• ባለፉት ዓመታት ሰላም ርቆት በቆየው ኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን 229 ትምህርት ቤቶች መቃጠላቸው ተገለጸ።
    ከተቃጠሉት ትምህርት ቤቶች በተጨማሪ 217 ትምህርት ቤቶች በሰላም እጦት ምክንያት ማስተማር በማቆማቸው በጠቅላላው በዞኑ ከ67 ሺህ በላይ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው መፈናቃላቸውን የዞኑ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጋሻው አክሊሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

    ባለፉት ዓመታት ሰላም ርቆት በቆየው ኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን 229 ትምህርት ቤቶች መቃጠላቸው ተገለጸ። ከተቃጠሉት ትምህርት ቤቶች በተጨማሪ 217 ትምህርት ቤቶች በሰላም እጦት ምክንያት ማስተማር በማቆማቸው በጠቅላላው በዞኑ ከ67 ሺህ በላይ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው መፈናቃላቸውን የዞኑ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጋሻው አክሊሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
    WWW.BBC.COM
    ባለፉት ዓመታት በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን 229 ትምህርት ቤቶች መቃጠላቸው ተገለጸ - BBC News አማርኛ
    ባለፉት ዓመታት ሰላም ርቆት በቆየው ኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን 229 ትምህርት ቤቶች መቃጠላቸው ተገለጸ። ከተቃጠሉት ትምህርት ቤቶች በተጨማሪ 217 ትምህርት ቤቶች በሰላም እጦት ምክንያት ማስተማር በማቆማቸው በጠቅላላው በዞኑ ከ67 ሺህ በላይ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው መፈናቃላቸውን የዞኑ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጋሻው አክሊሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ቀኝ ዘመሙ የእስራኤል ብሔራዊ ደኅንነት ሚንስትር በእስራኤል የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ከአገሪቱ እንዲባረሩ ጠየቁ። ሚኒስትሩ ኢታማር ቤን-ጋቪር ኤርትራውያን ስደተኞች ከእስራኤል እንዲባረሩ የጠየቁት ቅዳሜ ነሐሴ 18/2016 ዓ.ም. በኤርትራውያን መካከል ግጭት ከተፈጠረ በኋላ ነው።
    ቀኝ ዘመሙ የእስራኤል ብሔራዊ ደኅንነት ሚንስትር በእስራኤል የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ከአገሪቱ እንዲባረሩ ጠየቁ። ሚኒስትሩ ኢታማር ቤን-ጋቪር ኤርትራውያን ስደተኞች ከእስራኤል እንዲባረሩ የጠየቁት ቅዳሜ ነሐሴ 18/2016 ዓ.ም. በኤርትራውያን መካከል ግጭት ከተፈጠረ በኋላ ነው።
    WWW.BBC.COM
    የእስራኤል የደህንነት ሚኒስትር ኤርትራውያን ስደተኞች ከአገር እንዲባረሩ ጠየቁ - BBC News አማርኛ
    ቀኝ ዘመሙ የእስራኤል ብሔራዊ ደኅንነት ሚንስትር በእስራኤል የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ከአገሪቱ እንዲባረሩ ጠየቁ።
    0 Comments 0 Shares
  • አጥኚዎች እንደሚሉት ጠንካራ ማኅበራዊ ግንኙነት እና ጓደኛ የማፍራት አቅማችን የሰውነታችንን ተፈጥሯዊ በሽታን የመከላከል አቅም ሊያጠናክረው ከመቻሉም ባለፈ ከልብ ጋር የተያያዙ እክሎችን ለመቀነስ ሊረዳ ይችላል። በአጠቃላይ ረዥም ዕድሜ እና ጤናማ ሕይወት እንዲኖረን ከፈለግን በዙሪያችን ላሉ ሰዎች ቅድሚያ ልንሰጥ እና መልካም ማኅበራዊ ግንኙነት ሊኖረን ይገባል።
    አጥኚዎች እንደሚሉት ጠንካራ ማኅበራዊ ግንኙነት እና ጓደኛ የማፍራት አቅማችን የሰውነታችንን ተፈጥሯዊ በሽታን የመከላከል አቅም ሊያጠናክረው ከመቻሉም ባለፈ ከልብ ጋር የተያያዙ እክሎችን ለመቀነስ ሊረዳ ይችላል። በአጠቃላይ ረዥም ዕድሜ እና ጤናማ ሕይወት እንዲኖረን ከፈለግን በዙሪያችን ላሉ ሰዎች ቅድሚያ ልንሰጥ እና መልካም ማኅበራዊ ግንኙነት ሊኖረን ይገባል።
    WWW.BBC.COM
    መልካም ጓደኝነት እና ማኅበራዊ ሕይወት ለጤና እና ለረዥም ዕድሜ ያላቸው ጠቀሜታ - BBC News አማርኛ
    አጥኚዎች እንደሚሉት ጠንካራ ማኅበራዊ ግንኙነት እና ጓደኛ የማፍራት አቅማችን የሰውነታችንን ተፈጥሯዊ በሽታን የመከላከል አቅም ሊያጠናክረው ከመቻሉም ባለፈ ከልብ ጋር የተያያዙ እክሎችን ለመቀነስ ሊረዳ ይችላል። በአጠቃላይ ረዥም ዕድሜ እና ጤናማ ሕይወት እንዲኖረን ከፈለግን በዙሪያችን ላሉ ሰዎች ቅድሚያ ልንሰጥ እና መልካም ማኅበራዊ ግንኙነት ሊኖረን ይገባል።
    0 Comments 0 Shares
  • ሰኞ ዕለት መግለጫ የለለቀችው ማሪያ ኬሪ እናቷ እና እህቷ በተመሳሳይ ቀን መሞታቸውን አስታውቃለች።
    ሰኞ ዕለት መግለጫ የለለቀችው ማሪያ ኬሪ እናቷ እና እህቷ በተመሳሳይ ቀን መሞታቸውን አስታውቃለች።
    WWW.BBC.COM
    የታዋቂዋ አሜሪካዊት ዘፋኛ ማሪያ ኬሪ እናት እና እህት በአንድ ቀን ሞቱ - BBC News አማርኛ
    ሰኞ ዕለት መግለጫ የለለቀችው ማሪያ ኬሪ እናቷ እና እህቷ በተመሳሳይ ቀን መሞታቸውን አስታውቃለች።
    0 Comments 0 Shares
  • የቻይና የስለላ አውሮፕላን የአየር ክልሌን ጥሷል ስትል ጃፓን ከሰሰች።
    የቻይና የስለላ አውሮፕላን የአየር ክልሌን ጥሷል ስትል ጃፓን ከሰሰች።
    WWW.BBC.COM
    የቻይና የስለላ አውሮፕላን የአየር ክልሌን ጥሷል ስትል ጃፓን ከሰሰች - BBC News አማርኛ
    የቻይና የስለላ አውሮፕላን የአየር ክልሌን ጥሷል ስትል ጃፓን ከሰሰች።
    0 Comments 0 Shares
  • በናይጄሪያ በታጋቾች ከተያዘች 8 ወራት ያስቆጠረችው ዶክተር ጋናያት ፖፑላ የተባለች የጤና ባለሙያ እንድትለቀቅ በመጠየቅ በአገሪቱ የመንግሥት ሆስፒታል የሚሰሩ ሃኪሞች ለ7 ቀናት የሚቆይ የሥራ ማቆም አድማ ጀምረዋል።

    በናይጄሪያ በታጋቾች ከተያዘች 8 ወራት ያስቆጠረችው ዶክተር ጋናያት ፖፑላ የተባለች የጤና ባለሙያ እንድትለቀቅ በመጠየቅ በአገሪቱ የመንግሥት ሆስፒታል የሚሰሩ ሃኪሞች ለ7 ቀናት የሚቆይ የሥራ ማቆም አድማ ጀምረዋል።
    WWW.BBC.COM
    በናይጄሪያ አንዲት ዶክተር መታገቷን ተከትሎ ሃኪሞች የሥራ ማቆም አድማ መቱ - BBC News አማርኛ
    በናይጄሪያ በታጋቾች ከተያዘች 8 ወራት ያስቆጠረችው ዶክተር ጋናያት ፖፑላ የተባለች የጤና ባለሙያ እንድትለቀቅ በመጠየቅ በአገሪቱ የመንግሥት ሆስፒታል የሚሰሩ ሃኪሞች ለ7 ቀናት የሚቆይ የሥራ ማቆም አድማ ጀምረዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • በሕጻናት እና ወጣቶች ቴአትር ቤት፣ በሀገር ፍቅር፣ አዲስ አበባ ቴአትር እና ባህል አዳራሽ፣ በራስ ቴአትር በትወና፣ በአዘጋጅነት እና በሥራ አስኪያጅነት ሰርቷል። ከቴአትር ባሻገር በሬዲዮ እና በቴሌቪዥን ድራማዎች ተወዳጅነትን አትርፏል።ወዳጆቹ ኩራ እያሉ የሚጠሩት ኩራባቸው ላለፉት ሰላሳ ዓመታት በኪነጥበብ ውስጥ ሲያሳልፍ ያለውን ዕውቀት ሳይሰስት ያካፈለ፣ ባለሙያዎችን እና ሙያውን አክባሪ እንደነበር ወዳጆቹ ይመሰክራሉ።
    በሕጻናት እና ወጣቶች ቴአትር ቤት፣ በሀገር ፍቅር፣ አዲስ አበባ ቴአትር እና ባህል አዳራሽ፣ በራስ ቴአትር በትወና፣ በአዘጋጅነት እና በሥራ አስኪያጅነት ሰርቷል። ከቴአትር ባሻገር በሬዲዮ እና በቴሌቪዥን ድራማዎች ተወዳጅነትን አትርፏል።ወዳጆቹ ኩራ እያሉ የሚጠሩት ኩራባቸው ላለፉት ሰላሳ ዓመታት በኪነጥበብ ውስጥ ሲያሳልፍ ያለውን ዕውቀት ሳይሰስት ያካፈለ፣ ባለሙያዎችን እና ሙያውን አክባሪ እንደነበር ወዳጆቹ ይመሰክራሉ።
    WWW.BBC.COM
    ከ30 ዓመታት በላይ ሕይወቱን ለኪነጥበብ የሰጠው ኩራባቸው ደነቀ በወዳጆቹ እንዴት ይታወሳል? - BBC News አማርኛ
    በሕጻናት እና ወጣቶች ቴአትር ቤት፣ በሀገር ፍቅር፣ አዲስ አበባ ቴአትር እና ባህል አዳራሽ፣ በራስ ቴአትር በትወና፣ በአዘጋጅነት እና በሥራ አስኪያጅነት ሰርቷል። ከቴአትር ባሻገር በሬዲዮ እና በቴሌቪዥን ድራማዎች ተወዳጅነትን አትርፏል።ወዳጆቹ ኩራ እያሉ የሚጠሩት ኩራባቸው ላለፉት ሰላሳ ዓመታት በኪነጥበብ ውስጥ ሲያሳልፍ ያለውን ዕውቀት ሳይሰስት ያካፈለ፣ ባለሙያዎችን እና ሙያውን አክባሪ እንደነበር ወዳጆቹ ይመሰክራሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • የሶማሌ ክልል ጤና ቢሮ፤ ዓለም አቀፍ የኅብረተሰብ ጤና አደጋ ተብሎ በታወጀው የዝንጀሮ ፈንጣጣ (ኤምፖክስ) በሽታ የተጠረጠረ አንድ ግለሰብ በለይቶ ማቆያ ውስጥ እንዲሆን መደረጉን አስታወቀ።
    የሶማሌ ክልል ጤና ቢሮ፤ ዓለም አቀፍ የኅብረተሰብ ጤና አደጋ ተብሎ በታወጀው የዝንጀሮ ፈንጣጣ (ኤምፖክስ) በሽታ የተጠረጠረ አንድ ግለሰብ በለይቶ ማቆያ ውስጥ እንዲሆን መደረጉን አስታወቀ።
    WWW.BBC.COM
    በሶማሌ ክልል አንድ ግለሰብ በኤምፖክስ ተጠርጥሮ ለይቶ ማቆያ ውስጥ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ - BBC News አማርኛ
    የሶማሌ ክልል ጤና ቢሮ፤ ዓለም አቀፍ የኅብረተሰብ ጤና አደጋ ተብሎ በታወጀው የዝንጀሮ ፈንጣጣ (ኤምፖክስ) በሽታ የተጠረጠረ አንድ ግለሰብ በለይቶ ማቆያ ውስጥ እንዲሆን መደረጉን አስታወቀ።
    0 Comments 0 Shares