(ኢዜአ)- የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ/ህወሓት/ አስቸኳይ ጉባኤ ትላንትበመቀሌ ከተማ የሰማእታት ሃወልት አዳራሽ ተጀመረ። በዝግ የተጀመረው አስቸኳይ ጉባኤ በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚወያይ ድርጅቱ ከትላንት በስትያ ማምሻውን ለመገናኛ ብዙሃን ባሰራጨው ጽሁፍ ገለልጿል። ኢትዮ – ኤርትራን አስመልክቶ ኢህአዴግ ያስተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ድርጅቱ በቅርቡ ባወጣው መግለጫ ውሳኔው የሁለቱንም ሀገራት ህዝቦች ዘላቂ ጥቅምና አንድነት የሚያረጋግጥ መሆኑን ማስታወቁ ይታወሳል። ሕወሓት […]
(ኢዜአ)- የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ/ህወሓት/ አስቸኳይ ጉባኤ ትላንትበመቀሌ ከተማ የሰማእታት ሃወልት አዳራሽ ተጀመረ። በዝግ የተጀመረው አስቸኳይ ጉባኤ በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚወያይ ድርጅቱ ከትላንት በስትያ ማምሻውን ለመገናኛ ብዙሃን ባሰራጨው ጽሁፍ ገለልጿል። ኢትዮ – ኤርትራን አስመልክቶ ኢህአዴግ ያስተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ድርጅቱ በቅርቡ ባወጣው መግለጫ ውሳኔው የሁለቱንም ሀገራት ህዝቦች ዘላቂ ጥቅምና አንድነት የሚያረጋግጥ መሆኑን ማስታወቁ ይታወሳል። ሕወሓት […]
0 Comments
0 Shares