• በሩሲያ ለ24 ሰዓታት የቆየ አመጽ የመራው የቫግነሩ መስራች እና አለቃ የቭጌኒ ፕሪጎዢን ቤላሩስ መግባቱ ተገለጸ።
    በሩሲያ ለ24 ሰዓታት የቆየ አመጽ የመራው የቫግነሩ መስራች እና አለቃ የቭጌኒ ፕሪጎዢን ቤላሩስ መግባቱ ተገለጸ።
    WWW.BBC.COM
    የቤላሩስ መሪ የቫግነሩ መሪ የቭጌኒ ፕሪጎዢን ቤላሩስ መግባቱን ገለጹ - BBC News አማርኛ
    በሩሲያ ለ24 ሰዓታት የቆየ አመጽ የመራው የቫግነሩ መስራች እና አለቃ የቭጌኒ ፕሪጎዢን ቤላሩስ መግባቱ ተገለጸ።
    0 Comments 0 Shares
  • በአንዳንድ የአውሮፓ አገራት የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች በቤተሰብ መቀላቀል መርሃ ግብር አማካይነት በኢትዮጵያ የሚገኙት ልጆቻቸውን እና የትዳር ጓደኞቻቸውን ለመውሰድ ትልቅ ፈተና እየገጠማቸው መሆኑን ይናገራሉ።
    በአንዳንድ የአውሮፓ አገራት የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች በቤተሰብ መቀላቀል መርሃ ግብር አማካይነት በኢትዮጵያ የሚገኙት ልጆቻቸውን እና የትዳር ጓደኞቻቸውን ለመውሰድ ትልቅ ፈተና እየገጠማቸው መሆኑን ይናገራሉ።
    WWW.BBC.COM
    ወደ ሌላ አገር ለመጓዝ ኢትዮጵያ ውስጥ አስፈላጊ ሰነድ ለማግኘት የተቸገሩ ኤርትራውያን ስደተኞች - BBC News አማርኛ
    በአንዳንድ የአውሮፓ አገራት የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች በቤተሰብ መቀላቀል መርሃ ግብር አማካይነት በኢትዮጵያ የሚገኙት ልጆቻቸውን እና የትዳር ጓደኞቻቸውን ለመውሰድ ትልቅ ፈተና እየገጠማቸው መሆኑን ይናገራሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • የደቡብ ኮሪያውያን ባሕላዊ የዕድሜ አቆጣጠር ሥርዓት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከተለመደው ሥርዓት ጋር ለማስማማት ሕግ መተላለፉን ተከትሎ የአገሪቱ ዜጎች ዕድሜ በአንድ ወይም በሁለት ዓመት ዝቅ አለ።
    የደቡብ ኮሪያውያን ባሕላዊ የዕድሜ አቆጣጠር ሥርዓት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከተለመደው ሥርዓት ጋር ለማስማማት ሕግ መተላለፉን ተከትሎ የአገሪቱ ዜጎች ዕድሜ በአንድ ወይም በሁለት ዓመት ዝቅ አለ።
    WWW.BBC.COM
    በደቡብ ኮሪያ ይፋ የሆነው የዕድሜ አቆጣጠር ሥርዓት የዜጎችን ዕድሜ በአንድ ዓመት ዝቅ አደረገ - BBC News አማርኛ
    የደቡብ ኮሪያውያን ባሕላዊ የዕድሜ አቆጣጠር ሥርዓት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከተለመደው ሥርዓት ጋር ለማስማማት ሕግ መተላለፉን ተከትሎ የአገሪቱ ዜጎች ዕድሜ በአንድ ወይም በሁለት ዓመት ዝቅ አለ።
    0 Comments 0 Shares
  • የወላይታ ዞንን ጨምሮ ሌሎች 6 ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች በጋራ አንድ ክልል ለመመሥረት የቀረበው የሕዝበ ውሳኔ ሐሳብ ሕዝባዊ ይሁታን አገኘ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማክሰኞ ሰኔ 20/2015 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው እና የተረጋገጠ ነው ባለው የሕዝበ ውሳኔ ውጤት መሠረት ኢትዮጵያ አንድ አዲስ ተጨማሪ ክልል ይኖራታል።
    የወላይታ ዞንን ጨምሮ ሌሎች 6 ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች በጋራ አንድ ክልል ለመመሥረት የቀረበው የሕዝበ ውሳኔ ሐሳብ ሕዝባዊ ይሁታን አገኘ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማክሰኞ ሰኔ 20/2015 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው እና የተረጋገጠ ነው ባለው የሕዝበ ውሳኔ ውጤት መሠረት ኢትዮጵያ አንድ አዲስ ተጨማሪ ክልል ይኖራታል።
    WWW.BBC.COM
    ወላይታ ከሌሎች ዞኖች እና ወረዳዎች ጋር በክልል እንዲደራጅ የሚያስችል ድምጽ ተሰጠ - BBC News አማርኛ
    የወላይታ ዞንን ጨምሮ ሌሎች 6 ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች በጋራ አንድ ክልል ለመመሥረት የቀረበው የሕዝበ ውሳኔ ሐሳብ ሕዝባዊ ይሁታን አገኘ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማክሰኞ ሰኔ 20/2015 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው እና የተረጋገጠ ነው ባለው የሕዝበ ውሳኔ ውጤት መሠረት ኢትዮጵያ አንድ አዲስ ተጨማሪ ክልል ይኖራታል። በዚህም ኮንሶ፣ ወላይታ፣ ደቡብ ኦሞ፣ ጋሞ፣ ጌዴኦ እና ጎፋ ዞኖች እንዲሁም ቡርጂ፣ ባስኬቶ፣ አሌ፣ አማሮ እና ዲራሼ ወረዳዎች አንድ ክልል ይመሠርታሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • በሶማሊያ ያለው የአፍሪካ ሕብረት ተልዕኮ ኃይል በአገሪቱ ውስጥ ካሉት ወታደራዊ የጦር ሰፈሮች መካከል ሦስቱን ለሶማሊያ መንግሥት ሠራዊት አስረከበ።
    በሶማሊያ ያለው የአፍሪካ ሕብረት ተልዕኮ ኃይል በአገሪቱ ውስጥ ካሉት ወታደራዊ የጦር ሰፈሮች መካከል ሦስቱን ለሶማሊያ መንግሥት ሠራዊት አስረከበ።
    WWW.BBC.COM
    የአፍሪካ ኅብረት ወታደሮች ጦር ሠፈራቸውን ለሶማሊያ መንግሥት አስረከቡ - BBC News አማርኛ
    በሶማሊያ ያለው የአፍሪካ ሕብረት ተልዕኮ ኃይል በአገሪቱ ውስጥ ካሉት ወታደራዊ የጦር ሰፈሮች መካከል ሦስቱን ለሶማሊያ መንግሥት ሠራዊት አስረከበ።
    0 Comments 0 Shares
  • በአፍሪካ ቀንድ ለአራት አስርት ዓመታት ታይቶ የማይታወቅ ድርቅ ተከስቷል። በሰሜን ኢትዮጵያ ለሁለት ዓመታት የዘለቀው ደም አፋሳሽ ጦርነት እንዲሁም ግጭቶች አጋጥመዋል። የሁለቱ ድምር ከ20 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን አስቸኳይ እርዳታ ጠባቂ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል።
    በአፍሪካ ቀንድ ለአራት አስርት ዓመታት ታይቶ የማይታወቅ ድርቅ ተከስቷል። በሰሜን ኢትዮጵያ ለሁለት ዓመታት የዘለቀው ደም አፋሳሽ ጦርነት እንዲሁም ግጭቶች አጋጥመዋል። የሁለቱ ድምር ከ20 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን አስቸኳይ እርዳታ ጠባቂ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል።
    WWW.BBC.COM
    የተቋረጠው የዓለም ምግብ ፕሮግራም እና የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት የምግብ እርዳታ - BBC News አማርኛ
    በአፍሪካ ቀንድ ለአራት አስርት ዓመታት ታይቶ የማይታወቅ ድርቅ ተከስቷል። በሰሜን ኢትዮጵያ ለሁለት ዓመታት የዘለቀው ደም አፋሳሽ ጦርነት እንዲሁም ግጭቶች አጋጥመዋል። የሁለቱ ድምር ከ20 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን አስቸኳይ እርዳታ ጠባቂ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ከአንድ መቶ በላይ ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረው የአሜሪካው አየር መንገድ ዴልታ የመንገደኞች አውሮፕላን ለማረፍ የሚያገለግለው የፊተኛ የጎማው ክፍል ሳይኖረው ምንም ጉዳት ሳይደርስ ለማረፍ ቻለ።
    ከአንድ መቶ በላይ ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረው የአሜሪካው አየር መንገድ ዴልታ የመንገደኞች አውሮፕላን ለማረፍ የሚያገለግለው የፊተኛ የጎማው ክፍል ሳይኖረው ምንም ጉዳት ሳይደርስ ለማረፍ ቻለ።
    WWW.BBC.COM
    የአሜሪካ የመንገደኞች አውሮፕላን የፊት ጎማ ሳይኖረው በሰው ላይ ጉዳት ሳይደርስ አረፈ - BBC News አማርኛ
    ከአንድ መቶ በላይ ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረው የአሜሪካው አየር መንገድ ዴልታ የመንገደኞች አውሮፕላን ለማረፍ የሚያገለግለው የፊተኛ የጎማው ክፍል ሳይኖረው ምንም ጉዳት ሳይደርስ ለማረፍ ቻለ።
    0 Comments 0 Shares
  • አንድ የ17 ዓመት ታዳጊ በፈረንሳይ ፖሊስ መገደሉን የተቃወሙ ፈረንሳያውያን ያነሱት ተቃውሞ ሁለተኛ ቀኑን ይዟል። በዚህ ተቃውሞ የተሳተፉ ቢያንስ 150 ሰዎች በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ውለዋል።
    አንድ የ17 ዓመት ታዳጊ በፈረንሳይ ፖሊስ መገደሉን የተቃወሙ ፈረንሳያውያን ያነሱት ተቃውሞ ሁለተኛ ቀኑን ይዟል። በዚህ ተቃውሞ የተሳተፉ ቢያንስ 150 ሰዎች በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ውለዋል።
    WWW.BBC.COM
    የፈረንሳይ ፖሊስ አንድ ታዳጊን በመግደሉ ምክንያት በተቀሰቀሰ ተቃውሞ ቢያንስ 150 ሰዎች ታሠሩ - BBC News አማርኛ
    አንድ የ17 ዓመት ታዳጊ በፈረንሳይ ፖሊስ መገደሉን የተቃወሙ ፈረንሳያውያን ያነሱት ተቃውሞ ሁለተኛ ቀኑን ይዟል። በዚህ ተቃውሞ የተሳተፉ ቢያንስ 150 ሰዎች በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ውለዋል።
    0 Comments 0 Shares