ትናንት ከሰዓት በኋላ ጠፍቶ የነበረው የኬኒያ አነስተኛ የግል የመንገደኞች አውሮፕላን ተከስክሶ መገኘቱ ተገልጿል። የኬኒያ መንገደኞች ባለስልጣን የሆኑት ፓውል ማሪንጋ እንደተናገሩት አውሮፕላኑ በኬኒያ ማዕከል አካባቢ በሚገኘው አበርዳረስ ጫካ ውስጥ ተከስክሶ ተገኝቷል። ይሁን እንጂ በውስጡ የነበሩ የሁለት አብራሪዎችና የ8 ተሳፋሪዎች እጣ ፈንታ እስካሁን ምን እንደሆነ ያለመታወቁ ነው የተገለጸው። አደጋው ከመድረሱ በፊት አውሮፕላኑ በ11ሺህ900 ጫማ ከፍታ ላይ ይበር […]
The post ትናንት ከሰዓት በኋላ ጠፍቶ የነበረው የኬኒያ የመንገደኞች አውሮፕላን ተከስክሶ ተገኘ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ትናንት ከሰዓት በኋላ ጠፍቶ የነበረው የኬኒያ አነስተኛ የግል የመንገደኞች አውሮፕላን ተከስክሶ መገኘቱ ተገልጿል። የኬኒያ መንገደኞች ባለስልጣን የሆኑት ፓውል ማሪንጋ እንደተናገሩት አውሮፕላኑ በኬኒያ ማዕከል አካባቢ በሚገኘው አበርዳረስ ጫካ ውስጥ ተከስክሶ ተገኝቷል። ይሁን እንጂ በውስጡ የነበሩ የሁለት አብራሪዎችና የ8 ተሳፋሪዎች እጣ ፈንታ እስካሁን ምን እንደሆነ ያለመታወቁ ነው የተገለጸው። አደጋው ከመድረሱ በፊት አውሮፕላኑ በ11ሺህ900 ጫማ ከፍታ ላይ ይበር […] The post ትናንት ከሰዓት በኋላ ጠፍቶ የነበረው የኬኒያ የመንገደኞች አውሮፕላን ተከስክሶ ተገኘ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
ትናንት ከሰዓት በኋላ ጠፍቶ የነበረው የኬኒያ የመንገደኞች አውሮፕላን ተከስክሶ ተገኘ
ትናንት ከሰዓት በኋላ ጠፍቶ የነበረው የኬኒያ አነስተኛ የግል የመንገደኞች አውሮፕላን ተከስክሶ መገኘቱ ተገልጿል። የኬኒያ መንገደኞች ባለስልጣን የሆኑት ፓውል ማሪንጋ እንደተናገሩት አውሮፕላኑ በኬኒያ ማዕከል አካባቢ በሚገኘው አበርዳረስ ጫካ ውስጥ ተከስክሶ ተገኝቷል።
Like
1
0 Comments 0 Shares