Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
ሁሉንም ዕይ
  • አባል ይሁኑ
    Sign In
    አዲስ ምዝገባ
    ፍለጋ

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-24 11:48:01 -
    የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም የመከላከያ ኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ
    ታምሩ ጽጌ
    Sun, 06/24/2018 - 16:48
    የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም የመከላከያ ኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ ታምሩ ጽጌ Sun, 06/24/2018 - 16:48
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም የመከላከያ ኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ጠቅላይ ሚኒስትርና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)፣ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹምና የመከላከያ ሎጂስቲክስ ዘርፍ ኃላፊን፣ የመከላከያና ኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ አድርገው ሾሙ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-24 11:48:01 -
    የኦሮሚያና የሶማሌ ክልሎችን የአስተዳደር ወሰን ለማካለል የክልሎቹ ፕሬዚዳንቶች ልዩ ትብብር ተጠየቀ
    ዮሐንስ አንበርብር
    Sun, 06/24/2018 - 16:45
    የኦሮሚያና የሶማሌ ክልሎችን የአስተዳደር ወሰን ለማካለል የክልሎቹ ፕሬዚዳንቶች ልዩ ትብብር ተጠየቀ ዮሐንስ አንበርብር Sun, 06/24/2018 - 16:45
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የኦሮሚያና የሶማሌ ክልሎችን የአስተዳደር ወሰን ለማካለል የክልሎቹ ፕሬዚዳንቶች ልዩ ትብብር ተጠየቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኦሮሚያና የሶማሌ ክልሎች የአስተዳደር ወሰን ውዝግብን ለመፍታትና አስተዳደራዊ ወሰኖችን ለማካለል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንና የማካለል ሥራውን በሰላማዊ ሁኔታ ለማከናወን የሁለቱም ክልሎች ፕሬዚዳንቶች ልዩ ትኩረት ሰጥተው እንዲተባበሩና እንዲከታተሉ፣ የፌዴራልና አርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች ሚኒስትሩ ጠየቁ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-24 11:48:01 -
    የኦሮሚያ ክልል ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆኑ
    ታምሩ ጽጌ
    Sun, 06/24/2018 - 16:42
    የኦሮሚያ ክልል ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆኑ ታምሩ ጽጌ Sun, 06/24/2018 - 16:42
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የኦሮሚያ ክልል ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሆኑ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኦሮሚያ ክልል ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ ምክትል ኮሚሽነር ደመላሽ ገብረ ሚካኤል፣ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት በምክትል ዋና ዳይሬክተርነት የአገር ውስጥ ደኅንነት ኃላፊ ሆነው ተሾሙ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-24 11:48:01 -
    የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅትና ስሜክ በዱከም የሚገነባውን የነዳጅ ዲፖ ዲዛይን ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ
    ቃለየሱስ በቀለ
    Sun, 06/24/2018 - 16:34
    የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅትና ስሜክ በዱከም የሚገነባውን የነዳጅ ዲፖ ዲዛይን ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ ቃለየሱስ በቀለ Sun, 06/24/2018 - 16:34
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅትና ስሜክ በዱከም የሚገነባውን የነዳጅ ዲፖ ዲዛይን ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት በዱከም ከተማ አቅራቢያ በከፍተኛ ወጪ ለመገንባት ያቀደውን ግዙፍ የነዳጅ ማጠራቀሚያ ዲፖ የዲዛይንና ፕሮጀክት ክትትል ሥራ ውል ስሜክ ኢንተርናሽናል ከተባለ የአውስትራሊያ ኩባንያ ጋር ተፈራረመ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-24 11:48:01 -
    በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ድጋፍ ሰልፍ ላይ በፈነዳው ቦምብ ምክንያት ዘጠኝ የፀጥታ አባላት ታሰሩ
    በጋዜጣዉ ሪፓርተር
    Sat, 06/23/2018 - 21:29
    በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ድጋፍ ሰልፍ ላይ በፈነዳው ቦምብ ምክንያት ዘጠኝ የፀጥታ አባላት ታሰሩ በጋዜጣዉ ሪፓርተር Sat, 06/23/2018 - 21:29
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ድጋፍ ሰልፍ ላይ በፈነዳው ቦምብ ምክንያት ዘጠኝ የፀጥታ አባላት ታሰሩ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ቅዳሜ ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድን (ዶ/ር) ለመደገፍ የተደረገው ሰልፍ ላይ ከደረሰው የቦምብ ጥቃት ጋር በተያያዘ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነርን ጨምሮ ዘጠኝ የፌዴራልና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ባልደረቦች በቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡ በሰልፉ ላይ በተወረወረ ቦምብ 154 ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸውና አንድ ግለሰብ መሞቱን የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ዶክተር አሚር አማን በፌስቡክ ገጻቸው ላይ አስፍረዋል፡፡ ማምሻውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ከሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ጋር በመሆን በአደጋው የተጎዱ ሰዎችን በሆስፒታሎች ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addisfortune shared a link
    2018-06-24 11:48:01 -
    Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail below or call our office…
    Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail below or call our office…
    ADDISFORTUNE.NET
    ERA OF POPULAR POLITICS HERALDS IN TRAGEDY
    Saturday was a historical day. It started with throngs of people chanting and jogging their way to Mesqel Square for a support rally for Prime Minister Abiy Ahmed (PhD). The jubilance by the crowd was...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addisfortune shared a link
    2018-06-24 11:48:01 -
    Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail below or call our office…
    Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail below or call our office…
    ADDISFORTUNE.NET
    Police Commission Gets Another Head in Three Months
    Federal Police Commission sees another reshuffle in three months with Zeynu Jemal as its new Commissioner General, replacing Yared Zerihun. Yared, the short serving commissioner, has resigned recen...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addisfortune shared a link
    2018-06-24 11:48:01 -
    Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail below or call our office…
    Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail below or call our office…
    ADDISFORTUNE.NET
    Solidarity Rally Triggers T-Shirt Market Boom
    Seifu Assefa, 53, a minibus taxi owner, was one of the residents in the capital keen to march in a rally organised to support the recently appointed Prime Minister Abiy Ahmed (PhD). The rally held...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (23497-23504 of 309354)
  • «
  • Prev
  • 2936
  • 2937
  • 2938
  • 2939
  • 2940
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network Amharic
English Amharic
ያግኙን Directory