• ከኦሮሚያና ከቤንሻንጉል ክልል የተፈናቀሉ የአማራ ክልል ተወላጆች ምላሽ እንዲሰጣቸው አስፈላጊው ጥበቃም እንዲደረግላቸው አሳስቧል።
    ከኦሮሚያና ከቤንሻንጉል ክልል የተፈናቀሉ የአማራ ክልል ተወላጆች ምላሽ እንዲሰጣቸው አስፈላጊው ጥበቃም እንዲደረግላቸው አሳስቧል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በኦሮሚያ በጭናክሰን ዐስራ አራት ሰዎች በሶማሌ ልዩ ፖሊስ መገደላቸውን አምነስቲ አስታወቀ
    ከኦሮሚያና ከቤንሻንጉል ክልል የተፈናቀሉ የአማራ ክልል ተወላጆች ምላሽ እንዲሰጣቸው አስፈላጊው ጥበቃም እንዲደረግላቸው አሳስቧል።
    0 Comments 0 Shares
  • ከቀድሞው የመከላከያ ዩኒቨርስቲ ብሪጋዲየር ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ጋራ የተደረገ ቃለ ምልልስ።
    ከቀድሞው የመከላከያ ዩኒቨርስቲ ብሪጋዲየር ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ጋራ የተደረገ ቃለ ምልልስ።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    "ለሀገርና ለወገን ኃይልን የማሰለፍ ጉዳይ ትኩረትና ቅድሚያ ሊሰጠው ይገባል"- ብሪጋዲየር ጄኔራል አሳምነው ፅጌ
    ከቀድሞው የመከላከያ ዩኒቨርስቲ ብሪጋዲየር ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ጋራ የተደረገ ቃለ ምልልስ።
    0 Comments 0 Shares
  • ከኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን የተፈናቀሉት ነዋሪዎች የመፈናቀላቸው ምክኒያት “ፍርሃት እንጂ የፀጥታ ችግር አይደለም” ሲሉ የዞኑ የሰዲ ጨንቃ ወረዳ አስተዳዳሪ ገለፁ።ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች በበኩላቸው፤ “የተደራጁ ኃይሎች ንብረት አቃጥለው፣ መሰረታዊ አገልግሎት እንዳናገኝ ከልክለው፣ ወደ ሀገራችሁ ሂዱ ብለው ሲያባርሩን ነው የኖርንበትንና ንብረት ያፈራንበትን መንደር ጥለን የተሰደድነው።” ይላሉ።
    ከኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን የተፈናቀሉት ነዋሪዎች የመፈናቀላቸው ምክኒያት “ፍርሃት እንጂ የፀጥታ ችግር አይደለም” ሲሉ የዞኑ የሰዲ ጨንቃ ወረዳ አስተዳዳሪ ገለፁ።ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች በበኩላቸው፤ “የተደራጁ ኃይሎች ንብረት አቃጥለው፣ መሰረታዊ አገልግሎት እንዳናገኝ ከልክለው፣ ወደ ሀገራችሁ ሂዱ ብለው ሲያባርሩን ነው የኖርንበትንና ንብረት ያፈራንበትን መንደር ጥለን የተሰደድነው።” ይላሉ።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ከኦሮሚያ የተፈናቀሉ የአማራ ተወላጆች የመፈናቀል ምክኒያት
    ከኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን የተፈናቀሉት ነዋሪዎች የመፈናቀላቸው ምክኒያት “ፍርሃት እንጂ የፀጥታ ችግር አይደለም” ሲሉ የዞኑ የሰዲ ጨንቃ ወረዳ አስተዳዳሪ ገለፁ።ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች በበኩላቸው፤ “የተደራጁ ኃይሎች ንብረት አቃጥለው፣ መሰረታዊ አገልግሎት እንዳናገኝ ከልክለው፣ ወደ ሀገራችሁ ሂዱ ብለው ሲያባርሩን ነው የኖርንበትንና ንብረት ያፈራንበትን መንደር ጥለን የተሰደድነው።” ይላሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • በዩናይትድ ስቴይትስ ብዙ ሰዎችን ከሚያስተናግዱ የአውሮፕላን ማረፊያዎች አንዱ በሆነው ኦ-ሄይር አየር ማረፊያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚያደርገው በረራ በዩናይትድ ስቴይትስና ኢትዮጵያ መካከል የንግድና የምጣኔ ሀብት ትስስርን የሚያጠናክር እንደሚሆን ተገልጿል።
    በዩናይትድ ስቴይትስ ብዙ ሰዎችን ከሚያስተናግዱ የአውሮፕላን ማረፊያዎች አንዱ በሆነው ኦ-ሄይር አየር ማረፊያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚያደርገው በረራ በዩናይትድ ስቴይትስና ኢትዮጵያ መካከል የንግድና የምጣኔ ሀብት ትስስርን የሚያጠናክር እንደሚሆን ተገልጿል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ችካጎ ግዛት ተጨማሪ የበረራ መስመር ዛሬ ጀመረ
    በዩናይትድ ስቴይትስ ብዙ ሰዎችን ከሚያስተናግዱ የአውሮፕላን ማረፊያዎች አንዱ በሆነው ኦ-ሄይር አየር ማረፊያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚያደርገው በረራ በዩናይትድ ስቴይትስና ኢትዮጵያ መካከል የንግድና የምጣኔ ሀብት ትስስርን የሚያጠናክር እንደሚሆን ተገልጿል።
    0 Comments 0 Shares
  • የኢትዮጵያ መንግሥት ከ18 ዓመታት በፊት ከኤርትራ ጋር የተደረገውን የአልጀርስ ሥምምነትንና የድንበር ኮሚሽኑ ከ16 ዓመታት በፊት የሰጠውን ውሳኔ ተቀብሎ ካለምንም ቅድመ ሁኔታ ለመተግበር መወሰኑን ካስታወቀ ወዲህ የተለያዩ አመለካከቶች እየተሰሙ ናቸው።
    የኢትዮጵያ መንግሥት ከ18 ዓመታት በፊት ከኤርትራ ጋር የተደረገውን የአልጀርስ ሥምምነትንና የድንበር ኮሚሽኑ ከ16 ዓመታት በፊት የሰጠውን ውሳኔ ተቀብሎ ካለምንም ቅድመ ሁኔታ ለመተግበር መወሰኑን ካስታወቀ ወዲህ የተለያዩ አመለካከቶች እየተሰሙ ናቸው።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    አፍሪካ ነክ ርዕሶች
    የኢትዮጵያ መንግሥት ከ18 ዓመታት በፊት ከኤርትራ ጋር የተደረገውን የአልጀርስ ሥምምነትንና የድንበር ኮሚሽኑ ከ16 ዓመታት በፊት የሰጠውን ውሳኔ ተቀብሎ ካለምንም ቅድመ ሁኔታ ለመተግበር መወሰኑን ካስታወቀ ወዲህ የተለያዩ አመለካከቶች እየተሰሙ ናቸው።
    0 Comments 0 Shares
  • በደቡብ ኢትዮጵያ ምሥራቅና ምዕራብ ጉጂ ዞኖችንና ጌዴኦ ዞንን በሚያዋስኑ ወረዳዎች ውስጥ ግጭት አገርሽቶ የብዙ ዜጎች ሕይወት መጥፋቱ ተገልጿል።
    በደቡብ ኢትዮጵያ ምሥራቅና ምዕራብ ጉጂ ዞኖችንና ጌዴኦ ዞንን በሚያዋስኑ ወረዳዎች ውስጥ ግጭት አገርሽቶ የብዙ ዜጎች ሕይወት መጥፋቱ ተገልጿል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በደቡብ ኢትዮጵያ ግጭት አገርሽቶ ሕይወት ጠፋ
    በደቡብ ኢትዮጵያ ምሥራቅና ምዕራብ ጉጂ ዞኖችንና ጌዴኦ ዞንን በሚያዋስኑ ወረዳዎች ውስጥ ግጭት አገርሽቶ የብዙ ዜጎች ሕይወት መጥፋቱ ተገልጿል።
    0 Comments 0 Shares
  • በኢትዮጵያ ሰለሕዝብ ከመኖሪያው መፈናቀልና መፍትኄው መልስ የሚሠጡን ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም መሆናቸውን ስናሳውቅ ሰሞነኛ በሆነው የኢትዮ ኤርትራ ጉዳይ ላይም መልስ ይስጡን የሚሉ ጥያቄዎች ከ አድማጮቻችን ቀረቡ በተለይም አሰብ ወደብ ታሪካዊ ባለቤትነት ላይ ዶ/ር ያዕቆብ "አሰብ የማናት" የሚል መጽሐፍ አስነብበውናል።
    በኢትዮጵያ ሰለሕዝብ ከመኖሪያው መፈናቀልና መፍትኄው መልስ የሚሠጡን ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም መሆናቸውን ስናሳውቅ ሰሞነኛ በሆነው የኢትዮ ኤርትራ ጉዳይ ላይም መልስ ይስጡን የሚሉ ጥያቄዎች ከ አድማጮቻችን ቀረቡ በተለይም አሰብ ወደብ ታሪካዊ ባለቤትነት ላይ ዶ/ር ያዕቆብ "አሰብ የማናት" የሚል መጽሐፍ አስነብበውናል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ለጥያቄዎ መልስ
    በኢትዮጵያ ሰለሕዝብ ከመኖሪያው መፈናቀልና መፍትኄው መልስ የሚሠጡን ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም መሆናቸውን ስናሳውቅ ሰሞነኛ በሆነው የኢትዮ ኤርትራ ጉዳይ ላይም መልስ ይስጡን የሚሉ ጥያቄዎች ከ አድማጮቻችን ቀረቡ በተለይም አሰብ ወደብ ታሪካዊ ባለቤትነት ላይ ዶ/ር ያዕቆብ "አሰብ የማናት" የሚል መጽሐፍ አስነብበውናል።
    0 Comments 0 Shares
  • ኢትዮጵያ የአባይን ውኃ ለልማት ስትጠቀም የግብፅንም ሆነ የሱዳን ፍላጎት እንደምትረዳና ድርሻቸውንም እንደምታከብር ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አስታውቀዋል።
    ኢትዮጵያ የአባይን ውኃ ለልማት ስትጠቀም የግብፅንም ሆነ የሱዳን ፍላጎት እንደምትረዳና ድርሻቸውንም እንደምታከብር ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አስታውቀዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የጠ/ሚኒስትር አብይ የሁለት ቀናት የግብጽ ቆይታ
    ኢትዮጵያ የአባይን ውኃ ለልማት ስትጠቀም የግብፅንም ሆነ የሱዳን ፍላጎት እንደምትረዳና ድርሻቸውንም እንደምታከብር ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አስታውቀዋል።
    0 Comments 0 Shares