• በሀማስ ተይዘው የነበሩ ስድስት ታጋቾች አስክሬን መገኘቱን ተከትሎ በእስራኤል ከፍተኛ ቁጣ የተቀሰቀሰ ሲሆን የእስራኤል መንግስት ታጋቾችን ለማስለቀቅ ከስምምነተር እንዲደር በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በሰለፍ ጠይቀዋል።
    በቴላቪቭ፣ እየሩሳሌም እና ሌሎች ከተሞች በተካሄደው እና በርካቶች የእስራኤልን ሰንደቅ ዓላማ ለብሰው በታዩበት ሰልፎች በሀማስ የታገቱ ሰዎችን ለማስለቀቅ ቤንያሚን ኔታኒያሁ እና እሳቸው የሚመሩት መንግስት በቂ ሥራ አልሰራም ሲሉ ወቅሰዋል።
    በሀማስ ተይዘው የነበሩ ስድስት ታጋቾች አስክሬን መገኘቱን ተከትሎ በእስራኤል ከፍተኛ ቁጣ የተቀሰቀሰ ሲሆን የእስራኤል መንግስት ታጋቾችን ለማስለቀቅ ከስምምነተር እንዲደር በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በሰለፍ ጠይቀዋል። በቴላቪቭ፣ እየሩሳሌም እና ሌሎች ከተሞች በተካሄደው እና በርካቶች የእስራኤልን ሰንደቅ ዓላማ ለብሰው በታዩበት ሰልፎች በሀማስ የታገቱ ሰዎችን ለማስለቀቅ ቤንያሚን ኔታኒያሁ እና እሳቸው የሚመሩት መንግስት በቂ ሥራ አልሰራም ሲሉ ወቅሰዋል።
    WWW.BBC.COM
    በእስራኤል ተጋቾችን ለመለቀቅ ስምምነት እንዲደረግ የሚጠይቅ ሰልፍ በበርካታ ከተሞች ተካሄደ - BBC News አማርኛ
    በሀማስ ተይዘው የነበሩ ስድስት ታጋቾች አስክሬን መገኘቱን ተከትሎ በእስራኤል ከፍተኛ ቁጣ የተቀሰቀሰ ሲሆን የእስራኤል መንግስት ታጋቾችን ለማስለቀቅ ከስምምነተር እንዲደር በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በሰለፍ ጠይቀዋል። በቴላቪቭ፣ እየሩሳሌም እና ሌሎች ከተሞች በተካሄደው እና በርካቶች የእስራኤልን ሰንደቅ ዓላማ ለብሰው በታዩበት ሰልፎች በሀማስ የታገቱ ሰዎችን ለማስለቀቅ ቤንያሚን ኔታኒያሁ እና እሳቸው የሚመሩት መንግስት በቂ ሥራ አልሰራም ሲሉ ወቅሰዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • የሩሲያው “ሰላይ ዓሳ ነባሪ” የተባለ ስም የተሰጠው ከዛሬ አምስት ዓመት በፊት በኖርዌይ ግዛት ከታየ በኋላ ነው።
    የሩሲያው “ሰላይ ዓሳ ነባሪ” የተባለ ስም የተሰጠው ከዛሬ አምስት ዓመት በፊት በኖርዌይ ግዛት ከታየ በኋላ ነው።
    WWW.BBC.COM
    ለሩሲያ ይሰልላል ተብሎ የሚጠረጠረው ዓሳ ነባሪ ኖርዌይ ውስጥ ሞቶ ተገኘ - BBC News አማርኛ
    የሩሲያው “ሰላይ ዓሳ ነባሪ” የተባለ ስም የተሰጠው ከዛሬ አምስት ዓመት በፊት በኖርዌይ ግዛት ከታየ በኋላ ነው።
    0 Comments 0 Shares
  • የግብጽ ጦር በሶማሊያ መሰማራቱን የተቃወሙ የፕሬዝዳንቱ ልዩ ልዑክ እና የምክር ቤት አባል ከኃላፊነታቸው ተነሱ።
    የግብጽ ጦር በሶማሊያ መሰማራቱን የተቃወሙ የፕሬዝዳንቱ ልዩ ልዑክ እና የምክር ቤት አባል ከኃላፊነታቸው ተነሱ።
    WWW.BBC.COM
    የሶማሊያ እና ግብጽን ወታደራዊ ስምምነት የተቃወሙት የፓርላማ አባል፤ ከልዩ ልዑክ ኃላፊነታቸው ተነሱ - BBC News አማርኛ
    የግብጽ ጦር በሶማሊያ መሰማራቱን የተቃወሙ የፕሬዝዳንቱ ልዩ ልዑክ እና የምክር ቤት አባል ከኃላፊነታቸው ተነሱ።
    0 Comments 0 Shares
  • ግብጽ ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ እየገነባች ባለችው ግድብ ምክንያት የውሃ ደኅንነቷን ለማረጋገጥ አስፈላጊ የሆነ እርምጃ የመውሰድ መብት አለኝ አለች።
    ካይሮ ይህን ያለችው በአዲሱ የውጭ ጉዳይ እና የመስኖ ሚስንስትሩ ዶ/ር ባዳረ አብዱላቲ በኩል ለተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ምክር ቤት በላከችው ደብዳቤ ነው።
    ግብጽ ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ እየገነባች ባለችው ግድብ ምክንያት የውሃ ደኅንነቷን ለማረጋገጥ አስፈላጊ የሆነ እርምጃ የመውሰድ መብት አለኝ አለች። ካይሮ ይህን ያለችው በአዲሱ የውጭ ጉዳይ እና የመስኖ ሚስንስትሩ ዶ/ር ባዳረ አብዱላቲ በኩል ለተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ምክር ቤት በላከችው ደብዳቤ ነው።
    WWW.BBC.COM
    ግብጽ የውሃ ድርሻዬን ለማረጋገጥ አስፈላጊ የሆኑ እርምጃዎችን እወስዳለሁ ስትል ለጸጥታው ምክር ቤት አሳወቀች - BBC News አማርኛ
    ግብጽ ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ እየገነባች ባለችው ግድብ ምክንያት የውሃ ደኅንነቷን ለማረጋገጥ አስፈላጊ የሆነ እርምጃ የመውሰድ መብት አለኝ አለች። ካይሮ ይህን ያለችው በአዲሱ የውጭ ጉዳይ እና የመስኖ ሚስንስትሩ ዶ/ር ባዳረ አብዱላቲ በኩል ለተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ምክር ቤት በላከችው ደብዳቤ ነው።
    0 Comments 0 Shares
  • ምዕራባዊያን መንግሥታት ከእስራኤል ጋር የሚያደርጉትን የጦር መሣሪያ ንግድ ተከትሎ ወቀሳ እየደረሰባቸው ሲሆን እስራኤል በሐማስ ላይ በከፈተችው ጦርነት ምክንያት በጋዛ ሰርጥ እየፈፀመችው ባለው ተግባር ትችት ይቀርብባታል።
    ምዕራባዊያን መንግሥታት ከእስራኤል ጋር የሚያደርጉትን የጦር መሣሪያ ንግድ ተከትሎ ወቀሳ እየደረሰባቸው ሲሆን እስራኤል በሐማስ ላይ በከፈተችው ጦርነት ምክንያት በጋዛ ሰርጥ እየፈፀመችው ባለው ተግባር ትችት ይቀርብባታል።
    WWW.BBC.COM
    ዩናይትድ ኪንግደም አንዳንድ የጦር መሣሪያዎች ለእስራኤል እንዳይሸጡ አገደች - BBC News አማርኛ
    ምዕራባዊያን መንግሥታት ከእስራኤል ጋር የሚያደርጉትን የጦር መሣሪያ ንግድ ተከትሎ ወቀሳ እየደረሰባቸው ሲሆን እስራኤል በሐማስ ላይ በከፈተችው ጦርነት ምክንያት በጋዛ ሰርጥ እየፈፀመችው ባለው ተግባር ትችት ይቀርብባታል።
    0 Comments 0 Shares
  • በፈረንሳይ አንድ ግለሰብ ለሚስቱ አደንዛዥ ዕጽ በመስጠት እና በመድፈር እንዲሁም በተለያዩ ጊዜያት ከ70 በላይ ወንዶች እንዲደፍሯት በማመቻቸት ተጠርጥሮ ተከሷል።
    ዶሚኒክ ፒ በሚል ስም የተከሰሰው የ71 ዓመቱ ግለሰብ ከ10 ዓመታት በላይ ሰዎችን ‘በኦንላይን’ እየፈላለገ በመቅጠር ቤቱ ድረስ መጥተው ሚስቱ ላይ ወሲባዊ ጥቃት እንዲያደርሱ ሲያደርግ ነበር ተብሏል።
    ደርጊቱ ሲፈጸም ባለቤቱን በከፍተኛ ሁኔታ “በማደንዘዝ” እነደሆነ እና ስለሁኔታው ምንም በማታውቅበት ሁኔታ እንደሆነ የተጠርጣሪው ሚስት ጠበቃ ገልጿል።
    በፈረንሳይ አንድ ግለሰብ ለሚስቱ አደንዛዥ ዕጽ በመስጠት እና በመድፈር እንዲሁም በተለያዩ ጊዜያት ከ70 በላይ ወንዶች እንዲደፍሯት በማመቻቸት ተጠርጥሮ ተከሷል። ዶሚኒክ ፒ በሚል ስም የተከሰሰው የ71 ዓመቱ ግለሰብ ከ10 ዓመታት በላይ ሰዎችን ‘በኦንላይን’ እየፈላለገ በመቅጠር ቤቱ ድረስ መጥተው ሚስቱ ላይ ወሲባዊ ጥቃት እንዲያደርሱ ሲያደርግ ነበር ተብሏል። ደርጊቱ ሲፈጸም ባለቤቱን በከፍተኛ ሁኔታ “በማደንዘዝ” እነደሆነ እና ስለሁኔታው ምንም በማታውቅበት ሁኔታ እንደሆነ የተጠርጣሪው ሚስት ጠበቃ ገልጿል።
    WWW.BBC.COM
    በፈረንሳይ ሚስቱን እንዲደፍሩ ከ70 በላይ ወንዶችን ቀጥሯል የተባለው ግለሰብ ተከሰሰ - BBC News አማርኛ
    በፈረንሳይ አንድ ግለሰብ ለሚስቱ አደንዛዥ ዕጽ በመስጠት እና በመድፈር እንዲሁም በተለያዩ ጊዜያት ከ70 በላይ ወንዶች እንዲደፍሯት በማመቻቸት ተጠርጥሮ ተከሷል። ዶሚኒክ ፒ በሚል ስም የተከሰሰው የ71 ዓመቱ ግለሰብ ከ10 ዓመታት በላይ ሰዎችን ‘በኦንላይን’ እየፈላለገ በመቅጠር ቤቱ ድረስ መጥተው ሚስቱ ላይ ወሲባዊ ጥቃት እንዲያደርሱ ሲያደርግ ነበር ተብሏል። ደርጊቱ ሲፈጸም ባለቤቱን በከፍተኛ ሁኔታ “በማደንዘዝ” እነደሆነ እና ስለሁኔታው ምንም በማታውቅበት ሁኔታ እንደሆነ የተጠርጣሪው ሚስት ጠበቃ ገልጿል።
    0 Comments 0 Shares
  • በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ የሁለት ዓመታ ሕጻን ታግታ ከተወሰደች በኋላ ትናንት ሰኞ ነሐሴ 27/2016 ዓ.ም. ተገድላ አስክሬኗ በወላጆቿ መኖሪያ ግቢ ውስጥ ተጥሎ ተገኘ።የሕጻኗን በአጋቾቿ ተገድሎ መጣል አስመልክቶ የተቆጡ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች በትናንትናው ዕለት አደባባይ የወጡ ቢሆንም፣ ከከተማዋ የጸጥታ ኃይሎች ጋር መጋጨታቸውን እና ጉዳት መድረሱን የዓይን እማኞች ለቢቢሲ ተናግረዋል።

    በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ የሁለት ዓመታ ሕጻን ታግታ ከተወሰደች በኋላ ትናንት ሰኞ ነሐሴ 27/2016 ዓ.ም. ተገድላ አስክሬኗ በወላጆቿ መኖሪያ ግቢ ውስጥ ተጥሎ ተገኘ።የሕጻኗን በአጋቾቿ ተገድሎ መጣል አስመልክቶ የተቆጡ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች በትናንትናው ዕለት አደባባይ የወጡ ቢሆንም፣ ከከተማዋ የጸጥታ ኃይሎች ጋር መጋጨታቸውን እና ጉዳት መድረሱን የዓይን እማኞች ለቢቢሲ ተናግረዋል።
    WWW.BBC.COM
    በጎንደር ከተማ የሁለት ዓመት ሕጻን በአጋቾቿ ተገድላ ተጣለች - BBC News አማርኛ
    በአማራ ክልል ጎንደር ከተማ የሁለት ዓመታ ሕጻን ታግታ ከተወሰደች በኋላ ትናንት ሰኞ ነሐሴ 27/2016 ዓ.ም. ተገድላ አስክሬኗ በወላጆቿ መኖሪያ ግቢ ውስጥ ተጥሎ ተገኘ።የሕጻኗን በአጋቾቿ ተገድሎ መጣል አስመልክቶ የተቆጡ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች በትናንትናው ዕለት አደባባይ የወጡ ቢሆንም፣ ከከተማዋ የጸጥታ ኃይሎች ጋር መጋጨታቸውን እና ጉዳት መድረሱን የዓይን እማኞች ለቢቢሲ ተናግረዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ኢሰመኮ ያነጋገራት የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተወካይ በዚህ ክስተት ታግተው የነበሩ ቢያንስ 50 ተማሪዎች መለቀቃቸውን ተናግራ ነገር ግን አሁንም ከ7 በላይ ተማሪዎች አድራሻቸው እንደማይታወቅ ገልፃለች።
    ኢሰመኮ ያነጋገራት የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተወካይ በዚህ ክስተት ታግተው የነበሩ ቢያንስ 50 ተማሪዎች መለቀቃቸውን ተናግራ ነገር ግን አሁንም ከ7 በላይ ተማሪዎች አድራሻቸው እንደማይታወቅ ገልፃለች።
    WWW.BBC.COM
    ኢሰመኮ፤ መንግሥት በአማራና ኦሮሚያ ክልል የሚፈፀሙ እገታዎችን ሊያስቆም ይገባል ሲል ጥሪ አቀረበ - BBC News አማርኛ
    ኢሰመኮ ያነጋገራት የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተወካይ በዚህ ክስተት ታግተው የነበሩ ቢያንስ 50 ተማሪዎች መለቀቃቸውን ተናግራ ነገር ግን አሁንም ከ7 በላይ ተማሪዎች አድራሻቸው እንደማይታወቅ ገልፃለች።
    0 Comments 0 Shares