• Addis Ababa, June 5, 2018 (FBC) - Twenty-seven Al-Shabab fighters have been killed in airstrike conducted by U.S. forces, U.S mission in Africa said on Monday.

    In a statement, the U.S. military’s Africa Command (AFRICOM) said it carried out the air strike on Sunday.
    The strike took place in a locality which lies about 26 miles southwest of Bossaso town, was coordinated with Somalia’s government.
    AFRICOM said its assessments indicated no civilians were killed in the attack.
    Addis Ababa, June 5, 2018 (FBC) - Twenty-seven Al-Shabab fighters have been killed in airstrike conducted by U.S. forces, U.S mission in Africa said on Monday. In a statement, the U.S. military’s Africa Command (AFRICOM) said it carried out the air strike on Sunday. The strike took place in a locality which lies about 26 miles southwest of Bossaso town, was coordinated with Somalia’s government. AFRICOM said its assessments indicated no civilians were killed in the attack.
    WWW.FANABC.COM
    FBC - US airstrike kills 27 Al-Shabab in Somalia
    Addis Ababa, June 5, 2018 (FBC) - Twenty-seven Al-Shabab fighters have been killed in airstrike conducted by U.S. forces, U.S mission in Africa said o...
    0 Comments 0 Shares
  • (ሪፖርተር)- በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ክስ ከተመሠረተባቸው ታዋቂ ባለሀብቶች መካከል ክሳቸው የተቋረጠላቸው ሁለት ባለሀብቶች ወደ አገር ቤት ተመለሱ፡፡ በቅርቡ ክሳቸው የተቋረጠላቸውና ወደ አገር ቤት የተመለሱት ባለሀብቶች አቶ ጌቱ ገለቴና አቶ ገምሹ በየነ ናቸው፡፡ አቶ ጌቱ በሙስና ወንጀል መጠርጠራቸው ተገልጾ በቁጥጥር ሥር ከመዋላቸው በፊት ከአገር መውጣታቸው የተነገረው፣ ከአምስት ዓመታት በፊት እንደነበር አይዘነጋም፡፡ ወደ አገር ቤት እስከተመለሱ ድረስ […]
    (ሪፖርተር)- በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ክስ ከተመሠረተባቸው ታዋቂ ባለሀብቶች መካከል ክሳቸው የተቋረጠላቸው ሁለት ባለሀብቶች ወደ አገር ቤት ተመለሱ፡፡ በቅርቡ ክሳቸው የተቋረጠላቸውና ወደ አገር ቤት የተመለሱት ባለሀብቶች አቶ ጌቱ ገለቴና አቶ ገምሹ በየነ ናቸው፡፡ አቶ ጌቱ በሙስና ወንጀል መጠርጠራቸው ተገልጾ በቁጥጥር ሥር ከመዋላቸው በፊት ከአገር መውጣታቸው የተነገረው፣ ከአምስት ዓመታት በፊት እንደነበር አይዘነጋም፡፡ ወደ አገር ቤት እስከተመለሱ ድረስ […]
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    ክስ የተቋረጠላቸው ሁለት ባለሀብቶች ከውጭ ተመለሱ
    (ሪፖርተር)- በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ክስ ከተመሠረተባቸው ታዋቂ ባለሀብቶች መካከል ክሳቸው የተቋረጠላቸው ሁለት ባለሀብቶች ወደ አገር ቤት ተመለሱ፡፡ በቅርቡ ክሳቸው የተቋረጠላቸውና ወደ አገር ቤት የተመለሱት ባለሀብቶች አቶ ጌቱ ገለቴና አቶ ገምሹ በየነ ናቸው፡፡አቶ ጌቱ በሙስና ወንጀል መጠርጠራቸው ተገልጾ በቁጥጥር ሥር ከመዋላቸው በፊት ከአገር መውጣታቸው የተነገረው፣ ከአምስት ዓመታት በፊ
    0 Comments 0 Shares
  • (ኢዜአ)- የኢትዮጵያ መንግስት አሁን እየወሰዳቸው ያሉ የለውጥ እርምጃዎች የሚበረታቱ መሆናቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽን ገልጿል። ኮሚሽኑ ኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በማንሳቷም አድናቆቱን ገልጿል። የኢፌድሪ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በየካቲት ወር ያወጣው የስድስት ወር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲነሳ ባሳለፍነው ቅዳሜ ባደረገው መደበኛ ስብሰባ መወሰኑ ይታወቃል። ይህን ተከትሎም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በትናንቱ ጉባኤው የአስቸኳይ […]
    (ኢዜአ)- የኢትዮጵያ መንግስት አሁን እየወሰዳቸው ያሉ የለውጥ እርምጃዎች የሚበረታቱ መሆናቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽን ገልጿል። ኮሚሽኑ ኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በማንሳቷም አድናቆቱን ገልጿል። የኢፌድሪ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በየካቲት ወር ያወጣው የስድስት ወር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲነሳ ባሳለፍነው ቅዳሜ ባደረገው መደበኛ ስብሰባ መወሰኑ ይታወቃል። ይህን ተከትሎም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በትናንቱ ጉባኤው የአስቸኳይ […]
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    የኢትዮጵያ መንግስት እይወሰዳቸው የሚገኙ የለውጥ እርምጃዎች የሚበረታቱ መሆናቸውን ተመድ ገለፀ
    (ኢዜአ)- የኢትዮጵያ መንግስት አሁን እየወሰዳቸው ያሉ የለውጥ እርምጃዎች የሚበረታቱ መሆናቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽን ገልጿል።ኮሚሽኑ ኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በማንሳቷም አድናቆቱን ገልጿል።የኢፌድሪ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በየካቲት ወር ያወጣው የስድስት ወር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲነሳ ባሳለፍነው ቅዳሜ ባደረገው መደበኛ ስብሰባ መወሰኑ ይታወቃ
    0 Comments 0 Shares
  • (www.EthiopiaFirst.com) – ኢህአዴግ ይህቺን ሃገር የመምራት የሞራል ስብዕና የለውም:: የኢህአዴግ የስራ አስፈፃሚ ትላንትና በአንድ ቀን ስብሰባው ለዘመናት ሲያወራላቸው የነበሩት መርሆቹን በሙሉ ትቶ አዲስ መስመር መቀየሱን አውጇል:: ከኢትዮጵያ አየር መንገድ እስከ መብራት ሀይልና ቴሌ ለመቸብቸብ ውሳኔውን አሳውቋል:: በዚህ ብቻ ሳያቆም ታሪክ በቀጣይ በክህደት ሲዘክረው የሚኖረውን ግዙፍ ግፍም ፈፅሟል … ባድመን ለሻዕቢያ አስተላልፎ ለመስጠት!!  ያኔ ባድመ ላይ […]
    (www.EthiopiaFirst.com) – ኢህአዴግ ይህቺን ሃገር የመምራት የሞራል ስብዕና የለውም:: የኢህአዴግ የስራ አስፈፃሚ ትላንትና በአንድ ቀን ስብሰባው ለዘመናት ሲያወራላቸው የነበሩት መርሆቹን በሙሉ ትቶ አዲስ መስመር መቀየሱን አውጇል:: ከኢትዮጵያ አየር መንገድ እስከ መብራት ሀይልና ቴሌ ለመቸብቸብ ውሳኔውን አሳውቋል:: በዚህ ብቻ ሳያቆም ታሪክ በቀጣይ በክህደት ሲዘክረው የሚኖረውን ግዙፍ ግፍም ፈፅሟል … ባድመን ለሻዕቢያ አስተላልፎ ለመስጠት!!  ያኔ ባድመ ላይ […]
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    ኢህአዴግ የብኩርና ክብሩን በተራ የምስር ወጥ ለወጠ!
    (www.EthiopiaFirst.com) - ኢህአዴግ ይህቺን ሃገር የመምራት የሞራል ስብዕና የለውም::የኢህአዴግ የስራ አስፈፃሚ ትላንትና በአንድ ቀን ስብሰባው ለዘመናት ሲያወራላቸው የነበሩት መርሆቹን በሙሉ ትቶ አዲስ መስመር መቀየሱን አውጇል::ከኢትዮጵያ አየር መንገድ እስከ መብራት ሀይልና ቴሌ ለመቸብቸብ ውሳኔውን አሳውቋል:: በዚህ ብቻ ሳያቆም ታሪክ በቀጣይ በክህደት ሲዘክረው የሚኖረውን ግዙ
    0 Comments 0 Shares
  • (ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ቅዳሜ በኡጋንዳ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተገለፀ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኡጋንዳ ጉብኝታቸው በ29ኛው የኡጋንዳ ብሄራዊ የጀግኖች በዓል እንደሚታደሙ ታውቋል። በዚህ ብሄራዊ በዓል ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ለአፍሪካ እና ለኡጋንዳ መልካም ስራ ለሰሩ ሰዎች ሀገሪቱ የምታበረክተውን ሜዳሊያ በፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ ይበረከትላቸዋል ተብሏል። ይህ ሽልማት በተለያዩ ጉዳዮች አስተዋፅኦ አበርክተዋል ተብለው ለተመረጡ አፍሪካዊ […]
    (ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ቅዳሜ በኡጋንዳ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተገለፀ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኡጋንዳ ጉብኝታቸው በ29ኛው የኡጋንዳ ብሄራዊ የጀግኖች በዓል እንደሚታደሙ ታውቋል። በዚህ ብሄራዊ በዓል ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ለአፍሪካ እና ለኡጋንዳ መልካም ስራ ለሰሩ ሰዎች ሀገሪቱ የምታበረክተውን ሜዳሊያ በፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ ይበረከትላቸዋል ተብሏል። ይህ ሽልማት በተለያዩ ጉዳዮች አስተዋፅኦ አበርክተዋል ተብለው ለተመረጡ አፍሪካዊ […]
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ በኡጋንዳ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው
    (ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ቅዳሜ በኡጋንዳ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተገለፀ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኡጋንዳ ጉብኝታቸው በ29ኛው የኡጋንዳ ብሄራዊ የጀግኖች በዓል እንደሚታደሙ ታውቋል።በዚህ ብሄራዊ በዓል ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ለአፍሪካ እና ለኡጋንዳ መልካም ስራ ለሰሩ ሰዎች ሀገሪቱ የምታበረክተውን ሜዳሊያ በፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ ይበረከትላቸዋል ተብ
    0 Comments 0 Shares
  • (EBC)- የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የኢትዮ-ኤርትራ ወቅታዊ ሁኔታን በጥልቀት በመገምገም በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ተፈጥሮ የቆየው አለመግባባት እንዲያበቃና በሁለቱ ወንድማማች ህዝቦች መካከል ዘላቂ ሰላም እንዲፈጠር የሚከተለዉን ጥሪ አስተላልፏል። ለኢትዮጵያችን እድገትና ለሕዝቦች ተጠቃሚነት ሰላም ከምንም በላይ ትልቅ ዋጋ አለው፡፡ ሰላም የሁሉም ነገር መሰረት ነው፡፡ ከግለሰብ የወደፊት የማደግና መለወጥ ህልም ጀምሮ እስከ ሀገር ድረስ ሰላም ከደፈረሰ የቱንም አይነት የልማትና […]
    (EBC)- የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የኢትዮ-ኤርትራ ወቅታዊ ሁኔታን በጥልቀት በመገምገም በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ተፈጥሮ የቆየው አለመግባባት እንዲያበቃና በሁለቱ ወንድማማች ህዝቦች መካከል ዘላቂ ሰላም እንዲፈጠር የሚከተለዉን ጥሪ አስተላልፏል። ለኢትዮጵያችን እድገትና ለሕዝቦች ተጠቃሚነት ሰላም ከምንም በላይ ትልቅ ዋጋ አለው፡፡ ሰላም የሁሉም ነገር መሰረት ነው፡፡ ከግለሰብ የወደፊት የማደግና መለወጥ ህልም ጀምሮ እስከ ሀገር ድረስ ሰላም ከደፈረሰ የቱንም አይነት የልማትና […]
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    ኢትዮጵያ የአልጀርሱ ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ ወሰነች
    (EBC)- የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የኢትዮ-ኤርትራ ወቅታዊ ሁኔታን በጥልቀት በመገምገም በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ተፈጥሮ የቆየው አለመግባባት እንዲያበቃና በሁለቱ ወንድማማች ህዝቦች መካከል ዘላቂ ሰላም እንዲፈጠር የሚከተለዉን ጥሪ አስተላልፏል።ለኢትዮጵያችን እድገትና ለሕዝቦች ተጠቃሚነት ሰላም ከምንም በላይ ትልቅ ዋጋ አለው፡፡ ሰላም የሁሉም ነገር መሰረት ነው፡፡ ከግለሰብ የወደፊት የ
    0 Comments 0 Shares
  • (ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ለሁለት የፖለቲካ ፓርቲዎች ህጋዊ እውቅና መስጠቱን አስታወቀ። ቦርዱ እውቅናውን የሰጠው በተሻሻለው የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 573/2000 መሰረት በተሰጠው የፖለቲካ ፓርቲዎችን የመመዝገብ ስልጣን መሆኑንም አስታውቋል። በዚህም መሰረት፦ 1. የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ኮንግረስ /ኮንግረስ/ የተባለ ሀገር ዓቀፍ የፖለቲካ ፓርቲ እና 2. የደቡብ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኮንግረስ /የደቡብ ኮንግረስ/ የተባለ ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲ ያቀረቡትን የሕጋዊ […]
    (ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ለሁለት የፖለቲካ ፓርቲዎች ህጋዊ እውቅና መስጠቱን አስታወቀ። ቦርዱ እውቅናውን የሰጠው በተሻሻለው የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 573/2000 መሰረት በተሰጠው የፖለቲካ ፓርቲዎችን የመመዝገብ ስልጣን መሆኑንም አስታውቋል። በዚህም መሰረት፦ 1. የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ኮንግረስ /ኮንግረስ/ የተባለ ሀገር ዓቀፍ የፖለቲካ ፓርቲ እና 2. የደቡብ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኮንግረስ /የደቡብ ኮንግረስ/ የተባለ ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲ ያቀረቡትን የሕጋዊ […]
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ለሁለት የፖለቲካ ፓርቲዎች እውቅና ሰጠ
    (ኤፍ.ቢ.ሲ)- የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ለሁለት የፖለቲካ ፓርቲዎች ህጋዊ እውቅና መስጠቱን አስታወቀ።ቦርዱ እውቅናውን የሰጠው በተሻሻለው የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 573/2000 መሰረት በተሰጠው የፖለቲካ ፓርቲዎችን የመመዝገብ ስልጣን መሆኑንም አስታውቋል።በዚህም መሰረት፦1. የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ኮንግረስ /ኮንግረስ/ የተባለ ሀገር ዓቀፍ የፖለቲካ ፓርቲ እና2. የደቡብ ኢ
    0 Comments 0 Shares
  • ()- የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንዲነሳ ወሰነ። ምክር ቤቱ ካለፈው የካቲት ወር ጀምሮ ተግባራዊ ሲደረግ የቆየው አዋጅ እንዲነሳ ከሚኒስትሮች ምክር ቤት በቀረበለት የውሳኔ ሃሳብ ላይ በስፋት ተወያይቷል። በዚህም መሰረት ህገ መንግስቱንና ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ከአደጋ ለመጠበቅ የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በስምንት ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ እንዲሻር ወስኗል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት […]
    ()- የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንዲነሳ ወሰነ። ምክር ቤቱ ካለፈው የካቲት ወር ጀምሮ ተግባራዊ ሲደረግ የቆየው አዋጅ እንዲነሳ ከሚኒስትሮች ምክር ቤት በቀረበለት የውሳኔ ሃሳብ ላይ በስፋት ተወያይቷል። በዚህም መሰረት ህገ መንግስቱንና ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ከአደጋ ለመጠበቅ የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በስምንት ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ እንዲሻር ወስኗል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት […]
    WWW.ETHIOPIAFIRST.COM
    የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን አነሳ
    ()- የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንዲነሳ ወሰነ።ምክር ቤቱ ካለፈው የካቲት ወር ጀምሮ ተግባራዊ ሲደረግ የቆየው አዋጅ እንዲነሳ ከሚኒስትሮች ምክር ቤት በቀረበለት የውሳኔ ሃሳብ ላይ በስፋት ተወያይቷል።በዚህም መሰረት ህገ መንግስቱንና ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ከአደጋ ለመጠበቅ የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በስምንት ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ እንዲሻር ወስኗል።
    0 Comments 0 Shares