ጣሊያን ስደተኞችን የመቀበል እዳ የለብኝም ትላለች። ማልታ በስደተኞች ጉዳይ ጆሮ ዳባ ልበስ ብላለች። አዲሱ የስፔን ጠቅላይ ሚኒስትር ግን ይህ እኮ ሰብአዊነት ነው በሚል 629 ስደተኞችን ያሳፈረችውን መርከብ በቫሌንሼያ መልሕቋን እንድትጥል ፈቅደዋል።
ጣሊያን ስደተኞችን የመቀበል እዳ የለብኝም ትላለች። ማልታ በስደተኞች ጉዳይ ጆሮ ዳባ ልበስ ብላለች። አዲሱ የስፔን ጠቅላይ ሚኒስትር ግን ይህ እኮ ሰብአዊነት ነው በሚል 629 ስደተኞችን ያሳፈረችውን መርከብ በቫሌንሼያ መልሕቋን እንድትጥል ፈቅደዋል።
0 Comments
0 Shares