Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
See All Results
  • Join
    Sign In
    Sign Up
    Search

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-25 11:48:01 -
    በጠቅላይ ሚኒስትሩ የምሥጋና ሠልፍ ላይ በደረሰ የቦምብ ፍንዳታ 154 ሰዎች ተጎዱ
    ዳዊት እንደሻው
    Sun, 06/24/2018 - 16:55
    በጠቅላይ ሚኒስትሩ የምሥጋና ሠልፍ ላይ በደረሰ የቦምብ ፍንዳታ 154 ሰዎች ተጎዱ ዳዊት እንደሻው Sun, 06/24/2018 - 16:55
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በጠቅላይ ሚኒስትሩ የምሥጋና ሠልፍ ላይ በደረሰ የቦምብ ፍንዳታ 154 ሰዎች ተጎዱ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ቅዳሜ ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. የጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድን (ዶ/ር) የሥራ እንቅስቃሴዎች ለመደገፍ በተደረገ ሠልፍ ላይ በፈነዳ ቦምብ፣ የሰው ሕይወት ሲያልፍ 154 ሰዎች ተጎድተዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-25 11:48:01 -
    የፖለቲካ መብቶችን አፍነዋል የተባሉ ሕጎችንና የፍትሕ ሥርዓቱን ለማሻሻል ብሔራዊ ምክር ቤት ተቋቋመ
    ዮሐንስ አንበርብር
    Sun, 06/24/2018 - 16:52
    የፖለቲካ መብቶችን አፍነዋል የተባሉ ሕጎችንና የፍትሕ ሥርዓቱን ለማሻሻል ብሔራዊ ምክር ቤት ተቋቋመ ዮሐንስ አንበርብር Sun, 06/24/2018 - 16:52
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የፖለቲካ መብቶችን አፍነዋል የተባሉ ሕጎችንና የፍትሕ ሥርዓቱን ለማሻሻል ብሔራዊ ምክር ቤት ተቋቋመ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የፖለቲካ መብቶችን አፍነዋል ተብለው የተለዩ ሕጎችን ለማሻሻልና መሠረታዊ የፍትሕ ሥርዓት ለውጥ ለማካሔድ የሚሠራ ብሔራዊ ምክር ቤት ተቋቋመ። ምክር ቤቱ "የፍትሕና የሕግ ሥርዓት ማሻሻያ ብሔራዊ ምክር ቤት" የሚል መጠሪያ የተሰጠው መሆኑን፣ በጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ ሰብሳቢነት እንደሚመራ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው የሪፖርተር ምንጮች ተናግረዋል።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-25 11:48:01 -
    የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም የመከላከያ ኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ
    ታምሩ ጽጌ
    Sun, 06/24/2018 - 16:48
    የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም የመከላከያ ኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ ታምሩ ጽጌ Sun, 06/24/2018 - 16:48
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም የመከላከያ ኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ጠቅላይ ሚኒስትርና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)፣ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹምና የመከላከያ ሎጂስቲክስ ዘርፍ ኃላፊን፣ የመከላከያና ኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ አድርገው ሾሙ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-25 11:48:01 -
    የኦሮሚያና የሶማሌ ክልሎችን የአስተዳደር ወሰን ለማካለል የክልሎቹ ፕሬዚዳንቶች ልዩ ትብብር ተጠየቀ
    ዮሐንስ አንበርብር
    Sun, 06/24/2018 - 16:45
    የኦሮሚያና የሶማሌ ክልሎችን የአስተዳደር ወሰን ለማካለል የክልሎቹ ፕሬዚዳንቶች ልዩ ትብብር ተጠየቀ ዮሐንስ አንበርብር Sun, 06/24/2018 - 16:45
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የኦሮሚያና የሶማሌ ክልሎችን የአስተዳደር ወሰን ለማካለል የክልሎቹ ፕሬዚዳንቶች ልዩ ትብብር ተጠየቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኦሮሚያና የሶማሌ ክልሎች የአስተዳደር ወሰን ውዝግብን ለመፍታትና አስተዳደራዊ ወሰኖችን ለማካለል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንና የማካለል ሥራውን በሰላማዊ ሁኔታ ለማከናወን የሁለቱም ክልሎች ፕሬዚዳንቶች ልዩ ትኩረት ሰጥተው እንዲተባበሩና እንዲከታተሉ፣ የፌዴራልና አርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች ሚኒስትሩ ጠየቁ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-25 11:48:01 -
    የኦሮሚያ ክልል ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆኑ
    ታምሩ ጽጌ
    Sun, 06/24/2018 - 16:42
    የኦሮሚያ ክልል ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆኑ ታምሩ ጽጌ Sun, 06/24/2018 - 16:42
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የኦሮሚያ ክልል ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆኑ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኦሮሚያ ክልል ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ ምክትል ኮሚሽነር ደመላሽ ገብረ ሚካኤል፣ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት በምክትል ዋና ዳይሬክተርነት የአገር ውስጥ ደኅንነት ኃላፊ ሆነው ተሾሙ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-25 11:48:01 -
    የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅትና ስሜክ በዱከም የሚገነባውን የነዳጅ ዲፖ ዲዛይን ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ
    ቃለየሱስ በቀለ
    Sun, 06/24/2018 - 16:34
    የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅትና ስሜክ በዱከም የሚገነባውን የነዳጅ ዲፖ ዲዛይን ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ ቃለየሱስ በቀለ Sun, 06/24/2018 - 16:34
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅትና ስሜክ በዱከም የሚገነባውን የነዳጅ ዲፖ ዲዛይን ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት በዱከም ከተማ አቅራቢያ በከፍተኛ ወጪ ለመገንባት ያቀደውን ግዙፍ የነዳጅ ማጠራቀሚያ ዲፖ የዲዛይንና ፕሮጀክት ክትትል ሥራ ውል ስሜክ ኢንተርናሽናል ከተባለ የአውስትራሊያ ኩባንያ ጋር ተፈራረመ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • New Business Ethiopia shared a link
    2018-06-25 11:48:01 -
    Suspected of the Saturday Meskel Square rally bomb blast in Addis Ababa the federal police says it has arrested over 30 people. The bomb was blasted near the stage where Prime Minister Abiy Ahmed who addressed the gathering was sitting. The video footage shows his body guards and other government officials covering the Prime Minister […]
    Suspected of the Saturday Meskel Square rally bomb blast in Addis Ababa the federal police says it has arrested over 30 people. The bomb was blasted near the stage where Prime Minister Abiy Ahmed who addressed the gathering was sitting. The video footage shows his body guards and other government officials covering the Prime Minister […]
    NEWBUSINESSETHIOPIA.COM
    Dozens arrested for bomb attack in Addis Ababa
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • News.et - Ethiopian News shared a link
    2018-06-25 12:13:01 -
    እሁድን በኢቢኤስ ከሚያስተላልፋቸው ፕሮግራሙ መካከል በአርቲስት ሀና ዮሃንስ አቅራቢነት የሚተላለፈው ‘እንተዋወቃለን ወይ?’ የተሰኘው ፕሮግራም በቀላሉ ተወዳጅነትን ካተረፉ እና ብዙ ተመልካችን ካፈሩት መካከል ይመደባል። በዛሬው ፕሮግራምም ሶስት ጥንድ ባለትዳሮች እንተዋወቃለን ወይ ሊባባሉ እና በጥያቄ እና መልሶቹ ዘና ሊያደርጉን ተገኝተዋል።
    The post እንተዋወቃለን ወይ? እሁድን በኢቢኤስ አዝናኝ ፕሮግራም appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    እሁድን በኢቢኤስ ከሚያስተላልፋቸው ፕሮግራሙ መካከል በአርቲስት ሀና ዮሃንስ አቅራቢነት የሚተላለፈው ‘እንተዋወቃለን ወይ?’ የተሰኘው ፕሮግራም በቀላሉ ተወዳጅነትን ካተረፉ እና ብዙ ተመልካችን ካፈሩት መካከል ይመደባል። በዛሬው ፕሮግራምም ሶስት ጥንድ ባለትዳሮች እንተዋወቃለን ወይ ሊባባሉ እና በጥያቄ እና መልሶቹ ዘና ሊያደርጉን ተገኝተዋል። The post እንተዋወቃለን ወይ? እሁድን በኢቢኤስ አዝናኝ ፕሮግራም appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    እንተዋወቃለን ወይ? እሁድን በኢቢኤስ አዝናኝ ፕሮግራም
    እሁድን በኢቢኤስ ከሚያስተላልፋቸው ፕሮግራሙ መካከል በአርቲስት ሀና ዮሃንስ አቅራቢነት የሚተላለፈው 'እንተዋወቃለን ወይ?' የተሰኘው ፕሮግራም በቀላሉ ተወዳጅነትን ካተረፉ እና ብዙ ተመልካችን ካፈሩት መካከል ይመደባል። በዛሬው ፕሮግራምም ሶስት ጥንድ ባለትዳሮች እንተዋወቃለን ወይ ሊባባሉ እና በጥያቄ እና መልሶቹ ዘና ሊያደርጉን ተገኝተዋል።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (23609-23616 of 309371)
  • «
  • Prev
  • 2950
  • 2951
  • 2952
  • 2953
  • 2954
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network English
English Amharic
Contact Us Directory