በኢራቋ ባግዳድ ከተማ በደረሰ ፍንዳታ በትንሹ የ18 ሰዎች ህይወት ማለፉን ምንጮች የኢራቅ ፖሊስን በመጥቀስ ገለፁ። በትናንት ምሽቱ ፍንዳታ ህይወታቸውን ካጡ ሰዎች በተጨማሪም 90 ሰዎች ላይ የተለያየ መጠን ያለው ጉዳት ደርሷል ነው የተባለው። ከፍንዳታው አካባቢ የወጡ ፎቶግራፎችም የፈራረሱ ህንፃዎች እና ተሽከርካሪዎችን እንዲሁም በአደጋው ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው እና የተደናገጡ ቤተሰቦቻቸውን ያሳያሉ። የኢራቅ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል […]
The post በኢራቅ ባግዳድ በደረሰ ፍንዳታ በትንሹ የ18 ሰዎች ህይወት አለፈ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በኢራቋ ባግዳድ ከተማ በደረሰ ፍንዳታ በትንሹ የ18 ሰዎች ህይወት ማለፉን ምንጮች የኢራቅ ፖሊስን በመጥቀስ ገለፁ። በትናንት ምሽቱ ፍንዳታ ህይወታቸውን ካጡ ሰዎች በተጨማሪም 90 ሰዎች ላይ የተለያየ መጠን ያለው ጉዳት ደርሷል ነው የተባለው። ከፍንዳታው አካባቢ የወጡ ፎቶግራፎችም የፈራረሱ ህንፃዎች እና ተሽከርካሪዎችን እንዲሁም በአደጋው ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው እና የተደናገጡ ቤተሰቦቻቸውን ያሳያሉ። የኢራቅ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል […] The post በኢራቅ ባግዳድ በደረሰ ፍንዳታ በትንሹ የ18 ሰዎች ህይወት አለፈ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
በኢራቅ ባግዳድ በደረሰ ፍንዳታ በትንሹ የ18 ሰዎች ህይወት አለፈ
በኢራቋ ባግዳድ ከተማ በደረሰ ፍንዳታ በትንሹ የ18 ሰዎች ህይወት ማለፉን ምንጮች የኢራቅ ፖሊስን በመጥቀስ ገለፁ። በትናንት ምሽቱ ፍንዳታ ህይወታቸውን ካጡ ሰዎች በተጨማሪም 90 ሰዎች ላይ የተለያየ መጠን ያለው ጉዳት ደርሷል ነው የተባለው።
Like
2
0 Comments 0 Shares