0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየቻይና-አፍሪካ ትብብር ጉባኤ ተጀመረኢትዮጵያን ጨምሮ ከ50 የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች የታደሙበት የቻይና-አፍሪካ የትብብር ጉባዔ ዛሬ በቤጂንግ ተከፍቷል። ለሦስት ቀናት በሚካሔደው በዚህ ጉባኤ ላይ፣ እስከ አውሮፓውያኑ 2027 በሚኖረው የቻይና እና አፍሪካ ግንኙነት የትብብር ሰነዶች ላይ ውይይት ተደርጎ ስምምነት እንደሚፈረም ይጠበቃል፡፡ በጉባኤው ለመሳተፍ ቤጂንግ ከገቡ የአፍሪካ መሪዎች አንዱ የሆኑት፣ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ቻይና አበርክታለች ያሉትን ድጋፍ አድንቀዋል፡፡...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMአቶ ታዬ ደንደአ የዋስ መብት ተከለከሉየፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የቀድሞው የሰላም ሚንስትር ድኤታ አቶ ታዬ ደንደአ ያቀረቡትን የዋስትና መብት ጥያቄ ውድቅ አደረገ። አቃቤ ሕግ ካቀረበባቸዉ ክሶች ሁለቱ ውድቅ የተደረገላቸው አቶ ታዬ፣ በዛሬው ዕለት ስድስት ኪሎ ከሚገኘው የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፊት ቀርበው የዋስትና መብታቸው እንዲከበር ያቀረቡትን አቤቱታ ቀደም ሲል የልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያሳለፈውን የፍርድ ውሳኔ በማፅናት ነው ጥያቄያቸውን ውድቅ ያደረገው።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከክልሉ ከተሞች ነዋሪዎች ጋር የያዘው ውይይትከተለያዩ የክልሉ ከተሞች ነዋሪዎች ጋር ህዝባዊ ውይይት ማካሄድ የጀመሩት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ፣ ውይይቱ አስተዳደሩ ያሉበትን ክፍተቶች ለማረምና አዎንታዊ ነገሮችን ለማስቀጠል እንደሚያግዝ ጠቅሰዋል። አቶ ጌታቸው፣ ትላንት ማክሰኞ፣በዓዲግራት ከተማ በነበረው ውይይት ላይ ባደረጉት ገለጻ፣ ጊዜያዊ አስተዳደሩን በሚመሩት ሰዎች ላይ "ከፍተኛ የሆነ ስም የማጥፋት ሥራ ተፈጽሟል" ሲሉ ተችተዋል። በቅርቡ በተካሄደው 14ኛው የህወሓት ጉባኤ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበአማራ ክልል የደረሰው የመሬት መንሸራተት ያደረሰው ጉዳትበአማራ ክልል ምስራቃዊ አካባቢዎች ላይ የደረሰው የመሬት መንሸራተትና መስረግ አደጋ ከአንድ ሽህ ሄክታር በላይ በዘር የተሸፈነ እና የግጦሽ መሬት ከጥቅም ውጭ ማድረጉን በሰሜን እና ደቡብ ወሎ እንዲሁም በሰሜን ሸዋ ዞኖች የሚገኙ የየአካባቢዎቹ ባለሥልጣናት አስታወቁ፡፡ ባለስልጣናቱ እንዳስረዱት በአደጋው ስምንት ሽህ የሚሆኑ ሰዎች ተጎጅ ሲሆኑ አብዛኞቹ ለመፈናቀል ተዳርገዋል፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMትረምፕ እና ሃሪስ ለመጀመሪያው ክርክራቸው እየተዘጋጁ ነውየዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንታዊ እጩዎች ዶናልድ ትራምፕ እና ካማላ ሃሪስ ሁለት ወራት ለቀረው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በኢኮኖሚ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያተኩረውን የመጀመሪያ ክርክራቸውን ለማካሄድ የምርጫ ዘመቻዎቻቸው እየተዘጋጁ መሆናቸው ተዘገበ። የምርጫ ውድድሩን ሂደት የሚዳስሰውን ዘገባ ከዚህ ይከታተሉ።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMአፍሪካ ከቻይና ጋር ስልታዊና በመርህ ላይ የተመሰረተ አቀራራብ ያስፈልጋታል ተባለየቻይና-አፍሪካ የትብብር ፎረም በተባለው ጉባኤ ለመሳተፍ አፍሪካውያን መሪዎች ከጉባኤው መክፈቻ ቀደም ብለው ቤጂንግ መግባት ጀምረዋል። ቻይና ከአፍሪካ ጋር ያላትን ትብብር እያጎለበተች መምጣቷን፤ 'አንዳንዶች የብድር ጫና የፈጠረው' ሲሉት ሌሎች ደግሞ 'አፍሪካ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያላትን ስልታዊ ወሳኝነት በአግባቡ መጠቀሟን የሚያሳይ ነው' በሚል ያሞካሹታል።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMወገኖቹን ያልዘነጋው የሐረር ልጆች ማህበርድንበር የለሽ የሐረር ልጆች ማህበር በትውልድ ከተማቸው ሐረር ያሉ ወገኖቻቸውን ለመርዳት ባሰቡ የሰሜን አሜሪካ ነዋሪ የከተማዋ ተወላጆች የተመሰረተ ነው፡፡ ካለፉት ዓመታት ጀምሮ በሐረር ያለውን የንጹህ የመጠጥ ውሃ እጥረትን ጨምሮ በትምህርት ቤቶች ተማሪዎች ያለባቸው የትምህርት ቁሳቁስ ችግር ከአባላቱ በሚያሰባስበው ገንዘብ እየደገፈ እንደሚገኝ የማህበሩ ፕሬዳንት ዶክተር ማሾ አብርሃ ይናገራሉ፡፡ ባለፈው ዕሁድ እውቁ ተዋናይ አለማየሁ ታደሰን አምባሳደር አድርጎ...0 Comments 0 Shares