• (ኢዜአ)- በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የሚመራውን መንግስት በመደገፍ ነገ በመስቀል አደባባይ የሚደረገው ሰልፍ ያለ ፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ዝግጅት መደረጉን ፖሊስ አስታወቀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እንዳስታወቀው የድጋፍ ሰልፉ በሰላም እንዲጠናቀቅ ከፌዴራል ፖሊስና ከሌሎች የፀጥታ ኃይሎች ጋር በመተባበር ዝግጅት ተደርጓል። የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ትብብር፤ በተለይም ወጣቱ በኃላፊነት መንፈስ እና በሠላማዊ መንገድ እንዲንቀሳቀስ ኮሚሽኑ ለኢዜአ […]
    (ኢዜአ)- በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የሚመራውን መንግስት በመደገፍ ነገ በመስቀል አደባባይ የሚደረገው ሰልፍ ያለ ፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ዝግጅት መደረጉን ፖሊስ አስታወቀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እንዳስታወቀው የድጋፍ ሰልፉ በሰላም እንዲጠናቀቅ ከፌዴራል ፖሊስና ከሌሎች የፀጥታ ኃይሎች ጋር በመተባበር ዝግጅት ተደርጓል። የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ትብብር፤ በተለይም ወጣቱ በኃላፊነት መንፈስ እና በሠላማዊ መንገድ እንዲንቀሳቀስ ኮሚሽኑ ለኢዜአ […]
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    የድጋፍ ሰልፉ ያለ ፀጥታ ችግር እንዲካሄድ ዝግጅት ተደርጓል
    (ኢዜአ)- በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የሚመራውን መንግስት በመደገፍ ነገ በመስቀል አደባባይ የሚደረገው ሰልፍ ያለ ፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ዝግጅት መደረጉን ፖሊስ አስታወቀ።የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እንዳስታወቀው የድጋፍ ሰልፉ በሰላም እንዲጠናቀቅ ከፌዴራል ፖሊስና ከሌሎች የፀጥታ ኃይሎች ጋር በመተባበር ዝግጅት ተደርጓል።የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ትብብር፤ በተለይም ወጣቱ በኃላ
    0 Comments 0 Shares
  • (ኤፍ.ቢ.ሲ)- አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ በኢትዮጵያ ማንኛውንም ዓይነት ሰላማዊ ያልሆነ እንቅስቃሴ ማቆሙን ይፋ አደረገ። ንቅናቄው ዛሬ ባወጣው መግለጫ ከዛሬ ሰኔ 15 ቀን 2010 ዓመተ ምህረት ጀምሮ በማናቸውም መልኩ በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍሎች ምንም ዓይነት አመፅ ነክ እንቅስቃሴ ከማድረግ መታቀቡን አስታውቋል። በየትኛውም አካባቢ የሚገኙ አባላቱም ከማናቸውም የአመፅ እንቅስቃሴ እንዲታቀቡም ንቅናቄው ድርጅታዊ ትእዛዝ አስተላልፏል። ንቅናቄው በጠቅላይ […]
    (ኤፍ.ቢ.ሲ)- አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ በኢትዮጵያ ማንኛውንም ዓይነት ሰላማዊ ያልሆነ እንቅስቃሴ ማቆሙን ይፋ አደረገ። ንቅናቄው ዛሬ ባወጣው መግለጫ ከዛሬ ሰኔ 15 ቀን 2010 ዓመተ ምህረት ጀምሮ በማናቸውም መልኩ በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍሎች ምንም ዓይነት አመፅ ነክ እንቅስቃሴ ከማድረግ መታቀቡን አስታውቋል። በየትኛውም አካባቢ የሚገኙ አባላቱም ከማናቸውም የአመፅ እንቅስቃሴ እንዲታቀቡም ንቅናቄው ድርጅታዊ ትእዛዝ አስተላልፏል። ንቅናቄው በጠቅላይ […]
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    አርበኞች ግንቦት 7 ማንኛውንም ዓይነት ሰላማዊ ያልሆነ እንቅስቃሴ ማቆሙን ይፋ አደረገ
    (ኤፍ.ቢ.ሲ)- አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ በኢትዮጵያ ማንኛውንም ዓይነት ሰላማዊ ያልሆነ እንቅስቃሴ ማቆሙን ይፋ አደረገ።ንቅናቄው ዛሬ ባወጣው መግለጫ ከዛሬ ሰኔ 15 ቀን 2010 ዓመተ ምህረት ጀምሮ በማናቸውም መልኩ በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍሎች ምንም ዓይነት አመፅ ነክ እንቅስቃሴ ከማድረግ መታቀቡን አስታውቋል።በየትኛውም አካባቢ የሚገኙ አባላቱም ከማናቸውም የአመፅ እንቅ
    0 Comments 0 Shares
  • (ኤፍ.ቢ.ሲ)- በቡራዩ ከተማ የሚገኝ የምግብ መያዥያ ፕላስቲክ ምርት ለመጀመር በዝግጀት የነበረ አንድ ፋብሪካ ላይ ባጋጠመ የሲሊንደር መፈንዳት 13 ሰዎች የእሳት ቃጠሎ ጉዳት እንደደረሰባቸው ተነገረ። የቡራዩ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወንጀልና የፍትህ አሰጣጥ አስተባባሪ ኮማንደር በቃና ሚዴቅሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ የእአደጋው ስራ ለመጀመር ኤሌትሪክና ግብዓት በመገጣጠም ላይ የሚገኝ ፋብሪካ ላይ ነው የደረሰው። ትናት ከቀኑ 10 ሰዓት […]
    (ኤፍ.ቢ.ሲ)- በቡራዩ ከተማ የሚገኝ የምግብ መያዥያ ፕላስቲክ ምርት ለመጀመር በዝግጀት የነበረ አንድ ፋብሪካ ላይ ባጋጠመ የሲሊንደር መፈንዳት 13 ሰዎች የእሳት ቃጠሎ ጉዳት እንደደረሰባቸው ተነገረ። የቡራዩ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወንጀልና የፍትህ አሰጣጥ አስተባባሪ ኮማንደር በቃና ሚዴቅሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ የእአደጋው ስራ ለመጀመር ኤሌትሪክና ግብዓት በመገጣጠም ላይ የሚገኝ ፋብሪካ ላይ ነው የደረሰው። ትናት ከቀኑ 10 ሰዓት […]
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    በቡራዩ በፋብሪካ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ በ13 ሰዎች ላይ የቃጠሎ ጉዳት ደረሰ
    (ኤፍ.ቢ.ሲ)- በቡራዩ ከተማ የሚገኝ የምግብ መያዥያ ፕላስቲክ ምርት ለመጀመር በዝግጀት የነበረ አንድ ፋብሪካ ላይ ባጋጠመ የሲሊንደር መፈንዳት 13 ሰዎች የእሳት ቃጠሎ ጉዳት እንደደረሰባቸው ተነገረ።የቡራዩ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወንጀልና የፍትህ አሰጣጥ አስተባባሪ ኮማንደር በቃና ሚዴቅሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ የእአደጋው ስራ ለመጀመር ኤሌትሪክና ግብዓት በመገጣጠም ላይ
    0 Comments 0 Shares
  • [CPJ] New York -The Committee to Protect Journalists today welcomed the Ethiopian government's decision to allow access to 264 websites, including news outlets and blogs, that were blocked in the country. In a tweet today, Fitsum Arega, Prime Minister Abiy Ahmed's chief of staff, said that the sites included the diaspora outlets Oromia Media Network (OMN) and Ethiopian Satellite Television and Radio (ESAT). Belay Manaye, a journalist in Addis Ababa, confirmed to CPJ that the outlets were accessible in Ethiopia.
    [CPJ] New York -The Committee to Protect Journalists today welcomed the Ethiopian government's decision to allow access to 264 websites, including news outlets and blogs, that were blocked in the country. In a tweet today, Fitsum Arega, Prime Minister Abiy Ahmed's chief of staff, said that the sites included the diaspora outlets Oromia Media Network (OMN) and Ethiopian Satellite Television and Radio (ESAT). Belay Manaye, a journalist in Addis Ababa, confirmed to CPJ that the outlets were accessible in Ethiopia.
    ALLAFRICA.COM
    Ethiopia: Govt Allows Access to Over 260 Blocked Websites
    The Committee to Protect Journalists today welcomed the Ethiopian government's decision to allow access to 264 websites, including news outlets and blogs, that were blocked in the country. In a tweet today, Fitsum Arega, Prime Minister Abiy Ahmed's chief of staff, said that the sites included the diaspora outlets Oromia Media Network (OMN) and Ethiopian Satellite Television and Radio (ESAT). Belay Manaye, a journalist in Addis Ababa, confirmed to CPJ that the outlets were accessible in Ethiopia.
    0 Comments 0 Shares
  • [Thomson Reuters Foundation] Bahir Dar -Critics say the government needs to do more to ensure the safe return of a million Ethiopians displaced by conflict
    [Thomson Reuters Foundation] Bahir Dar -Critics say the government needs to do more to ensure the safe return of a million Ethiopians displaced by conflict
    ALLAFRICA.COM
    Ethiopia: Driven Away By Conflict, Thousands Stranded Without a Home
    Critics say the government needs to do more to ensure the safe return of a million Ethiopians displaced by conflict
    0 Comments 0 Shares
  • [This is Africa] With the "intention of widening political space", Ethiopia's government is freeing thousands of prisoners accused of a variety of charges, such as terrorism or incitement to topple the government. This includes several senior opposition leaders and members of Ginbot 7, which is among five groups blacklisted under the government's unreformed anti-terror legislation.
    [This is Africa] With the "intention of widening political space", Ethiopia's government is freeing thousands of prisoners accused of a variety of charges, such as terrorism or incitement to topple the government. This includes several senior opposition leaders and members of Ginbot 7, which is among five groups blacklisted under the government's unreformed anti-terror legislation.
    ALLAFRICA.COM
    Ethiopia's Blacklisted Groups - Terrorists or Activists?
    With the "intention of widening political space", Ethiopia's government is freeing thousands of prisoners accused of a variety of charges, such as terrorism or incitement to topple the government. This includes several senior opposition leaders and members of Ginbot 7, which is among five groups blacklisted under the government's unreformed anti-terror legislation.
    0 Comments 0 Shares
  • [Ethiopian Herald] Last Monday's afternoon was so unique and yet historic for most Ethiopians, both home and abroad. But it may not put anyone on a hasty generalization if he/she concludes as the Day has also brought to light new generation of pan-African statesman in an Ethiopian soil, notable as the embalm of PanAfricanism.
    [Ethiopian Herald] Last Monday's afternoon was so unique and yet historic for most Ethiopians, both home and abroad. But it may not put anyone on a hasty generalization if he/she concludes as the Day has also brought to light new generation of pan-African statesman in an Ethiopian soil, notable as the embalm of PanAfricanism.
    ALLAFRICA.COM
    East Africa: A Speech Tailored to the Size of Horn
    Last Monday's afternoon was so unique and yet historic for most Ethiopians, both home and abroad. But it may not put anyone on a hasty generalization if he/she concludes as the Day has also brought to light new generation of pan-African statesman in an Ethiopian soil, notable as the embalm of PanAfricanism.
    0 Comments 0 Shares
  • [Ethiopian Herald] So much has changed these days in the country than what was three months before. Breaking news is in good supply where eyes are fixed on social media networks waiting to get abreast on ongoing developments of reforms.
    [Ethiopian Herald] So much has changed these days in the country than what was three months before. Breaking news is in good supply where eyes are fixed on social media networks waiting to get abreast on ongoing developments of reforms.
    ALLAFRICA.COM
    Ethiopia: From State of Emergency to State of Optimism, Excitement
    So much has changed these days in the country than what was three months before. Breaking news is in good supply where eyes are fixed on social media networks waiting to get abreast on ongoing developments of reforms.
    0 Comments 0 Shares