• ጣሊያን ስደተኞችን የመቀበል እዳ የለብኝም ትላለች። ማልታ በስደተኞች ጉዳይ ጆሮ ዳባ ልበስ ብላለች። አዲሱ የስፔን ጠቅላይ ሚኒስትር ግን ይህ እኮ ሰብአዊነት ነው በሚል 629 ስደተኞችን ያሳፈረችውን መርከብ በቫሌንሼያ መልሕቋን እንድትጥል ፈቅደዋል።
    ጣሊያን ስደተኞችን የመቀበል እዳ የለብኝም ትላለች። ማልታ በስደተኞች ጉዳይ ጆሮ ዳባ ልበስ ብላለች። አዲሱ የስፔን ጠቅላይ ሚኒስትር ግን ይህ እኮ ሰብአዊነት ነው በሚል 629 ስደተኞችን ያሳፈረችውን መርከብ በቫሌንሼያ መልሕቋን እንድትጥል ፈቅደዋል።
    WWW.BBC.COM
    ስፔን ስደተኞቹን ለመቀበል ወሰነች
    ጣሊያን ስደተኞችን የመቀበል እዳ የለብኝም ትላለች። ማልታ በስደተኞች ጉዳይ ጆሮ ዳባ ልበስ ብላለች። አዲሱ የስፔን ጠቅላይ ሚኒስትር ግን ይህ እኮ ሰብአዊነት ነው በሚል 629 ስደተኞችን ያሳፈረችውን መርከብ በቫሌንሼያ መልሕቋን እንድትጥል ፈቅደዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • በዲላ ዩኒቨርስቲ ኦዳአያ ግቢ አርብ ምሽት በተጣለ የእጅ ቦምብ ዘጠኝ ተማሪዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል።
    በዲላ ዩኒቨርስቲ ኦዳአያ ግቢ አርብ ምሽት በተጣለ የእጅ ቦምብ ዘጠኝ ተማሪዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል።
    WWW.BBC.COM
    በዲላ ዩኒቨርስቲ የቦምብ ጥቃት ደረሰ
    በዲላ ዩኒቨርስቲ ኦዳአያ ግቢ አርብ ምሽት በተጣለ የእጅ ቦምብ ዘጠኝ ተማሪዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ታዳጊዎች የመንዙማና የነሺዳ ባለሙያዎች (ሙሺዶች) ሲሆኑ ታላቅና ታናሽ ናቸው በጥቅሉ በተናጠል ሰባት በቡድን ደግሞ ሁለት አልበሞችን ሰርተዋል፡፡
    The post ታዳጊዎች የመንዙማና የነሺዳ ባለሙያዎች (ሙሺዶች) appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ታዳጊዎች የመንዙማና የነሺዳ ባለሙያዎች (ሙሺዶች) ሲሆኑ ታላቅና ታናሽ ናቸው በጥቅሉ በተናጠል ሰባት በቡድን ደግሞ ሁለት አልበሞችን ሰርተዋል፡፡ The post ታዳጊዎች የመንዙማና የነሺዳ ባለሙያዎች (ሙሺዶች) appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ታዳጊዎች የመንዙማና የነሺዳ ባለሙያዎች (ሙሺዶች)
    ታዳጊዎች የመንዙማና የነሺዳ ባለሙያዎች (ሙሺዶች) ሲሆኑ ታላቅና ታናሽ ናቸው በጥቅሉ በተናጠል ሰባት በቡድን ደግሞ ሁለት አልበሞችን ሰርተዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ጥበብ በፋና ደረጄ ሀይሌ እንግዶቹን በሳቅ ፍርስ እያደረገ የሚያዝናናበትን ዝግጅት ይመልከቱ
    The post ጥበብ በፋና ደረጄ ሀይሌ እንግዶቹን በሳቅ ፍርስ እያደረገ የሚያዝናናበት ዝግጅት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ጥበብ በፋና ደረጄ ሀይሌ እንግዶቹን በሳቅ ፍርስ እያደረገ የሚያዝናናበትን ዝግጅት ይመልከቱ The post ጥበብ በፋና ደረጄ ሀይሌ እንግዶቹን በሳቅ ፍርስ እያደረገ የሚያዝናናበት ዝግጅት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ጥበብ በፋና ደረጄ ሀይሌ እንግዶቹን በሳቅ ፍርስ እያደረገ የሚያዝናናበት ዝግጅት
    ጥበብ በፋና ደረጄ ሀይሌ እንግዶቹን በሳቅ ፍርስ እያደረገ የሚያዝናናበትን ዝግጅት ይመልከቱ|ጥበብ በፋና ደረጄ ሀይሌ እንግዶቹን በሳቅ ፍርስ እያደረገ የሚያዝናናበትን ዝግጅት ይመልከቱ
    0 Comments 0 Shares
  • የአዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር ለሚያስገነባው ሁለገብ የወጣቶች የስብሕና መገንቢያ ማዕከል የተለያዩ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራሞችን ለማካሄድ ፕሮጀክት ነድፎ በእንቅስቃሴ ላይ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ከገቢ ማሰባሰቢያዎቹ አንዱ የሆነውን የኤስ ኤም ኤስ ሎተሪ ለማካሄድ ዝገግጅቱን አጠናቆ ወደ ስራ ገብቷል፡፡
    The post የአዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር ለወጣቶች የስብእና መገንቢያ ማዕከል ሊገነባ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የአዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር ለሚያስገነባው ሁለገብ የወጣቶች የስብሕና መገንቢያ ማዕከል የተለያዩ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራሞችን ለማካሄድ ፕሮጀክት ነድፎ በእንቅስቃሴ ላይ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ከገቢ ማሰባሰቢያዎቹ አንዱ የሆነውን የኤስ ኤም ኤስ ሎተሪ ለማካሄድ ዝገግጅቱን አጠናቆ ወደ ስራ ገብቷል፡፡ The post የአዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር ለወጣቶች የስብእና መገንቢያ ማዕከል ሊገነባ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    የአዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር ለወጣቶች የስብእና መገንቢያ ማዕከል ሊገነባ ነው
    የአዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር ለሚያስገነባው ሁለገብ የወጣቶች የስብሕና መገንቢያ ማዕከል የተለያዩ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራሞችን ለማካሄድ ፕሮጀክት ነድፎ በእንቅስቃሴ ላይ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ከገቢ ማሰባሰቢያዎቹ አንዱ የሆነውን የኤስ ኤም ኤስ ሎተሪ ለማካሄድ ዝገግጅቱን አጠናቆ ወደ ስራ ገብቷል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ሂ ቸሀንግኤክሲ የተባለችው የ23 ዓመት ቻይናዊት ወጣት ‘‘በፕላስቲክ ሰርጀሪ’’ ቀዶ ህክምና የምታደንቃትን ተዋናይት ለመመሳሰል መቻሏ ተገልጿል። አሁን ላይ ‘‘በፕላስቲክ ሰርጀሪ’’ ቀዶ ህክምና የምንፈልገውን ዓይነት መልክና ቁመና ለማግኘት የምንችል ቢሆንም፥ ይህን ሃሳብ ወደ ተግባር ለመቀየር ረጀም ‘‘ፕላስቲክ ሰርጀሪ’’ ቀዶ ህክምና ክትትልና ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ ነው ተብሏል። ኦዲቲ ሴንትራል በዘገባው እንዳሰፈረው ግን ሂ ቸሀንግኤክሲ የተባለችው የ23 ዓመት […]
    The post ‘‘በፕላስቲክ ሰርጀሪ’’ ቀዶ ህክምና ታዋቂዋን ተዋናይት ለመመሳሰል የቻለችው ቻይናዊት ወጣት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ሂ ቸሀንግኤክሲ የተባለችው የ23 ዓመት ቻይናዊት ወጣት ‘‘በፕላስቲክ ሰርጀሪ’’ ቀዶ ህክምና የምታደንቃትን ተዋናይት ለመመሳሰል መቻሏ ተገልጿል። አሁን ላይ ‘‘በፕላስቲክ ሰርጀሪ’’ ቀዶ ህክምና የምንፈልገውን ዓይነት መልክና ቁመና ለማግኘት የምንችል ቢሆንም፥ ይህን ሃሳብ ወደ ተግባር ለመቀየር ረጀም ‘‘ፕላስቲክ ሰርጀሪ’’ ቀዶ ህክምና ክትትልና ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ ነው ተብሏል። ኦዲቲ ሴንትራል በዘገባው እንዳሰፈረው ግን ሂ ቸሀንግኤክሲ የተባለችው የ23 ዓመት […] The post ‘‘በፕላስቲክ ሰርጀሪ’’ ቀዶ ህክምና ታዋቂዋን ተዋናይት ለመመሳሰል የቻለችው ቻይናዊት ወጣት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ‘‘በፕላስቲክ ሰርጀሪ’’ ቀዶ ህክምና ታዋቂዋን ተዋናይት ለመመሳሰል የቻለችው ቻይናዊት ወጣት
    ሂ ቸሀንግኤክሲ የተባለችው የ23 ዓመት ቻይናዊት ወጣት ‘‘በፕላስቲክ ሰርጀሪ’’ ቀዶ ህክምና የምታደንቃትን ተዋናይት ለመመሳሰል መቻሏ ተገልጿል። አሁን ላይ ‘‘በፕላስቲክ ሰርጀሪ’’ ቀዶ ህክምና የምንፈልገውን ዓይነት መልክና ቁመና ለማግኘት የምንችል ቢሆንም፥ ይህን ሃሳብ ወደ ተግባር ለመቀየር ረጀም ‘‘ፕላስቲክ ሰርጀሪ’’ ቀዶ ህክምና ክትትልና ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ ነው ተብሏል።
    0 Comments 0 Shares
  • በህገ ወጥ መንገድ በጅቡቲ ኡቦክ አድርገው የመንና ሳኡዲ አረቢያ የሚሄዱ ኢትዮጵያውያን ቁጥራቸው ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ ነው፡፡ ኢቲቪ ባደረገው ምልከታ ኢትዮጵያውያኑ በደላላ ተታለው ካሰቡበት ሳይደርሱ ለውሃ ጥም፣ ረሃብ፣ ለሞትና ለከፋ አደጋ እየተጋለጡ ነው፡፡ 
    The post በህገ ወጥ መንገድ በጅቡቲ አድርገው ሳኡዲ አረቢያ የሚሄዱ ኢትዮጵያውያን ቁጥራቸው እየጨመረ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    በህገ ወጥ መንገድ በጅቡቲ ኡቦክ አድርገው የመንና ሳኡዲ አረቢያ የሚሄዱ ኢትዮጵያውያን ቁጥራቸው ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ ነው፡፡ ኢቲቪ ባደረገው ምልከታ ኢትዮጵያውያኑ በደላላ ተታለው ካሰቡበት ሳይደርሱ ለውሃ ጥም፣ ረሃብ፣ ለሞትና ለከፋ አደጋ እየተጋለጡ ነው፡፡  The post በህገ ወጥ መንገድ በጅቡቲ አድርገው ሳኡዲ አረቢያ የሚሄዱ ኢትዮጵያውያን ቁጥራቸው እየጨመረ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    በህገ ወጥ መንገድ በጅቡቲ አድርገው ሳኡዲ አረቢያ የሚሄዱ ኢትዮጵያውያን ቁጥራቸው እየጨመረ ነው
    በህገ ወጥ መንገድ በጅቡቲ ኡቦክ አድርገው የመንና ሳኡዲ አረቢያ የሚሄዱ ኢትዮጵያውያን ቁጥራቸው ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ ነው፡፡ ኢቲቪ ባደረገው ምልከታ ኢትዮጵያውያኑ በደላላ ተታለው ካሰቡበት ሳይደርሱ ለውሃ ጥም፣ ረሃብ፣ ለሞትና ለከፋ አደጋ እየተጋለጡ ነው፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • የቀኝ አክራሪው ሊግ መሪና የጣሊያን የአገር ውስጥ ሚኒስትር መቲዮ ሳልቪኒ “ሲሲሊ የስደተኛ ማራገፊያ አይደለችም” ካሉ በኋላ ከእንግዲህ አገራቸው ከለላ ፍለጋ የሚመጡ ባዕዳንን ፊት እንደምትነሳ ለመራጮቻቸው ቃል ገብተው ነበር። ይህንኑ ተከትሎ ከሰሞኑ 629 ስደተኞችን የጫነቸውን አኩዋሪየስ መርከብን ወደ ጠረፋችን ድርሽ እንዳትይ በሚል መልሕቋን እንዳትጥል ሲከላከሉ ቆይተዋል። ግብረሰናይ ድርጅቶችን ያስቆጣው ይህ ውሳኔያቸው ስደተኞቹን ከባድ እንግልት ዳርጓቸው ነበር። […]
    The post ስፔን ስደተኞቹን ለመቀበል ወሰነች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የቀኝ አክራሪው ሊግ መሪና የጣሊያን የአገር ውስጥ ሚኒስትር መቲዮ ሳልቪኒ “ሲሲሊ የስደተኛ ማራገፊያ አይደለችም” ካሉ በኋላ ከእንግዲህ አገራቸው ከለላ ፍለጋ የሚመጡ ባዕዳንን ፊት እንደምትነሳ ለመራጮቻቸው ቃል ገብተው ነበር። ይህንኑ ተከትሎ ከሰሞኑ 629 ስደተኞችን የጫነቸውን አኩዋሪየስ መርከብን ወደ ጠረፋችን ድርሽ እንዳትይ በሚል መልሕቋን እንዳትጥል ሲከላከሉ ቆይተዋል። ግብረሰናይ ድርጅቶችን ያስቆጣው ይህ ውሳኔያቸው ስደተኞቹን ከባድ እንግልት ዳርጓቸው ነበር። […] The post ስፔን ስደተኞቹን ለመቀበል ወሰነች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ስፔን ስደተኞቹን ለመቀበል ወሰነች
    የቀኝ አክራሪው ሊግ መሪና የጣሊያን የአገር ውስጥ ሚኒስትር መቲዮ ሳልቪኒ "ሲሲሊ የስደተኛ ማራገፊያ አይደለችም" ካሉ በኋላ ከእንግዲህ አገራቸው ከለላ ፍለጋ የሚመጡ ባዕዳንን ፊት እንደምትነሳ ለመራጮቻቸው ቃል ገብተው ነበር።
    0 Comments 0 Shares