴሽ አዲስ የድል ቀን ፈተረች። ባንግላዴሽ ሁለተኛ የነፃነት ቀን አገኘች።” ሲሉ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMሐማስ አዲስ የፖለቲካና ወታደራዊ መሪ ሾመባለፈው መስከረም መጨረሻ ሐማስ በእስራኤል ላይ የከፈተውን ጥቃት አቀናብረዋል በሚል የሚከሰሱት በጋዛ ሠርጥ የሐማስ መሪ የነበሩት የህያ ሲንዋር የድርጅቱ የፖለቲካ ሃላፊ እና በጋዛ ወታደራዊ መሪ ሆነው ተመርጠዋል። የህያ ሲንዋር በጋዛ የሚካሄደውን ጦርነት በድርድር ይፈታሉ የሚል እምነት እንደሌላቸው ተንታኞች በመግለፅ ላይ ቢሆኑም፣ የሐማስ ቃል አቀባይ ግን የህያ ሲንዋር ድርድሩን ይቀጥላሉ ብለዋል። የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ምኒስትር አንተኒ ብሊንከን አሁን በጋዛ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMአሜሪካ ከሰሃራ በታች ላሉ ሃገራት 536 ሚሊዮን ዶላር ተጨማሪ የሰብዓዊ ርዳታ መደበችየአሜሪካ መንግስት ከሰሃራ በታች ላሉ ሃገራት ለተጨማሪ የሰብዓዊ ሥራ የሚውል 536 ሚሊዮን ዶላር መመደቡን ዛሬ አስታውቋል፡፡ ከተጠቀሰው ገንዘብ ውስጥ በኢትዮጵያ ለሚገኙ የሰብዓዊ አጋሮች 97 ሚሊዮን ዶላር መመደቡንና ከዚህም ውስጥ 87 ሚሊዮን ዶላሩ ለስደተኞች የሚውል መሆኑን በአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር የሰብዓዊ ደህንነት፣ ዲሞክራሲ እና ሰብዓዊ መብት ረዳት ፀሃፊ የሆኑት ኡዝራ ዜያ ዛሬ አዲስ አበባ ላይ አስታውቀዋል። ከሰሃራ በታች ባሉ ሃገራት 38...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበፓስፖርት አሰጣጥ “አድልዎ ይፈጸማል” ሲል የመብት ተሟጋቹ የአገልግሎት ተቋሙን ከሰሰሂዩማን ራይትስ ፈርስት የተባለ የመብት ተሟጋች ድርጅት፣ የኢትዮጵያ ኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎትን፣ የትግራይ ተወላጆችን የዜግነት፣ የእኩልነት እና በነጻነት የመዘዋወር ሕገ መንግሥታዊ መብቶችን በመጣስ ሲከስ፣ ተቋሙ በበኩሉ፣ “በትግራይ ተወላጆች ላይ የሚፈጸም አድልዎ የለም፤” ሲል ክሱን አስተባብሏል፡፡ ፓስፖርት የሚጠይቁ የትግራይ ተወላጆች፣ “የተለየ እንግልት፣ ወከባ እና ማስፈራሪያ እንደሚፈጸምባቸው በምርመራ አረጋግጫለኹ፤” ያለው የመብት ተሟጋቹ ድርጅት፣...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበወለጋ ዞኖች የጸጥታ ችግር የወባ መድኃኒትን ለማዳረስ ዕንቅፋት መፍጠሩ ተገለጸበኦሮሚያ ክልል፣ በምዕራብ ወለጋ እና በቄለም ወለጋ ዞኖች የቀጠለው የጸጥታ ችግር፣ የወባ በሽታ መድኃኒት ተደራሽነትን በእጅጉ እያስተጓጎለ እንደኾነ የገለጹ ነዋሪዎች እና የጤና ባለሞያዎች፣ “የሰው ሕይውት እያለፈ ነው፤” ሲሉ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። የሁለቱ ዞኖች ነዋሪዎች እንደተናገሩት፣ በከተሞች የተከማቹ የወባ መድኃኒቶች እና ሌሎች አቅርቦቶች ቢኖሩም፣ ወደ ገጠር ቀበሌዎች በአግባቡ ለማዳረስና ለአርሶ አደሮች ፈጣን ሕክምና ለመስጠት የጸጥታው ችግር ፈተና...0 Comments 0 Shares