Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
ሁሉንም ዕይ
  • አባል ይሁኑ
    Sign In
    አዲስ ምዝገባ
    ፍለጋ

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-17 11:48:01 -
    በደቡብ ክልል በተቀሰቀሰ ግጭት ከአሥር በላይ ሰዎች ሞቱ
    ታምሩ ጽጌ
    Sun, 06/17/2018 - 15:40
    በደቡብ ክልል በተቀሰቀሰ ግጭት ከአሥር በላይ ሰዎች ሞቱ ታምሩ ጽጌ Sun, 06/17/2018 - 15:40
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በደቡብ ክልል በተቀሰቀሰ ግጭት ከአሥር በላይ ሰዎች ሞቱ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በደቡብ ክልል በሐዋሳ ከተማ በተቀሰቀሰ ግጭት ከአሥር በላይ ሰዎች መሞታቸውን፣ ዘጠኝ ሰዎች ከባድ፣ ከ80 በላይ ሰዎች ቀላል የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸውና ከ3,000 በላይ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰለሞን ኃይሉ ተናግረዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-17 11:48:01 -
    የብሔራዊ ባንክ ገዥና የፋይናንስ ተቋማት ኃላፊዎች በአዳዲስ አመራሮች ሊተኩ ነው
    ዳዊት ታዬ
    Sun, 06/17/2018 - 15:37
    የብሔራዊ ባንክ ገዥና የፋይናንስ ተቋማት ኃላፊዎች በአዳዲስ አመራሮች ሊተኩ ነው ዳዊት ታዬ Sun, 06/17/2018 - 15:37
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የብሔራዊ ባንክ ገዥና የፋይናንስ ተቋማት ኃላፊዎች በአዳዲስ አመራሮች ሊተኩ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋማትን ሪፎርም ለማድረግ እየተደረጉ ባሉ እንቅስቃሴዎች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ኃላፊዎች በአዳዲስ አመራሮች ሊተኩ ነው፡፡ በዚህም መሠረት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ተክለ ወልድ አጥናፉ ከኃላፊነታቸው እንደሚነሱ የተረጋገጠ ሲሆን፣ አሁን ባለው መረጃ እሳቸውን ለመተካት የብሔራዊ ፕላን ኮሚሽነር ይናገር ደሴ (ዶ/ር) በዕጩነት ቀርበዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-17 11:48:01 -
    ፓርላማው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለማብራሪያ ጠራ
    ዮሐንስ አንበርብር
    Sun, 06/17/2018 - 15:34
    ፓርላማው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለማብራሪያ ጠራ ዮሐንስ አንበርብር Sun, 06/17/2018 - 15:34
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ፓርላማው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለማብራሪያ ጠራ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአገሪቱ ወቅታዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ እንዲሰጠው ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ጥሪ ማቅረቡ ተሰማ። የሪፖርተር ምንጮች እንደገለጹት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ በመጪው ሰኞ ሰኔ 11 ቀን 2010 ዓ.ም. በምክር ቤቱ ተገኝተው ከሕዝብ ተወካዮች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለሚቀርብላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እንዲሰጡ ምክር ቤቱ ጥሪ አቅርቧል።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-17 11:48:01 -
    ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ግብር የሚፈለግበት ኪንግናም ንብረቱ ታገደ
    ቃለየሱስ በቀለ
    Sun, 06/17/2018 - 15:33
    ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ግብር የሚፈለግበት ኪንግናም ንብረቱ ታገደ ቃለየሱስ በቀለ Sun, 06/17/2018 - 15:33
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ግብር የሚፈለግበት ኪንግናም ንብረቱ ታገደ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በኢትዮጵያ የመንገድ ግንባታ ዘርፍ ለ20 ዓመታት ያህል ሲሳተፍ የቆየው ኪንግናም የተሰኘው የደቡብ ኮሪያ ኩባንያ፣ ለኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን መክፈል የነበረበትን ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ቀረጥና ግብር ባለመክፈሉ፣ የኩባንያው የተለያዩ ንብረቶች ታገዱ፡፡ ኮሪያዊው ሥራ አስኪያጅም ከአገር እንዳይወጡ ታዘዘ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-17 11:48:01 -
    የሞት ቅጣት ተወስኖባቸው የነበሩ 40 ግለሰቦችን ጨምሮ ለ332 ፍርደኞች ይቅርታ ተደረገ
    ታምሩ ጽጌ
    Sun, 06/17/2018 - 15:28
    የሞት ቅጣት ተወስኖባቸው የነበሩ 40 ግለሰቦችን ጨምሮ ለ332 ፍርደኞች ይቅርታ ተደረገ ታምሩ ጽጌ Sun, 06/17/2018 - 15:28
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የሞት ቅጣት ተወስኖባቸው የነበሩ 40 ግለሰቦችን ጨምሮ ለ332 ፍርደኞች ይቅርታ ተደረገ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በነፍስ ግድያና በተለያዩ ከባድ ወንጀሎች የሞት ቅጣት ውሳኔ ያረፈባቸውን 40 ግለሰቦች ጨምሮ፣ ለ332 ፍርደኞች ዓርብ ሰኔ 8 ቀን 2010 ዓ.ም. ይቅርታ ተደርጎላቸው ከእስር ተፈቱ፡፡ መንግሥት በፖለቲካና በሌሎች የተለያዩ ወንጀሎች ተከሰውና ቅጣት ተጥሎባቸው የነበሩትን ፍርደኞችና ክሳቸው በመታየት ላይ የነበሩ ተከሳሾችን፣ ከግንቦት 18 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ በይቅርታና ክስ በማቋረጥ እየፈታ መሆኑ ይታወሳል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-17 11:48:01 -
    የአማራ ብሔር ተፈናቃዮች ድጋፍ እየተደረገላቸው እንዳልሆነ ገለጹ
    ዳዊት እንደሻው
    Sun, 06/17/2018 - 15:27
    የአማራ ብሔር ተፈናቃዮች ድጋፍ እየተደረገላቸው እንዳልሆነ ገለጹ ዳዊት እንደሻው Sun, 06/17/2018 - 15:27
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የአማራ ብሔር ተፈናቃዮች ድጋፍ እየተደረገላቸው እንዳልሆነ ገለጹ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ከኦሮሚያና ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ተፈናቅለው ባህር ዳር ከተማ ውስጥ የሚገኙ የአማራ ብሔር ተወላጆች፣ በአስከፊ ሁኔታ ውስጥ ሕይወታቸውን እየገፉ እንደሚገኙ ተናገሩ፡፡ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ባለፈው ዓመት ቢያንስ አንድ ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን በአገር ውስጥ ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች፣ በተለይም ከሶማሌና ከኦሮሚያ ክልሎች መፈናቀላቸውን ይፋ ባደረገ በወራት ልዩነት መፈናቀሉ እንደገና አገርሽቷል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addisfortune shared a link
    2018-06-17 11:48:01 -
    Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail below or call our office…
    Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail below or call our office…
    ADDISFORTUNE.NET
    $3 Billion, Laughter
    Prime Minister Abiy Ahmed (PhD) recieved his first reciprocal state visit on Friday, June 15, 2018, from Mohammad bin Zayed Al Nahyan, the crown prince of the United Arab Emirates (UAE). Abiy welco...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addisfortune shared a link
    2018-06-17 11:48:01 -
    Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail below or call our office…
    Our subscribers to the print edition are entitled to get a bonus in a form of early access to our digital edition.Use the bank detail below or call our office…
    ADDISFORTUNE.NET
    Yinager, Bekalu Top in the List to Head the NBE
    Prime Minister Abiy Ahmed (PhD) is expected to name a Governor and Deputy Governor in the next few days, replacing Teklewold Atnafu, the longest serving governor of the National Bank of Ethiopia (NBE)...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (22337-22344 of 309765)
  • «
  • Prev
  • 2791
  • 2792
  • 2793
  • 2794
  • 2795
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network Amharic
English Amharic
ያግኙን Directory