• By Col. Jamal Ahmed [OPINION] – Last night on the state broadcaster, Ethiopian Television, I saw an commercial kind of short drama sponsored by a certain agency established to fight financial crimes in Ethiopia. It was about how people are engaged in money laundering and setup legal businesses using stolen cash and their relatives. At […]
    By Col. Jamal Ahmed [OPINION] – Last night on the state broadcaster, Ethiopian Television, I saw an commercial kind of short drama sponsored by a certain agency established to fight financial crimes in Ethiopia. It was about how people are engaged in money laundering and setup legal businesses using stolen cash and their relatives. At […]
    0 Comments 0 Shares
  • በታሪኩ ቀላል የምድብ ድልድል የታየበት የራሽያው የዓለም ዋንጫ! የዘንድሮ የራሽያው ዓለም ዋንጫ ጣሊያንና ሆላንድን የመሳሰሉ ብሄራዊ ቡድኖች ታሳታፊ አለመሆናቸውና በተቃራኒው ደግሞ ፓናማ ወደ ውድ ድሩ ብቅ ማለቷ አስገራሚ ቢሆንም ተሳታፊ ሀገራት ቀላል በሚባልና ከወዲሁ አላፊ ሀገራትን በሚያሳውቅ በሚመስል የምድብ ድልድል ውስጥ በታሪኩ የተሸነሸኑበትም ነው ተብሏል።
    The post በታሪኩ ቀላል የምድብ ድልድል የታየበት የራሽያው የዓለም ዋንጫ! appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    በታሪኩ ቀላል የምድብ ድልድል የታየበት የራሽያው የዓለም ዋንጫ! የዘንድሮ የራሽያው ዓለም ዋንጫ ጣሊያንና ሆላንድን የመሳሰሉ ብሄራዊ ቡድኖች ታሳታፊ አለመሆናቸውና በተቃራኒው ደግሞ ፓናማ ወደ ውድ ድሩ ብቅ ማለቷ አስገራሚ ቢሆንም ተሳታፊ ሀገራት ቀላል በሚባልና ከወዲሁ አላፊ ሀገራትን በሚያሳውቅ በሚመስል የምድብ ድልድል ውስጥ በታሪኩ የተሸነሸኑበትም ነው ተብሏል። The post በታሪኩ ቀላል የምድብ ድልድል የታየበት የራሽያው የዓለም ዋንጫ! appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    በታሪኩ ቀላል የምድብ ድልድል የታየበት የራሽያው የዓለም ዋንጫ!
    የዘንድሮ የራሽያው ዓለም ዋንጫ ጣሊያንና ሆላንድን የመሳሰሉ ብሄራዊ ቡድኖች ታሳታፊ አለመሆናቸውና በተቃራኒው ደግሞ ፓናማ ወደ ውድ ድሩ ብቅ ማለቷ አስገራሚ ቢሆንም ተሳታፊ ሀገራት ቀላል በሚባልና ከወዲሁ አላፊ ሀገራትን በሚያሳውቅ በሚመስል የምድብ ድልድል ውስጥ በታሪኩ የተሸነሸኑበትም ነው ተብሏል።
    0 Comments 0 Shares
  • አምቦ የውበት ገንቦ-ጎዳናሽ ላይ በቆምሁ ጊዜ |  ተጓዡ ጋዜጠኛ ሄኖክ ስዩም ወደ ምዕራብ ኢትዮጵያ ይዞን ሊጓዝ ነው፡፡ ታሪካዊቷ አምቦ ከተማን ጎዳናሽ ላይ በቆምሁ ጊዜ ሲል ትናንትና እና ዛሬዋን እንዲህ ይተርከዋል፡፡ አምቦ በእርግጥም የውበት ገንቦ ናት ይለናል፡፡ | ሄኖክ ስዩም በድሬቲዩብ ጎዳናሽ ላይ በቆምሁ ጊዜ አብራክሽ ያፈራቸውን ጀግኖች አሰብሁ፤ በኢትዮጵያ ተራሮች ላይ በሀገር ፍቅር ስሜት የወደቁ […]
    The post አምቦ የውበት ገንቦ-ጎዳናሽ ላይ በቆምሁ ጊዜ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    አምቦ የውበት ገንቦ-ጎዳናሽ ላይ በቆምሁ ጊዜ |  ተጓዡ ጋዜጠኛ ሄኖክ ስዩም ወደ ምዕራብ ኢትዮጵያ ይዞን ሊጓዝ ነው፡፡ ታሪካዊቷ አምቦ ከተማን ጎዳናሽ ላይ በቆምሁ ጊዜ ሲል ትናንትና እና ዛሬዋን እንዲህ ይተርከዋል፡፡ አምቦ በእርግጥም የውበት ገንቦ ናት ይለናል፡፡ | ሄኖክ ስዩም በድሬቲዩብ ጎዳናሽ ላይ በቆምሁ ጊዜ አብራክሽ ያፈራቸውን ጀግኖች አሰብሁ፤ በኢትዮጵያ ተራሮች ላይ በሀገር ፍቅር ስሜት የወደቁ […] The post አምቦ የውበት ገንቦ-ጎዳናሽ ላይ በቆምሁ ጊዜ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    አምቦ የውበት ገንቦ-ጎዳናሽ ላይ በቆምሁ ጊዜ
    ተጓዡ ጋዜጠኛ ሄኖክ ስዩም ወደ ምዕራብ ኢትዮጵያ ይዞን ሊጓዝ ነው ... ታሪካዊቷ አምቦ ከተማን ጎዳናሽ ላይ በቆምሁ ጊዜ ሲል ትናንትና እና ዛሬዋን እንዲህ ይተርከዋል ... አምቦ በእርግጥም የውበት ገንቦ ናት ይለናል ...
    0 Comments 0 Shares
  • አሜሪካ በኖርዌይ ተጨማሪ የባህር ሃይል አባላቷን ልታሰፍር ነው። የኖርዌይ መንግስትም አሜሪካ ወደ ስፍራው ተጨማሪ 400 የባህር ሃይል ለማስፈር ያቀረበችውን ሃሳብ አፅድቆታል። ይህን ተከትሎም አሜሪካ በኖርዌይ የምታሰፍረው የባህር ሃይል ቁጥር 700 የሚደርስ ይሆናል። ሩሲያ በፈረንጆቹ 2014 ክሬሚያን ከያዘች በኋላ ዋሽንግተን እና ሞስኮ በስፍራው ፍጥጫ ውስጥ ገብተዋል። ይህን ተከትሎም አሜሪካ ባለፈው አመት በፈረቃ የሚንቀሳቀሱ 300 የባህር ሃይል […]
    The post አሜሪካ በኖርዌይ ተጨማሪ የባህር ሃይል ልታሰፍር ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    አሜሪካ በኖርዌይ ተጨማሪ የባህር ሃይል አባላቷን ልታሰፍር ነው። የኖርዌይ መንግስትም አሜሪካ ወደ ስፍራው ተጨማሪ 400 የባህር ሃይል ለማስፈር ያቀረበችውን ሃሳብ አፅድቆታል። ይህን ተከትሎም አሜሪካ በኖርዌይ የምታሰፍረው የባህር ሃይል ቁጥር 700 የሚደርስ ይሆናል። ሩሲያ በፈረንጆቹ 2014 ክሬሚያን ከያዘች በኋላ ዋሽንግተን እና ሞስኮ በስፍራው ፍጥጫ ውስጥ ገብተዋል። ይህን ተከትሎም አሜሪካ ባለፈው አመት በፈረቃ የሚንቀሳቀሱ 300 የባህር ሃይል […] The post አሜሪካ በኖርዌይ ተጨማሪ የባህር ሃይል ልታሰፍር ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    አሜሪካ በኖርዌይ ተጨማሪ የባህር ሃይል ልታሰፍር ነው
    አሜሪካ በኖርዌይ ተጨማሪ የባህር ሃይል አባላቷን ልታሰፍር ነው። የኖርዌይ መንግስትም አሜሪካ ወደ ስፍራው ተጨማሪ 400 የባህር ሃይል ለማስፈር ያቀረበችውን ሃሳብ አፅድቆታል። ይህን ተከትሎም አሜሪካ በኖርዌይ የምታሰፍረው የባህር ሃይል ቁጥር 700 የሚደርስ ይሆናል።
    0 Comments 0 Shares
  • በሳኡዲ አረቢያ መንግሥት የሚታገዙ ኃይሎች የሁቲ አማፅያን የተቀመጠላቸውን ቀነ ገደብ ባለማክበራቸው የሁዳይዳን ወደብ ማጥቃት ጀመሩ። እንደ አካባቢው መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት አማፅያኑ የሚገኙበት ስፍራ ከባሕር እና ከአየር የቦንብ ናዳ ወርዶበታል። የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ከተማዋ ላይ ጥቃት የሚፈፀም ከሆነ እስከ ሩብ ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ሊጎዱ ይችላሉ፣ ሰብአዊ ቀውስም ይኖራል ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ወደቡ ወደ የመን የሚገቡ ሰብአዊ እርዳታዎች […]
    The post በሳኡዲ አረቢያ የሚታገዙ ኃይሎች የየመን ወደብን አጠቁ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    በሳኡዲ አረቢያ መንግሥት የሚታገዙ ኃይሎች የሁቲ አማፅያን የተቀመጠላቸውን ቀነ ገደብ ባለማክበራቸው የሁዳይዳን ወደብ ማጥቃት ጀመሩ። እንደ አካባቢው መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት አማፅያኑ የሚገኙበት ስፍራ ከባሕር እና ከአየር የቦንብ ናዳ ወርዶበታል። የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ከተማዋ ላይ ጥቃት የሚፈፀም ከሆነ እስከ ሩብ ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ሊጎዱ ይችላሉ፣ ሰብአዊ ቀውስም ይኖራል ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ወደቡ ወደ የመን የሚገቡ ሰብአዊ እርዳታዎች […] The post በሳኡዲ አረቢያ የሚታገዙ ኃይሎች የየመን ወደብን አጠቁ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    በሳኡዲ አረቢያ የሚታገዙ ኃይሎች የየመን ወደብን አጠቁ
    በሳኡዲ አረቢያ መንግሥት የሚታገዙ ኃይሎች የሁቲ አማፅያን የተቀመጠላቸውን ቀነ ገደብ ባለማክበራቸው የሁዳይዳን ወደብ ማጥቃት ጀመሩ። እንደ አካባቢው መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት አማፅያኑ የሚገኙበት ስፍራ ከባሕር እና ከአየር የቦንብ ናዳ ወርዶበታል።
    0 Comments 0 Shares
  • ቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ብሔራዊ የቅርጫት ኳስ ተጫዋችና የፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኡን ወዳጅ መሆኑ የሚነገርለት ዴኒስ ሮድማን፣ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ እና የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን መገናኘታቸው እንዳስደሰተው ተናገረ። ሮድማን ከሲኤንኤን ቴሌቪዥን ጋር ባካሄደው ቃለ ምልልስ፣ ሁለቱ ሀገሮች ሥምምነት ላይ እንዲደርሱ ያለውን ፍላጎት ገልፆ፣ “ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ይፋ በሆነ መንገድ ይህን በማድረጋቸው ምስጋና ይገባቸዋል” ብሏል። […]
    The post የቀድሞው የቅርጫት ኳስ ተጫዋችና የኪም ጆንግ ኡን ወዳጅ ዴኒስ ሮድማን appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ብሔራዊ የቅርጫት ኳስ ተጫዋችና የፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኡን ወዳጅ መሆኑ የሚነገርለት ዴኒስ ሮድማን፣ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ እና የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን መገናኘታቸው እንዳስደሰተው ተናገረ። ሮድማን ከሲኤንኤን ቴሌቪዥን ጋር ባካሄደው ቃለ ምልልስ፣ ሁለቱ ሀገሮች ሥምምነት ላይ እንዲደርሱ ያለውን ፍላጎት ገልፆ፣ “ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ይፋ በሆነ መንገድ ይህን በማድረጋቸው ምስጋና ይገባቸዋል” ብሏል። […] The post የቀድሞው የቅርጫት ኳስ ተጫዋችና የኪም ጆንግ ኡን ወዳጅ ዴኒስ ሮድማን appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    የቀድሞው የቅርጫት ኳስ ተጫዋችና የኪም ጆንግ ኡን ወዳጅ ዴኒስ ሮድማን
    ቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ብሔራዊ የቅርጫት ኳስ ተጫዋችና የፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኡን ወዳጅ መሆኑ የሚነገርለት ዴኒስ ሮድማን፣ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ እና የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን መገናኘታቸው እንዳስደሰተው ተናገረ ...
    0 Comments 0 Shares
  • Fikir Yitagesu - Weta Geba | ወጣ ገባ - New Ethiopian Music 2018 (Official Video)
    Fikir Yitagesu - Weta Geba | ወጣ ገባ - New Ethiopian Music 2018 (Official Video)
    0 Comments 0 Shares
  • Abraham Sira - Selam - New Tigrigna Music 2018 (Official Video)
    Abraham Sira - Selam - New Tigrigna Music 2018 (Official Video)
    0 Comments 0 Shares