የቀኝ አክራሪው ሊግ መሪና የጣሊያን የአገር ውስጥ ሚኒስትር መቲዮ ሳልቪኒ “ሲሲሊ የስደተኛ ማራገፊያ አይደለችም” ካሉ በኋላ ከእንግዲህ አገራቸው ከለላ ፍለጋ የሚመጡ ባዕዳንን ፊት እንደምትነሳ ለመራጮቻቸው ቃል ገብተው ነበር። ይህንኑ ተከትሎ ከሰሞኑ 629 ስደተኞችን የጫነቸውን አኩዋሪየስ መርከብን ወደ ጠረፋችን ድርሽ እንዳትይ በሚል መልሕቋን እንዳትጥል ሲከላከሉ ቆይተዋል። ግብረሰናይ ድርጅቶችን ያስቆጣው ይህ ውሳኔያቸው ስደተኞቹን ከባድ እንግልት ዳርጓቸው ነበር። […]
The post ስፔን ስደተኞቹን ለመቀበል ወሰነች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የቀኝ አክራሪው ሊግ መሪና የጣሊያን የአገር ውስጥ ሚኒስትር መቲዮ ሳልቪኒ “ሲሲሊ የስደተኛ ማራገፊያ አይደለችም” ካሉ በኋላ ከእንግዲህ አገራቸው ከለላ ፍለጋ የሚመጡ ባዕዳንን ፊት እንደምትነሳ ለመራጮቻቸው ቃል ገብተው ነበር። ይህንኑ ተከትሎ ከሰሞኑ 629 ስደተኞችን የጫነቸውን አኩዋሪየስ መርከብን ወደ ጠረፋችን ድርሽ እንዳትይ በሚል መልሕቋን እንዳትጥል ሲከላከሉ ቆይተዋል። ግብረሰናይ ድርጅቶችን ያስቆጣው ይህ ውሳኔያቸው ስደተኞቹን ከባድ እንግልት ዳርጓቸው ነበር። […] The post ስፔን ስደተኞቹን ለመቀበል ወሰነች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
ስፔን ስደተኞቹን ለመቀበል ወሰነች
የቀኝ አክራሪው ሊግ መሪና የጣሊያን የአገር ውስጥ ሚኒስትር መቲዮ ሳልቪኒ "ሲሲሊ የስደተኛ ማራገፊያ አይደለችም" ካሉ በኋላ ከእንግዲህ አገራቸው ከለላ ፍለጋ የሚመጡ ባዕዳንን ፊት እንደምትነሳ ለመራጮቻቸው ቃል ገብተው ነበር።
0 Comments 0 Shares