• ‘በሀገራችን ዋና የወሲብ ትንኮሳ ምክን ያት የስነምግባር ችግር ሳይሆን የትራንስፖር እጥረት እንደሆነ ተረድቻለው’። የበእውቀቱ ስዩም እስቂኝ የታክሲ ላይ ገጠመኝ 
    The post “በሀገራችን የወሲብ ትንኮሳ ዋና መነሻ የትራንስፖርት እጥረት ነዉ” የበእዉቀቱ ስዮም አሰቂኝ ወግ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ‘በሀገራችን ዋና የወሲብ ትንኮሳ ምክን ያት የስነምግባር ችግር ሳይሆን የትራንስፖር እጥረት እንደሆነ ተረድቻለው’። የበእውቀቱ ስዩም እስቂኝ የታክሲ ላይ ገጠመኝ  The post “በሀገራችን የወሲብ ትንኮሳ ዋና መነሻ የትራንስፖርት እጥረት ነዉ” የበእዉቀቱ ስዮም አሰቂኝ ወግ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    “በሀገራችን የወሲብ ትንኮሳ ዋና መነሻ የትራንስፖርት እጥረት ነዉ” የበእዉቀቱ ስዮም አሰቂኝ ወግ
    'በሀገራችን ዋና የወሲብ ትንኮሳ ምክንያት የስነምግባር ችግር ሳይሆን የትራንስፖር እጥረት እንደሆነ ተረድቻለው'። የበውቀቱ ስዩም እስቂኝ የታክሲ ላይ ገጠመኝ
    0 Comments 0 Shares
  • እኔ አንችን ስፈራሽ! (መላኩ አላምረው@DireTube) … ልክ እንደፌዴራል ትልቅ ከስክስ ጫማ እንደ ፖሊስ ቆመጥ ውስጥ እንደሚያደማ እንደቀድሞው መሪ ልክ እንደመንግሥቱ እንደሚገላምጥ በፈጠጠ ዓይኑ በከሰለ ፊቱ እኔ አንችን ስፈራሽ… ልክ እንደ ኢህአዴግ ሰላይ ወይ ደህንነት አስሮ እንደሚያሰቃይ ብሶ ከድህነት 🙁 በለውና እርገጠው እንዳሉት ፌዴራል ከፊቴ ስትቆሚ ሆዴ ይሸበራል 🙂 እኔ አንችን ስፈራሽ… መስቀልን እንዳዬ የዲያብሎስ ውላጅ […]
    The post እኔ አንችን ስፈራሽ! appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    እኔ አንችን ስፈራሽ! (መላኩ አላምረው@DireTube) … ልክ እንደፌዴራል ትልቅ ከስክስ ጫማ እንደ ፖሊስ ቆመጥ ውስጥ እንደሚያደማ እንደቀድሞው መሪ ልክ እንደመንግሥቱ እንደሚገላምጥ በፈጠጠ ዓይኑ በከሰለ ፊቱ እኔ አንችን ስፈራሽ… ልክ እንደ ኢህአዴግ ሰላይ ወይ ደህንነት አስሮ እንደሚያሰቃይ ብሶ ከድህነት 🙁 በለውና እርገጠው እንዳሉት ፌዴራል ከፊቴ ስትቆሚ ሆዴ ይሸበራል 🙂 እኔ አንችን ስፈራሽ… መስቀልን እንዳዬ የዲያብሎስ ውላጅ […] The post እኔ አንችን ስፈራሽ! appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    እኔ አንችን ስፈራሽ!
    ልክ እንደፌዴራል ትልቅ ከስክስ ጫማ .. እንደ ፖሊስ ቆመጥ ውስጥ እንደሚያደማ ...
    0 Comments 0 Shares
  • ጠ/ሚኒስትር  ዶ/ር አብይ አህመድ ከሰኔ 01 – 2 ቀን 2010 ዓ.ም በዩጋንዳ ይፋዊ ጉብኝት ያደርጋሉ ። ጠ/ሚኒሰትሩ ጉብኝቱን የሚያካሂዱት በፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ግብዣ ነው።መሪዎቹ በሁለትዮሽ እና በአካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ። ዶ/ር አብይ በዩጋንዳ የሚያደርጉት ጉብኝት የሁለቱን አገሮች ረዥም ጊዜ ያስቆጠረ ወደጅነትና የህዝብ ለሕዝብ ትስስር የበለጠ ለማጠናከር ያግዛል። ኢትዮጵያ እና ዩጋንዳ በኢጋድ ጥላ ስር በደቡብ […]
    The post የኢፌዲሪ ጠ/ሚኒስትር በዩጋንዳ ጉብኝት ያደርጋሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ጠ/ሚኒስትር  ዶ/ር አብይ አህመድ ከሰኔ 01 – 2 ቀን 2010 ዓ.ም በዩጋንዳ ይፋዊ ጉብኝት ያደርጋሉ ። ጠ/ሚኒሰትሩ ጉብኝቱን የሚያካሂዱት በፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ግብዣ ነው።መሪዎቹ በሁለትዮሽ እና በአካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ። ዶ/ር አብይ በዩጋንዳ የሚያደርጉት ጉብኝት የሁለቱን አገሮች ረዥም ጊዜ ያስቆጠረ ወደጅነትና የህዝብ ለሕዝብ ትስስር የበለጠ ለማጠናከር ያግዛል። ኢትዮጵያ እና ዩጋንዳ በኢጋድ ጥላ ስር በደቡብ […] The post የኢፌዲሪ ጠ/ሚኒስትር በዩጋንዳ ጉብኝት ያደርጋሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    የኢፌዲሪ ጠ/ሚኒስትር በዩጋንዳ ጉብኝት ያደርጋሉ
    ጠ/ሚኒሰትሩ ጉብኝቱን የሚያካሂዱት በፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ግብዣ ነው ...
    0 Comments 0 Shares
  • ዩናይትድ ስቴትስ ግዙፍ የጦር ጄት ተሸካሚ መርከቧን የታይዋን ሠርጥን አቋርጦ እንዲያልፍ ማቀዷን ቻይና አጥብቃ ተቃወመች። የዩናይትድ ስቴትስ የጦር መርከብ ወደ ታይዋን ሰርጥ መጠጋቱ ለታይፔ መሪዎች እንደ ድጋፍ፤ ታይዋንን እንደ አፈነገጠች ግማደ-ግዛታቸዉ ለሚቆጥሩት ለቤጂንጎች ደግሞ ከንቀት የሚቆጠር ነዉ። በቅርቡ ቻይና በታይዋን ሠርጥ አካባቢ ከፍተኛ የጦር ልምምድ ሥታደርግ ነበር።የአሜሪካ ባለሥልጣናት አዉሮፕላን ተሸካሚ መርከባቸዉ የታይዋንን ሠርጥ አቋርጦ እንደሚያልፍ […]
    The post የአሜሪካን ዕቅድ ቻይና ተቃወመች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ዩናይትድ ስቴትስ ግዙፍ የጦር ጄት ተሸካሚ መርከቧን የታይዋን ሠርጥን አቋርጦ እንዲያልፍ ማቀዷን ቻይና አጥብቃ ተቃወመች። የዩናይትድ ስቴትስ የጦር መርከብ ወደ ታይዋን ሰርጥ መጠጋቱ ለታይፔ መሪዎች እንደ ድጋፍ፤ ታይዋንን እንደ አፈነገጠች ግማደ-ግዛታቸዉ ለሚቆጥሩት ለቤጂንጎች ደግሞ ከንቀት የሚቆጠር ነዉ። በቅርቡ ቻይና በታይዋን ሠርጥ አካባቢ ከፍተኛ የጦር ልምምድ ሥታደርግ ነበር።የአሜሪካ ባለሥልጣናት አዉሮፕላን ተሸካሚ መርከባቸዉ የታይዋንን ሠርጥ አቋርጦ እንደሚያልፍ […] The post የአሜሪካን ዕቅድ ቻይና ተቃወመች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    የአሜሪካን ዕቅድ ቻይና ተቃወመች
    የዩናይትድ ስቴትስ የጦር መርከብ ወደ ታይዋን ሰርጥ መጠጋቱ ለታይፔ መሪዎች እንደ ድጋፍ፤ ታይዋንን እንደ አፈነገጠች ግማደ-ግዛታቸዉ ለሚቆጥሩት ለቤጂንጎች ደግሞ ከንቀት የሚቆጠር ነዉ ...
    0 Comments 0 Shares
  • የግብጹ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢስማዔል ሸሪፍ ፕሬዚዳንት አብድል ፈታ ኤልሲሲ ቃለ መሃላ ከፈጸሙ በኃላ ስልጣን መልቀቃቸውን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙኀን ዘገቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢስማዔል ለፕሬዚዳንት ኤልሲሲ መልቀቂ ደብዳቤ ማሰገባታቸውም ተነግሯል፡፡ የፕሬዚዳንቱ ቃልአቀባይ ባሳም ረዲ ስለሁኔታው ማረጋገጫ መስጠታቸውም ተግለጿል፡፡ ቀድሞ የነዳጅና የማዕድን ሚኒስትር የነበሩት የ62 ዓመቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ከ2015 ጀምሮ ስልጣን ላይ እንደነበሩ ይታወሳል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ 2017 ላይ […]
    The post የግብጽ ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ለቀቁ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የግብጹ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢስማዔል ሸሪፍ ፕሬዚዳንት አብድል ፈታ ኤልሲሲ ቃለ መሃላ ከፈጸሙ በኃላ ስልጣን መልቀቃቸውን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙኀን ዘገቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢስማዔል ለፕሬዚዳንት ኤልሲሲ መልቀቂ ደብዳቤ ማሰገባታቸውም ተነግሯል፡፡ የፕሬዚዳንቱ ቃልአቀባይ ባሳም ረዲ ስለሁኔታው ማረጋገጫ መስጠታቸውም ተግለጿል፡፡ ቀድሞ የነዳጅና የማዕድን ሚኒስትር የነበሩት የ62 ዓመቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ከ2015 ጀምሮ ስልጣን ላይ እንደነበሩ ይታወሳል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ 2017 ላይ […] The post የግብጽ ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ለቀቁ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    የግብጽ ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ለቀቁ
    የግብጹ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢስማዔል ሸሪፍ ፕሬዚዳንት አብድል ፈታ ኤልሲሲ ቃለ መሃላ ከፈጸሙ በኃላ ስልጣን መልቀቃቸውን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙኀን ዘገቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢስማዔል ለፕሬዚዳንት ኤልሲሲ መልቀቂ ደብዳቤ ማሰገባታቸውም ተነግሯል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ጠ/ሚኒስትር  ዶ/ር አብይ አህመድ ከሰኔ 01 – 2 ቀን 2010 ዓ.ም በዩጋንዳ ይፋዊ ጉብኝት ያደርጋሉ ። ጠ/ሚኒሰትሩ ጉብኝቱን የሚያካሂዱት በፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ግብዣ ነው።መሪዎቹ በሁለትዮሽ እና በአካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ። ዶ/ር አብይ በዩጋንዳ የሚያደርጉት ጉብኝት የሁለቱን አገሮች ረዥም ጊዜ ያስቆጠረ ወደጅነትና የህዝብ ለሕዝብ ትስስር የበለጠ ለማጠናከር ያግዛል። ኢትዮጵያ እና ዩጋንዳ በኢጋድ ጥላ ስር በደቡብ […]
    The post የኢፌዲሪ ጠ/ሚኒስትር በዩጋንዳ ጉብኝት ያደርጋሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ጠ/ሚኒስትር  ዶ/ር አብይ አህመድ ከሰኔ 01 – 2 ቀን 2010 ዓ.ም በዩጋንዳ ይፋዊ ጉብኝት ያደርጋሉ ። ጠ/ሚኒሰትሩ ጉብኝቱን የሚያካሂዱት በፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ግብዣ ነው።መሪዎቹ በሁለትዮሽ እና በአካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ። ዶ/ር አብይ በዩጋንዳ የሚያደርጉት ጉብኝት የሁለቱን አገሮች ረዥም ጊዜ ያስቆጠረ ወደጅነትና የህዝብ ለሕዝብ ትስስር የበለጠ ለማጠናከር ያግዛል። ኢትዮጵያ እና ዩጋንዳ በኢጋድ ጥላ ስር በደቡብ […] The post የኢፌዲሪ ጠ/ሚኒስትር በዩጋንዳ ጉብኝት ያደርጋሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    የኢፌዲሪ ጠ/ሚኒስትር በዩጋንዳ ጉብኝት ያደርጋሉ
    ጠ/ሚኒሰትሩ ጉብኝቱን የሚያካሂዱት በፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ግብዣ ነው ...
    0 Comments 0 Shares
  • ከኤርትራ ለመታረቅ ከኢትዮጵያውያን መኳረፍ፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ የባድመ ሰማዕታት ቤተሰቦች፣ የጦርነቱ ሰለባዎች ሳይማከሩ የተወሰነው ዳግም ኤርትራን የተመለከተ ስህተት፤ ይህ ስህተት ከኤርትራ ፌዴሬሽን መፍረስ፣ ከኤርትራ ህዝበ ውሳኔ፣ ከአሰብ ወደብ ማጣት፣ ከአልጀርስ የጓሮ ስምምነት ቀጥሎ የተደረገ ሌላኛው የበደል ምዕራፍ ነው፡፡ ***** ስናፍቅሽ አዲስ በድሬቲዩብ የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ተሰብስቦ ነገርን፡፡ ጉልበቱን ነገረን፡፡ ምንም ማድረግ እንደሚችል እንደ ዓለም ህዝብ በዜና አበሰረን፡፡ […]
    The post ከኤርትራ ለመታረቅ ከኢትዮጵያውያን መኳረፍ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ከኤርትራ ለመታረቅ ከኢትዮጵያውያን መኳረፍ፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ የባድመ ሰማዕታት ቤተሰቦች፣ የጦርነቱ ሰለባዎች ሳይማከሩ የተወሰነው ዳግም ኤርትራን የተመለከተ ስህተት፤ ይህ ስህተት ከኤርትራ ፌዴሬሽን መፍረስ፣ ከኤርትራ ህዝበ ውሳኔ፣ ከአሰብ ወደብ ማጣት፣ ከአልጀርስ የጓሮ ስምምነት ቀጥሎ የተደረገ ሌላኛው የበደል ምዕራፍ ነው፡፡ ***** ስናፍቅሽ አዲስ በድሬቲዩብ የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ተሰብስቦ ነገርን፡፡ ጉልበቱን ነገረን፡፡ ምንም ማድረግ እንደሚችል እንደ ዓለም ህዝብ በዜና አበሰረን፡፡ […] The post ከኤርትራ ለመታረቅ ከኢትዮጵያውያን መኳረፍ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ከኤርትራ ለመታረቅ ከኢትዮጵያውያን መኳረፍ
    የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ተሰብስቦ ነገርን፡፡ ጉልበቱን ነገረን፡፡ ምንም ማድረግ እንደሚችል እንደ ዓለም ህዝብ በዜና አበሰረን ... በመግለጫ ዕጣ ፈንታችን ላይ ያለውን አቅም አሳየን ...
    0 Comments 0 Shares
  • ብዙ የተባለለት የዶናልድ ትራምፕና የኪም በአካል የመገናኘት ነገር ቁርጥ ሆኗል፤ ቀንም ተቆርጦለታል። በሲንጋፖር ሴንቶሳ ደሴት በሰኔ 12 ስለመሆኑም ዋይት ሃውስ እርግጥ ነው ብሏል። ይህ ስብሰባ እውን ከሆነ አንድ የሰሜን ኮሪያ መሪ ከአሜሪካ ተቀማጭ ርዕሰ ብሔር ጋር ሲገናኝ በታሪክ የመጀመርያ ሆኖ ይመዘገባል። ትራምፕ ባለፈው ማክሰኞ ነገሮች በታቀደላቸው መንገድ እየሄዱ ስለመሆኑ በትዊተር ገጻቸው ፍንጭ ሰጥተው ነበር። የዋይት […]
    The post ኪምና ትራምፕ በሴንቶሳ ደሴት ይገናኛሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ብዙ የተባለለት የዶናልድ ትራምፕና የኪም በአካል የመገናኘት ነገር ቁርጥ ሆኗል፤ ቀንም ተቆርጦለታል። በሲንጋፖር ሴንቶሳ ደሴት በሰኔ 12 ስለመሆኑም ዋይት ሃውስ እርግጥ ነው ብሏል። ይህ ስብሰባ እውን ከሆነ አንድ የሰሜን ኮሪያ መሪ ከአሜሪካ ተቀማጭ ርዕሰ ብሔር ጋር ሲገናኝ በታሪክ የመጀመርያ ሆኖ ይመዘገባል። ትራምፕ ባለፈው ማክሰኞ ነገሮች በታቀደላቸው መንገድ እየሄዱ ስለመሆኑ በትዊተር ገጻቸው ፍንጭ ሰጥተው ነበር። የዋይት […] The post ኪምና ትራምፕ በሴንቶሳ ደሴት ይገናኛሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ኪምና ትራምፕ በሴንቶሳ ደሴት ይገናኛሉ
    ብዙ የተባለለት የዶናልድ ትራምፕና የኪም በአካል የመገናኘት ነገር ቁርጥ ሆኗል፤ ቀንም ተቆርጦለታል። በሲንጋፖር ሴንቶሳ ደሴት በሰኔ 12 ስለመሆኑም ዋይት ሃውስ እርግጥ ነው ብሏል። ይህ ስብሰባ እውን ከሆነ አንድ የሰሜን ኮሪያ መሪ ከአሜሪካ ተቀማጭ ርዕሰ ብሔር ጋር ሲገናኝ በታሪክ የመጀመርያ ሆኖ ይመዘገባል።
    0 Comments 0 Shares