0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
ኦርላ ሜሊሳ የተባለች የቪዲዮ ማጋሪያ የሆነው የማኅበራዊ ሚዲያ መድረክ ቲክቶክ ተሳታፊ፣ በታዋቂ የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ተጫዋቾች ላይ ለፈጠረችው ጫና ፍርድ ቤት ቀረበች።ኦርላ ሜሊሳ የተባለች የቪዲዮ ማጋሪያ የሆነው የማኅበራዊ ሚዲያ መድረክ ቲክቶክ ተሳታፊ፣ በታዋቂ የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ተጫዋቾች ላይ ለፈጠረችው ጫና ፍርድ ቤት ቀረበች።WWW.BBC.COM‘ቲክቶከሯ’ በእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ተጫዋቾችን ላይ ለፈጸመችው ጥፋት ፍርድ ቤት ቀረበች - BBC News አማርኛኦርላ ሜሊሳ የተባለች የቪዲዮ ማጋሪያ የሆነው የማኅበራዊ ሚዲያ መድረክ ቲክቶክ ተሳታፊ፣ በታዋቂ የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ተጫዋቾች ላይ ለፈጠረችው ጫና ፍርድ ቤት ቀረበች።0 Comments 0 Shares
-
የቭጌኒ ፕሪጎዚን ብዙም ስሙ የማይነሳ ሰው ነበር። ዘጠኝ ዓመታትን በእስራት ቆይቷል። ከእስራት በኋላ በሩሲያ ውድ ምግብ ቤቶችን በማስፋፋት ሥራ ላይ ተሰማርቶ ቆይቷል። በዚህም የሩሲያ እና የዓለም ፖለቲካ የሚዘወርበት የክሪምሊን ቤተ መንግሥት ሳይቀር ዋና ምግብ አብሳይ ሆኖ ሠርቷል። ይህ የናጠተ ሀብታም ፕሪጎዚን ከምግብ ሥራው እጅጉን በራቀ ዘርፍ ላይ ተከስቶ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ የዓለም መነጋገሪያ ሆኗል። ሩሲያ በዩክሬን ላይ ጦርነት ካወጀች ወዲህ ከፑቲን ጎን ስሙ ተደጋግሞ የሚናሳው ይህ ሰው፣ የግሉን ቅጥረኛ ወታደሮች በማሰማራት በዩክሬን ላይ ብርቱ ክንዱን እያሳረፈ ይገኛል። ለመሆኑ አወዛጋቢው የቭጌኒ ፕሪጎዚን ማን ነው?የቭጌኒ ፕሪጎዚን ብዙም ስሙ የማይነሳ ሰው ነበር። ዘጠኝ ዓመታትን በእስራት ቆይቷል። ከእስራት በኋላ በሩሲያ ውድ ምግብ ቤቶችን በማስፋፋት ሥራ ላይ ተሰማርቶ ቆይቷል። በዚህም የሩሲያ እና የዓለም ፖለቲካ የሚዘወርበት የክሪምሊን ቤተ መንግሥት ሳይቀር ዋና ምግብ አብሳይ ሆኖ ሠርቷል። ይህ የናጠተ ሀብታም ፕሪጎዚን ከምግብ ሥራው እጅጉን በራቀ ዘርፍ ላይ ተከስቶ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ የዓለም መነጋገሪያ ሆኗል። ሩሲያ በዩክሬን ላይ ጦርነት ካወጀች ወዲህ ከፑቲን ጎን ስሙ ተደጋግሞ የሚናሳው ይህ ሰው፣ የግሉን ቅጥረኛ ወታደሮች በማሰማራት በዩክሬን ላይ ብርቱ ክንዱን እያሳረፈ ይገኛል። ለመሆኑ አወዛጋቢው የቭጌኒ ፕሪጎዚን ማን ነው?WWW.BBC.COMከፑቲን ‘ምግብ አብሳይነት’ ተነስቶ በዩክሬኑ ጦርነት ውስጥ ቁልፍ ሰው የሆነው ግለሰብ - BBC News አማርኛየቭጌኒ ፕሪጎዚን ብዙም ስሙ የማይነሳ ሰው ነበር። ዘጠኝ ዓመታትን በእስራት ቆይቷል። ከእስራት በኋላ በሩሲያ ውድ ምግብ ቤቶችን በማስፋፋት ሥራ ላይ ተሰማርቶ ቆይቷል። በዚህም የሩሲያ እና የዓለም ፖለቲካ የሚዘወርበት የክሪምሊን ቤተ መንግሥት ሳይቀር ዋና ምግብ አብሳይ ሆኖ ሠርቷል። ይህ የናጠተ ሀብታም ፕሪጎዚን ከምግብ ሥራው እጅጉን በራቀ ዘርፍ ላይ ተከስቶ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ የዓለም መነጋገሪያ ሆኗል። ሩሲያ በዩክሬን ላይ ጦርነት ካወጀች ወዲህ ከፑቲን ጎን ስሙ ተደጋግሞ የሚናሳው ይህ ሰው፣ የግሉን ቅጥረኛ ወታደሮች በማሰማራት በዩክሬን ላይ ብርቱ ክንዱን እያሳረፈ ይገኛል። ለመሆኑ አወዛጋቢው የቭጌኒ ፕሪጎዚን ማን ነው?0 Comments 0 Shares
-
በሩዋንዳው የዘር ማጥፋት ወቅት ከሁለት ሺህ በላይ በሚሆኑ ሰዎች ሞት ውስጥ ተሳታፊ ነበረ በሚል ሲፈለግ የቆየው ተጠርጣሪ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ተያዘ።በሩዋንዳው የዘር ማጥፋት ወቅት ከሁለት ሺህ በላይ በሚሆኑ ሰዎች ሞት ውስጥ ተሳታፊ ነበረ በሚል ሲፈለግ የቆየው ተጠርጣሪ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ተያዘ።WWW.BBC.COMበሺዎች ሞት ሲፈለግ የነበረው የሩዋንዳ ዘር ማጥፋት ተጠርጣሪ ከ30 ዓመት በኋላ ተያዘ - BBC News አማርኛበሩዋንዳው የዘር ማጥፋት ወቅት ከሁለት ሺህ በላይ በሚሆኑ ሰዎች ሞት ውስጥ ተሳታፊ ነበረ በሚል ሲፈለግ የቆየው ተጠርጣሪ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ተያዘ።0 Comments 0 Shares
-
በደቡብ አሜሪካዋ አገር ጉያና ውስጥ በሚገኝ ትምህርት ቤት ላይ ተነስቶ ለ19 ተማሪዎች ሞት ምክንያት የሆነው የእሳት አደጋ በአንዲት ተማሪ ሆን ተብሎ የተቀሰቀሰ መሆኑን ባለሥልጣናት ተናገሩ።በደቡብ አሜሪካዋ አገር ጉያና ውስጥ በሚገኝ ትምህርት ቤት ላይ ተነስቶ ለ19 ተማሪዎች ሞት ምክንያት የሆነው የእሳት አደጋ በአንዲት ተማሪ ሆን ተብሎ የተቀሰቀሰ መሆኑን ባለሥልጣናት ተናገሩ።WWW.BBC.COMሞባይል የተነጠቀችው ተማሪ ትምህርት ቤቷ ውስጥ ባስነሳችው እሳት 19 ሰዎች ሞቱ - BBC News አማርኛበደቡብ አሜሪካዋ አገር ጉያና ውስጥ በሚገኝ ትምህርት ቤት ላይ ተነስቶ ለ19 ተማሪዎች ሞት ምክንያት የሆነው የእሳት አደጋ በአንዲት ተማሪ ሆን ተብሎ የተቀሰቀሰ መሆኑን ባለሥልጣናት ተናገሩ።0 Comments 0 Shares
-
ኒውራሊንክ የተባለው በሰው አንጎል ውስጥ ‘ቺፕ’ የሚቀብረው የኢላን መስክ ድርጅት በሰው ልጅ ላይ ሙከራ እንዲያደርግ ተፈቀደለት።ኒውራሊንክ የተባለው በሰው አንጎል ውስጥ ‘ቺፕ’ የሚቀብረው የኢላን መስክ ድርጅት በሰው ልጅ ላይ ሙከራ እንዲያደርግ ተፈቀደለት።WWW.BBC.COMበሰው አንጎል ውስጥ ‘ቺፕ’ የሚቀብረው የኢላን መስክ ኩባንያ በሰው ላይ ሙከራ ሊያደርግ ነው - BBC News አማርኛኒውራሊንክ የተባለው በሰው አንጎል ውስጥ ‘ቺፕ’ የሚቀብረው የኢላን መስክ ድርጅት በሰው ልጅ ላይ ሙከራ እንዲያደርግ ተፈቀደለት።0 Comments 0 Shares
-
አንድ ግለሰብ ደቡብ ኮሪያ ውስጥ ሊያርፍ የተቃረበ አየር ላይ የነበረ የመንገደኞች አውሮፕላንን የአደጋ ጊዜ በር በመክፈቱ ምክንያት በፖሊስ በቁጥጥር ስር ዋለ።አንድ ግለሰብ ደቡብ ኮሪያ ውስጥ ሊያርፍ የተቃረበ አየር ላይ የነበረ የመንገደኞች አውሮፕላንን የአደጋ ጊዜ በር በመክፈቱ ምክንያት በፖሊስ በቁጥጥር ስር ዋለ።WWW.BBC.COMአየር ላይ የነበረ የደቡብ ኮሪያ አውሮፕላን በርን የከፈተው ግለሰብ ተያዘ - BBC News አማርኛአንድ ግለሰብ ደቡብ ኮሪያ ውስጥ ሊያርፍ የተቃረበ አየር ላይ የነበረ የመንገደኞች አውሮፕላንን የአደጋ ጊዜ በር በመክፈቱ ምክንያት በፖሊስ በቁጥጥር ስር ዋለ።0 Comments 0 Shares
-
ኤቨርተን፣ ሊድስ እና ሌይስተር ከሊጉ ላለመውረድ የሚታገሉበት ቀን። ከሦስቱ ሁለቱ ሊጉን ‘ቻው ቻው’ ማለት ግድ ይሆንባቸዋል። የቢቢሲ ስፖርት ተንታኝ ክሪስ ሱቶን “የእሑድ ጨዋታዎች በጣም አጓጊ ናቸው” ይላል። ሌይስተር ዌስትሃምን ካሸነፈ፤ የኤቨርተንን ውጤት ይጠብቃል። ኤቨርተን ደግሞ ቦርንመዝን መርታት ይጠበቅበታል። ሊድስም ቢሆን የመትረፍ ዕድል አለው። ሱቶን፤ ዘንድሮ 380 የፕሪሚዬር ሊግ ጨዋታዎችን ገምቷል። እነሆ የ2022/23 የመጨረሻ ግምቱን እንዲህ አስቀምጧል። ሁሉም ጨዋታዎች እሑድ በተመሳሳይ ሰዓት በ12፡30 ይደረጋሉ።ኤቨርተን፣ ሊድስ እና ሌይስተር ከሊጉ ላለመውረድ የሚታገሉበት ቀን። ከሦስቱ ሁለቱ ሊጉን ‘ቻው ቻው’ ማለት ግድ ይሆንባቸዋል። የቢቢሲ ስፖርት ተንታኝ ክሪስ ሱቶን “የእሑድ ጨዋታዎች በጣም አጓጊ ናቸው” ይላል። ሌይስተር ዌስትሃምን ካሸነፈ፤ የኤቨርተንን ውጤት ይጠብቃል። ኤቨርተን ደግሞ ቦርንመዝን መርታት ይጠበቅበታል። ሊድስም ቢሆን የመትረፍ ዕድል አለው። ሱቶን፤ ዘንድሮ 380 የፕሪሚዬር ሊግ ጨዋታዎችን ገምቷል። እነሆ የ2022/23 የመጨረሻ ግምቱን እንዲህ አስቀምጧል። ሁሉም ጨዋታዎች እሑድ በተመሳሳይ ሰዓት በ12፡30 ይደረጋሉ።WWW.BBC.COMየዘንድሮው ፕሪሚዬር ሊግ የመጨረሻው ግምት - ማን ሊጉን ይሰናበታል? - BBC News አማርኛኤቨርተን፣ ሊድስ እና ሌይስተር ከሊጉ ላለመውረድ የሚታገሉበት ቀን። ከሦስቱ ሁለቱ ሊጉን ‘ቻው ቻው’ ማለት ግድ ይሆንባቸዋል። የቢቢሲ ስፖርት ተንታኝ ክሪስ ሱቶን “የእሑድ ጨዋታዎች በጣም አጓጊ ናቸው” ይላል። ሌይስተር ዌስትሃምን ካሸነፈ፤ የኤቨርተንን ውጤት ይጠብቃል። ኤቨርተን ደግሞ ቦርንመዝን መርታት ይጠበቅበታል። ሊድስም ቢሆን የመትረፍ ዕድል አለው። ሱቶን፤ ዘንድሮ 380 የፕሪሚዬር ሊግ ጨዋታዎችን ገምቷል። እነሆ የ2022/23 የመጨረሻ ግምቱን እንዲህ አስቀምጧል። ሁሉም ጨዋታዎች እሑድ በተመሳሳይ ሰዓት በ12፡30 ይደረጋሉ።0 Comments 0 Shares