0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበእስራኤል የዌስት ባንክ ጥቃት ቢያንስ 9 ሰዎች ተገደሉእስራኤል በዌስት ባንክ ባካሄደችው ጥቃት ቢያንስ ዘጠኝ ፍልስጤማውያን መገደላቸውን የአካባቢው የጤና ባለስልጣናት ዛሬ ረቡዕ ገለጹ። ፍልስጤማውያኑ የተገደሉት ዋነኛው ጥቃትና ግጭት በተካሄደባቸው እስራኤል በያዘቻቸው የተለያዩ የጄኒን እና ቱባስ አካባቢዎች ነው፡፡ እስራኤል ሃማስ እና እስላማዊ ጂሃድን ጨምሮ በኢራን በሚደገፉ የሂዝቦላ ታጣቂ ቡድኖች ላይ የምታካሂደው ወታደራዊ ዘመቻ ጨምሯል፡፡ እኤአ ከጥቅምት 2023 ጀምሮ በዌስት ባንክ ከ640 በላይ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየዳላስ ኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ የነጻ ክሊኒክን እያቋቋመ ነው40ኛ ዓመቱን በዳላስ ያከብራል በዩናይትድ ስቴትሷ የቴክሳስ ክፍለ ግዛት ዳላስ ከተማ የኢትዮጵያውያን ህብረተሰብ ማዕከል ለማህበረሰቡ የነጻ ህክምና አገልግሎት የሚሰጥ ክሊኒክ እያቋቋመ መሆኑን፣ ለዚህም ከግዛቱ የሕክምና አገልግሎት ተቆጣጣሪ ቦርድ እና ለሕብረተሰብ አገልግሎቶች ፈቃድ የሚሰጠውን የግዛቲቱ አስተዳደር ጽ/ቤት ይሁንታ ማግኘቱን አስታውቋል፡፡ የህብረተሰብ ማዕከሉ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ አዲስ ጥበቡ ለአሜሪካ ድምጽ እንደተናገሩት ማዕከሉ በቅርቡ የጤና...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየአቶ ታዬ ደንደአ የዋስ መብት ጥያቄ ዳግም ለሳምንት ተቀጠረየዋስትና መብታቸው እንዲከበር የጠየቁት የቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ደ’ኤታ አቶ ታዬ ደንደአ፣ ዛሬ ረቡዕ፣ በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቢቀርቡም፣ ችሎቱ ለሁለተኛ ጊዜ የሳምንት ቀጠሮ ሰጥቷል። ዐቃቤ ሕግ ካቀረበባቸው ሦስት ክሶች ሁለቱ ውድቅ የተደረገላቸው አቶ ታዬ፣ እንዲከላከሉ በተበየነባቸው ማለትም “ሕገ ወጥ የጦር መሣሪያ በመያዝ” በሚለው ሦስተኛው ክስ ላይ የዋስ መብት አቤቱታ ማቅረባቸውን፣ ባለቤታቸው ወይዘሮ ስንታየሁ ዓለማየሁ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበኢትዮጵያ በመቶዎች የሚቆጠሩ ስደተኞችን ከእስር ማስፈታቱን ተመድ አስታወቀየተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር በምኅጻሩ ዩ.ኤን.ኤች.ሲ.አር፣ ባለፈው ሐምሌ ወር፣ ከአጋሮች ጋራ በመተባበር፣ “በዘፈቀደ የታሰሩ” ያላቸውን በመቶዎች የሚቆጠሩ የከተማ ውስጥ ስደተኞችን ማስፈታቱን አስታውቋል፡፡ ዩ.ኤን.ኤች.ሲ.አር፣ ከትላንት በስቲያ ሰኞ ባወጣው ሪፖርት፣ በዐዲስ አበባ 879 ስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች ያቀረቧቸውን አስተያየቶች እና ቅሬታዎች መሠረት በማድረግ እና ከኢትዮጵያ የስደተኞች እና ተመላሾች አገልግሎት ጋራ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMአምባሳደር ማሲንጋ ከትግራይ ክልል እና ከህወሓት አመራሮች ጋራ መወያየታቸውን የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ አስታወቀለሦስት ቀናት ጉብኝት፣ ከትላንት በስቲያ ሰኞ፣ ነሐሴ 20 ቀን 2016 ዓ.ም. መቐለ የገቡት በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ፣ ዛሬ ረቡዕ፣ ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ጌታቸው ረዳ እና ከህወሓት ሊቀ መንበር ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል ጋራ በተናጠል ተወያይተዋል። ውይይቱን ፍሪያማ ሲል የገለፀው በአዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ፣ በትግራይና በአካባቢው ዘለቄታዊ ሰላምና መረጋጋት ለማምጣት፣...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበስልጤ ዞን ከስድስት ሺሕ በላይ ሰዎች በጎርፍ መፈናቀላቸው ተገለጸበማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን ሁለት ወረዳዎች እና በማረቆ ልዩ ወረዳ አንድ ቀበሌ ውስጥ በተከሠተ የጎርፍ አደጋ፣ ከስድስት ሺሕ በላይ ሰዎች መፈናቀላቸውን፣ ተጎጂዎች እና የአካባቢው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ፡፡ በዞኑ በስልጢ እና በምሥራቅ ስልጢ ወረዳዎች የተከሠተው የጎርፍ አደጋ መንሥኤ፣ በሁለቱ ወረዳዎች ከስድስት በላይ ቀበሌዎች ሰሞኑን የጣለውን ከባድ ዝናም ተከትሎ፣ ለመስኖ አገልግሎት ተብሎ በማረቆ ልዩ ወረዳ የተገነባ ኢንደሾ ልንጫ የተሰኘ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበሶማሊያ አዲሱ የአፍሪካ ህብረት ተልእኮ ሽግግር ስጋት ነው - ኢትዮጵያየኢትዮጵያ መንግስት በመጪው ዓመት መጀመሪያ ላይ በሶማሊያ ስራ እንዲጀምር የታቀደው አዲሱ የአፍሪካ ህብረት ተልእኮው ሽግግር “ቀጠናውን ለስጋት የሚያጋልጥ ነው” ብሏል። የአፍሪካ ህብረት የሰላም እና የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት አዲሱን ተልእኮ ደግፈዋል፡፡ በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ ወይም በምህጻሩ አውሶም (AUSSOM) በመባል የሚታወቀው አዲስ ተልእኮ በዓመቱ መጨረሻ ስምሪቱ...0 Comments 0 Shares