ኢትዮጵያ አሉኝ ከምትላቸው የእግር ኳስ ዳኞች እንዷ የሆነችው ሊዲያ ታፈሰ ‘ፊሽካ ሰቅላለች።’ እሑድ ሰኔ 18/2015 በአዳማ ዩኒቨርሲቲ ስታድየም ኢትዮጵያ ቡና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲፋለሙ ለመታደም ሺህዎች ተገኝተው ነበር። ነገር ግን ጨዋታው ከመጀመሩ በፊት አንድ ዜና ለታዳሚዎች ተነገረ። ሊዲያ በባሕል ልብስ ደምቃ፤ በሁለቱ ቡድን ተጫዋቾች እንዲሁም በደጋፊው ጭብጨባ እና የአድናቆት ጩኸት ታጅባ ወደሜዳ ዘለቀች። የሙያ አጋሮቿ ‘ሊዱ እናመሰግናለን’ የሚል ጽሑፍ ያለበት ካናቴራ ለብሰው ተገኝተዋል። ነገር ግን ሊዲያ እንባዋን መቆጣጠር አልቻለችም።
ኢትዮጵያ አሉኝ ከምትላቸው የእግር ኳስ ዳኞች እንዷ የሆነችው ሊዲያ ታፈሰ ‘ፊሽካ ሰቅላለች።’ እሑድ ሰኔ 18/2015 በአዳማ ዩኒቨርሲቲ ስታድየም ኢትዮጵያ ቡና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲፋለሙ ለመታደም ሺህዎች ተገኝተው ነበር። ነገር ግን ጨዋታው ከመጀመሩ በፊት አንድ ዜና ለታዳሚዎች ተነገረ። ሊዲያ በባሕል ልብስ ደምቃ፤ በሁለቱ ቡድን ተጫዋቾች እንዲሁም በደጋፊው ጭብጨባ እና የአድናቆት ጩኸት ታጅባ ወደሜዳ ዘለቀች። የሙያ አጋሮቿ ‘ሊዱ እናመሰግናለን’ የሚል ጽሑፍ ያለበት ካናቴራ ለብሰው ተገኝተዋል። ነገር ግን ሊዲያ እንባዋን መቆጣጠር አልቻለችም።
WWW.BBC.COM
“ሊዲያ የሚለው ስም ራሱ ይዳኛል”፡ ‘ፊሽካ የሰቀለችው’ ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ - BBC News አማርኛ
ኢትዮጵያ አሉኝ ከምትላቸው የእግር ኳስ ዳኞች እንዷ የሆነችው ሊዲያ ታፈሰ ‘ፊሽካ ሰቅላለች።’ እሑድ ሰኔ 18/2015 በአዳማ ዩኒቨርሲቲ ስታድየም ኢትዮጵያ ቡና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲፋለሙ ለመታደም ሺህዎች ተገኝተው ነበር። ነገር ግን ጨዋታው ከመጀመሩ በፊት አንድ ዜና ለታዳሚዎች ተነገረ። ሊዲያ በባሕል ልብስ ደምቃ፤ በሁለቱ ቡድን ተጫዋቾች እንዲሁም በደጋፊው ጭብጨባ እና የአድናቆት ጩኸት ታጅባ ወደሜዳ ዘለቀች። የሙያ አጋሮቿ ‘ሊዱ እናመሰግናለን’ የሚል ጽሑፍ ያለበት ካናቴራ ለብሰው ተገኝተዋል። ነገር ግን ሊዲያ እንባዋን መቆጣጠር አልቻለችም።
0 Comments 0 Shares