• አርሰናል 105 ሚሊዮን ፓውንድ በሚጠጋ ዋጋ የዌስት ሃሙን እንግሊዛዊ አማካይ ዴክለን ራይስን ለማስፈረም ተስማምቷል።
    አርሰናል 105 ሚሊዮን ፓውንድ በሚጠጋ ዋጋ የዌስት ሃሙን እንግሊዛዊ አማካይ ዴክለን ራይስን ለማስፈረም ተስማምቷል።
    WWW.BBC.COM
    አርሰናል ዴክለን ራይስን በ105 ሚሊዮን ፓውንድ ከዌስት ሃም ለመግዛት ተስማማ - BBC News አማርኛ
    አርሰናል 105 ሚሊዮን ፓውንድ በሚጠጋ ዋጋ የዌስት ሃሙን እንግሊዛዊ አማካይ ዴክለን ራይስን ለማስፈረም ተስማምቷል።
    0 Comments 0 Shares
  • ፈረንሳይ የሚገኝ ፍርድ ቤት በዘር ማጥፋት ወንጀል በተከሰሰ አንድ የቀድሞ የሩዋንዳ ፖሊስ መኮንን ላይ የዕድሜ ልክ እሥራት ፈረደ።
    ፈረንሳይ የሚገኝ ፍርድ ቤት በዘር ማጥፋት ወንጀል በተከሰሰ አንድ የቀድሞ የሩዋንዳ ፖሊስ መኮንን ላይ የዕድሜ ልክ እሥራት ፈረደ።
    WWW.BBC.COM
    የሩዋንዳ የቀድሞ ፖሊስ በዘር ማጥፋት ወንጀል ፈረንሳይ ውስጥ የዕድሜ ልክ እስራት ተፈረደበት - BBC News አማርኛ
    ፈረንሳይ የሚገኝ ፍርድ ቤት በዘር ማጥፋት ወንጀል በተከሰሰ አንድ የቀድሞ የሩዋንዳ ፖሊስ መኮንን ላይ የዕድሜ ልክ እሥራት ፈረደ።
    0 Comments 0 Shares
  • ኢትዮጵያ አሉኝ ከምትላቸው የእግር ኳስ ዳኞች እንዷ የሆነችው ሊዲያ ታፈሰ ‘ፊሽካ ሰቅላለች።’ እሑድ ሰኔ 18/2015 በአዳማ ዩኒቨርሲቲ ስታድየም ኢትዮጵያ ቡና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲፋለሙ ለመታደም ሺህዎች ተገኝተው ነበር። ነገር ግን ጨዋታው ከመጀመሩ በፊት አንድ ዜና ለታዳሚዎች ተነገረ። ሊዲያ በባሕል ልብስ ደምቃ፤ በሁለቱ ቡድን ተጫዋቾች እንዲሁም በደጋፊው ጭብጨባ እና የአድናቆት ጩኸት ታጅባ ወደሜዳ ዘለቀች። የሙያ አጋሮቿ ‘ሊዱ እናመሰግናለን’ የሚል ጽሑፍ ያለበት ካናቴራ ለብሰው ተገኝተዋል። ነገር ግን ሊዲያ እንባዋን መቆጣጠር አልቻለችም።
    ኢትዮጵያ አሉኝ ከምትላቸው የእግር ኳስ ዳኞች እንዷ የሆነችው ሊዲያ ታፈሰ ‘ፊሽካ ሰቅላለች።’ እሑድ ሰኔ 18/2015 በአዳማ ዩኒቨርሲቲ ስታድየም ኢትዮጵያ ቡና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲፋለሙ ለመታደም ሺህዎች ተገኝተው ነበር። ነገር ግን ጨዋታው ከመጀመሩ በፊት አንድ ዜና ለታዳሚዎች ተነገረ። ሊዲያ በባሕል ልብስ ደምቃ፤ በሁለቱ ቡድን ተጫዋቾች እንዲሁም በደጋፊው ጭብጨባ እና የአድናቆት ጩኸት ታጅባ ወደሜዳ ዘለቀች። የሙያ አጋሮቿ ‘ሊዱ እናመሰግናለን’ የሚል ጽሑፍ ያለበት ካናቴራ ለብሰው ተገኝተዋል። ነገር ግን ሊዲያ እንባዋን መቆጣጠር አልቻለችም።
    WWW.BBC.COM
    “ሊዲያ የሚለው ስም ራሱ ይዳኛል”፡ ‘ፊሽካ የሰቀለችው’ ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ - BBC News አማርኛ
    ኢትዮጵያ አሉኝ ከምትላቸው የእግር ኳስ ዳኞች እንዷ የሆነችው ሊዲያ ታፈሰ ‘ፊሽካ ሰቅላለች።’ እሑድ ሰኔ 18/2015 በአዳማ ዩኒቨርሲቲ ስታድየም ኢትዮጵያ ቡና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲፋለሙ ለመታደም ሺህዎች ተገኝተው ነበር። ነገር ግን ጨዋታው ከመጀመሩ በፊት አንድ ዜና ለታዳሚዎች ተነገረ። ሊዲያ በባሕል ልብስ ደምቃ፤ በሁለቱ ቡድን ተጫዋቾች እንዲሁም በደጋፊው ጭብጨባ እና የአድናቆት ጩኸት ታጅባ ወደሜዳ ዘለቀች። የሙያ አጋሮቿ ‘ሊዱ እናመሰግናለን’ የሚል ጽሑፍ ያለበት ካናቴራ ለብሰው ተገኝተዋል። ነገር ግን ሊዲያ እንባዋን መቆጣጠር አልቻለችም።
    0 Comments 0 Shares
  • ባለፈው የአውሮፓውያን ዓመት በዓለም ዙሪያ ከተካሄዱ ግጭቶች መካከል በሰሜን ኢትዮጵያ በተካሄደው ጦርነት ከፍተኛ ሞት መመዝገቡን አንድ አዲስ የወጣ ሪፖርት አመለከተ። በዓለም አቀፉ የምጣኔ ሀብት እና ሰላም ተቋም (አይኢፒ) ይፋ በተደረገው የዓለም ሰላም ጠቋሚ ጥናት መሠረት፣ ባለፈው ዓመት በኢትዮጵያ እና በዩክሬን ውስጥ በተካሄዱ ጦርነቶች ምክንያት የሰዎች ሞት በከፍተኛ መጠን ጨምሯል።
    ባለፈው የአውሮፓውያን ዓመት በዓለም ዙሪያ ከተካሄዱ ግጭቶች መካከል በሰሜን ኢትዮጵያ በተካሄደው ጦርነት ከፍተኛ ሞት መመዝገቡን አንድ አዲስ የወጣ ሪፖርት አመለከተ። በዓለም አቀፉ የምጣኔ ሀብት እና ሰላም ተቋም (አይኢፒ) ይፋ በተደረገው የዓለም ሰላም ጠቋሚ ጥናት መሠረት፣ ባለፈው ዓመት በኢትዮጵያ እና በዩክሬን ውስጥ በተካሄዱ ጦርነቶች ምክንያት የሰዎች ሞት በከፍተኛ መጠን ጨምሯል።
    WWW.BBC.COM
    ባለፈው ዓመት በዓለም ዙሪያ ከተካሄዱ ግጭቶች ሁሉ የኢትዮጵያው ጦርነት በርካቶች የሞቱበት ነው ተባለ - BBC News አማርኛ
    ባለፈው የአውሮፓውያን ዓመት በዓለም ዙሪያ ከተካሄዱ ግጭቶች መካከል በሰሜን ኢትዮጵያ በተካሄደው ጦርነት ከፍተኛ ሞት መመዝገቡን አንድ አዲስ የወጣ ሪፖርት አመለከተ። በዓለም አቀፉ የምጣኔ ሀብት እና ሰላም ተቋም (አይኢፒ) ይፋ በተደረገው የዓለም ሰላም ጠቋሚ ጥናት መሠረት፣ ባለፈው ዓመት በኢትዮጵያ እና በዩክሬን ውስጥ በተካሄዱ ጦርነቶች ምክንያት የሰዎች ሞት በከፍተኛ መጠን ጨምሯል።
    0 Comments 0 Shares
  • "From the South, by the South; yet, for the entirety of Humanity"-H.E Shiek Bin Mussallam
    "From the South, by the South; yet, for the entirety of Humanity"-H.E Shiek Bin Mussallam
    0 Comments 0 Shares
  • ህክምናን በቴክኖሎጂ - የሐኪም ቤት @ArtsTvWorld
    ህክምናን በቴክኖሎጂ - የሐኪም ቤት @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • ህወሃት ፣ የምርጫ ቦርድ እና የሰብሳቢዋ ስራ መልቀቅ | እውነት በጤና ምክኒያት ወይስ በሌላ? - አርትስ ቅኝት @ArtsTvWorld
    ህወሃት ፣ የምርጫ ቦርድ እና የሰብሳቢዋ ስራ መልቀቅ | እውነት በጤና ምክኒያት ወይስ በሌላ? - አርትስ ቅኝት @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • ነሺዳ - ናፍቀውኛል | እንኳን ለኢድ አል አድሃ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። @ArtsTvWorld
    ነሺዳ - ናፍቀውኛል | እንኳን ለኢድ አል አድሃ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares