0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበናይጄሪያ በጎርፍ አደጋ ቢያንስ 49 ሰዎች ሞቱበናይጄሪያ የጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ምክንያት ቢያንስ 49 ሰዎች ሲሞቱ፣ በሺዎች የሚቆጠሩ መፈናቀላቸውን የሀገሪቱ ብሔራዊ የአደጋ ጊዜ አስተዳደር ባለስልጣን ዛሬ ሰኞ አስታውቋል። በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ በጎርፍ አደጋው ክፉኛ በተጠቁት ጂጋዋ፣ አዳማዋ እና ታራባ ግዛቶች ውስጥ 41 ሺህ ሰዎች ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸውንም የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ ማንዞ ህዝቅዔል ተናግረዋል። ባለፈው አመት በናይጄሪያ ከአስር አመት በላይ ጊዜ ውስጥ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM“በትረምፕ አስተዳደር በፌዴራል ደረጃ ውርጃ አይከለከልም” -ጄዲ ቫንስየካመላ ሄሪስ የምርጫ ዘመቻ ከፍተኛ የተባለ ገንዘብ ሰበሰበ የሪፐብሊካን ፓርቲውን ወክለው በምክትል ፕሬዝደንትነት የሚወዳደሩት ጄዲ ቫንስ፣ እርሳቸውና ዶናልድ ትረምፕ ምርጫውን አሸንፈው ዋይት ሃውስን የሚቆጣጠሩ ከሆነ፣ በፌዴራል ደረጃ በመላ ሃገሪቱ ውርጃን እንደማይከለክሉ ትላንት እሁድ አስታውቀዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የዲሞክራቲክ ፓርቲውን በመወከል የሚወዳደሩት ካመላ ሄሪስ እና ቲም ዎልዝ፣ የስነ ተዋልዶ መብትን በተመለከተ ያላቸውን መልዕክት በስፋት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበጠለምት ወረዳ 10 ሰዎች በመሬት ናዳ መሞታቸውን አስተዳደሩ አስታወቀበሰሜን ጎንደር ዞን በጠለምት ወረዳ አብና ቀበሌ፣ ባለፈው ሳምንት ዐርብ እና ቅዳሜ በጣለው ከባድ ዝናም የተነሣ በተከሠተው የመሬት ናዳ፣ 10 ሰዎች መሞታቸውን የዞኑ አስተዳደር አስታውቋል፡፡ የዞኑ አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሰላም ይኹን ሙላት ለአሜሪካ ድምፅ እንደተናገሩት፣ ከሞት አደጋው በተጨማሪ ከሁለት ሺሕ በላይ ሰዎች ከአካባቢያቸው መፈናቀላቸውን እንዲሁም በቤት እንስሳት እና በሰብል ላይ ጉዳት መድረሱን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየታላቁ ሕዳሴ ግድብ ተጨማሪ ሁለት ተርባይኖች ኀይል ማመንጨት ጀመሩታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሁለት ተርባይኖች፣ ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ ኀይል ማመንጨት መጀመራቸውን፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናግረዋል፡፡ እያንዳንዱ ተርባይን 400 ሜጋ ዋት ኀይል እንደሚያመነጭ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በጥቂት ወራት ውስጥ ሦስት ተጨማሪ ተርባይኖች ሥራ እንደሚጀምሩም ጠቁመዋል፡፡ የግድቡ ግንባታ ወደ መጠናቀቅ እያመራ ስለመኾኑ እየተገለጸ ያለው፣ ከታችኞቹ የተፋሰሱ አገራት የሚነሡ ስጋቶች እና ተቃውሞዎች በቀጠሉበት ወቅት ነው፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየአሸንዳ በዓል በዋሽንግተን ዲሲዓመታዊው የአሸንዳ በዓል በዋሽንግተን ዲሲ፣ ሜሪላንድ፣ ቨርጂኒያና ከአቅራቢያ ክፍለ ግዛቶች በተሰባሰቡ የትግራይ ማህበረሰብ አባላት ሴቶችና ልጃገረዶች በተሰባሰቡበት ዋሽንግተን ዲሲ የካፒቶል ሂል ህንፃ ፊት ለፊት ከትላንት በስተያ ቅዳሜ በድምቀት ተከብሯል። የዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የትግራይ ማሕበረሰብ ህብረትና የሴቶች ማህበር የተዘጋጀው የአሸንዳ በዓል በጦርነት የተፈናቀሉትን የትግራይ ተወላጆች ወደየ ቀያቸው መመለስ በጀመሩበትና ተስፋ በሚታይበት ወቅት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበዶር. ደብረ ጽዮን የሚመራው ህወሓት የጊዜያዊ አስተዳደሩን ሹሞች “አልቀበልም” አለለሁለት ከተከፈለው የህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ(ህወሓት) አመራር አንዱ የኾነው፣ በዶር. ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል የሚመራው ቡድን፣ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ጌታቸው ረዳ፣ ባለፈው ሳምንት ዐርብ፣ ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም. የሾሟቸውን ሁለት የዞን አስተዳዳሪዎች እንደማይቀበል አስታውቋል፡፡ ፕሬዚዳንት ጌታቸው ረዳ፣ ዐዲስ ዋና አስተዳዳሪዎችን የሾሙት፣ በምክትል አስተዳዳሪዎች ሲመሩ ለቆዩት ለሰሜናዊ ምዕራብ እና ለደቡባዊ ምሥራቅ ትግራይ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበምስራቅ ሱዳን በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት አንድ ግድብ ሲደረመስ በርካታ ሰዎች የደረሱበት አልታወቀምበሱዳን ምስራቃዊ ቀይ ባህር ግዛት አንድ ግድብ ተደርምሶ ያሰከተለው ጎርፍ መኖሪያ ቤቶችን ማጥለቅለቁን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስትር አስታውቋል። በርካታ ሰዎች የደረሱበት እንደማይታወቅም የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ሚኒስቴር መስሪያቤቱ እላንት እሁድ በሰጠው መግለጫ አርባት የተሰኘው ግድብ መደርመሱን እና ከአደጋው መውጫ ያጡ ሰዎችን ለመርዳት እርዳታ ወደአካባቢው መላኩን አስታውቋል። መግለጫው አክሎ በጎርፍ አደጋው ቢያንስ አራት ሰዎች መሞታቸውን የገለጸ...0 Comments 0 Shares