ተዋናይ ዳንኤል ተገኝ ከ80 በላይ ለሆኑ የጎዳና ተዳዳሪዎች መሉ አልባሳቱን ለገሰ
ETHIOPIA – ተዋናይ ዳንኤል ተገኝ ከ80 በላይ ለሆኑ የጎዳና ተዳዳሪዎች መሉ አልባሳቱን ለገሰ
አርቲስት ዳንኤል ተገኝ ለአገር እና ለሕዝብ አኩሪ ሥራ ሰራ። በአዲስ አበባ ለሚኖሩ 82 የጎዳና ልጆች (ላገሬ ልጆች፤ ለኢትዮጵያ ልጆች) የራሱን አልባሳት እና ጫማዎቹን አውጥቶ በሙሉ በደግነት ሰጥቷል። አሁን በቤቱ ውስጥ የቀረው አንድም ልብስም ሆነ ጫማ የለውም።
አርቲስቱ ~ የጎዳና ልጆችን (ያገሬ ልጆችን፤ የኢትዮጵያ ልጆችን) እያሰበ ለአንድ ሳምንት በገዛው ቦቲ ጫማ እና ቱታ በሕይወት መንገድ ይጓዛል።
Artist #Daniel Tegegn has shown us how one can gain the gratitude of many more fellow compatriots with a little bit of helping gesture. He recently give away his wear to 82 of his fellow of helpless people not only that he spent the past weak wearing a Plastic boots shoe and shabby work wear to show us all that one can not live in glamour when many more are living a life of misery.
አስኮ በሚገኘው መኖሪያ ቤቱ የክብር የምሳ ግብዣ አድርጎላቸዋል ።
ፍለጋ
Categories
- Home
- Wellness
- Theater
- Sports
- Shopping
- Religion
- Party
- Other
- Networking
- Music
- Literature
- Art
- Health
- Gardening
- Games
- Food
- Fitness
- Film
- Drinks
- Dance
- Crafts
- Causes
Read More
_ ጥሩነት ለራስ ነው:: __
ሥራ ፈላጊው ለሥራ ውድድር የቃል መጠይቅ ፈተና ለመውሰድ መስሪያ ቤት ላይ ተገኝቷል፡፡ ኮሪደር ላይ ሆኖ የፈተና ጊዜውን ሲጠባበቅ ሳለ የወዳደቁ ቁርጥራጭ...
ኢትዮጵያ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎችን በመበደል ከዓለም ቀዳሚ ሃገራት አንዷ ነች ተባለ
ኢትዮጵያ ከቻይና በመቀጠል ከሶሪያ እኩል የኢንተርኔት እና የሞባይል ተጠቃሚዎች ላይ ገደቦችን በመጣል በዓለም ሁለተኛ ደረጃን ይዛለች ሲል ፍሪደም ሃውስ...
ወርቃማው ደብዳቤ !
(አሌክስ አብርሃም)
እንዴት ናት ኢትዮጲያ እንዴት ነው አፈሩ ጤናቸው እንዴት ነው ጠቅላይ ሚንስትሩ ?ጠቅላይ ሚኒስትሩ ደህናናቸው...
አይኔን በሌላ ሰው አይን ሳየው!
(አሌክስ አብርሃም)
ፍቅረኛየ በየቀኑ እንዲህ ትለኛለች“ አብርሽ ‹የ› ” በቃ ‹ የ›...
የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ በድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች ላይ የእርምት እርምጃ ወሰደ
የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ /ህወሓት/ ማዕከላዊ ኮሚቴ በድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች ላይ የእርምት እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ።በዚህ መሰረት የድርጅቱ ሊቀ...