• ቴዎድሮስ ጸጋዬ የትልቅነት ቅዠት በሽታ ሰለባ ነው | ሻዕቢያ ሆነ ህወሓት ለህዝባቸው ህልውና ጠንቅ ናቸው | Dr Dagnachew Assefa | Ethiopia
    ቴዎድሮስ ጸጋዬ የትልቅነት ቅዠት በሽታ ሰለባ ነው | ሻዕቢያ ሆነ ህወሓት ለህዝባቸው ህልውና ጠንቅ ናቸው | Dr Dagnachew Assefa | Ethiopia
    0 Comments 0 Shares
  • ቴዎድሮስ ጸጋዬ የትልቅነት ቅዠት በሽታ ሰለባ ነው | ሻዕቢያ ሆነ ህወሓት ለህዝባቸው ህልውና ጠንቅ ናቸው | Dr Dagnachew Assefa | Ethiopia
    ቴዎድሮስ ጸጋዬ የትልቅነት ቅዠት በሽታ ሰለባ ነው | ሻዕቢያ ሆነ ህወሓት ለህዝባቸው ህልውና ጠንቅ ናቸው | Dr Dagnachew Assefa | Ethiopia
    0 Comments 0 Shares
  • ወላጆች ትኩረት አድርጉ // አዲሱ ገዳይ በሽታ| ቅዳሜ መዝናኛ@ArtsTvWorld
    ወላጆች ትኩረት አድርጉ // አዲሱ ገዳይ በሽታ| ቅዳሜ መዝናኛ@ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • ከመሸ አብይ ሁለት ከባባድ መርዶ ሰሙ | ነጻነት ወርቅነህን የገደለው በሽታ ታወቀ? | ከንቲባው በፋኖ ተገደሉ ሌላ ትኩሳት | Ethiopia
    ከመሸ አብይ ሁለት ከባባድ መርዶ ሰሙ | ነጻነት ወርቅነህን የገደለው በሽታ ታወቀ? | ከንቲባው በፋኖ ተገደሉ ሌላ ትኩሳት | Ethiopia
    0 Comments 0 Shares
  • ከመሸ አብይ ሁለት ከባባድ መርዶ ሰሙ | ነጻነት ወርቅነህን የገደለው በሽታ ታወቀ? | ከንቲባው በፋኖ ተገደሉ ሌላ ትኩሳት | Ethiopia
    ከመሸ አብይ ሁለት ከባባድ መርዶ ሰሙ | ነጻነት ወርቅነህን የገደለው በሽታ ታወቀ? | ከንቲባው በፋኖ ተገደሉ ሌላ ትኩሳት | Ethiopia
    0 Comments 0 Shares
  • በአሰቃቂው በሽታ ከአፍሪካ አንደኛ ሆነናል |Aberketot - አበርክቶት| @ArtsTvWorld
    በአሰቃቂው በሽታ ከአፍሪካ አንደኛ ሆነናል |Aberketot - አበርክቶት| @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • ይኽ ወር በአብዛኛው የአፍሪካ አካባቢ የወባ በሽታ የሚጀምርበት ወቅት ነው። በአህጉሩ ደግሞ እንደወባ በከፍተኛ ሁኔታ ገዳይ የሆነ በሽታ የለም፣ በተለይ ደግሞ ለሕፃናት።


    የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር 90 ከመቶ የሚደርሰውን የአሜሪካ አለማቀፍ የልማት ድርጅት (ዩኤስኤይድ) የውጭ ርዳታ ውሎች ለማቋረጥ መወሰኑ ታዲያ የወባ በሽታ ስርጭትን በከፍተኛ ሁኔታ ሊጨምር ከፍተኛ ጥፋት ሊያስከትል እንደሚችል የአህጉሩ የሕክምና ባለሞያዎች እያስጠነቀቁ ነው።


    በሌላ በኩል፣ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዬ ዛሬ ሰኞ በኤክስ ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት፣ የትራምፕ አስተዳደር ላለፉት ስድስት ሳምንታት የዩኤስኤይድ አብዛኛውን ፕሮግራም የመዝጋት ሥራ ማጠናቀቁን እና ከመዘጋት የተረፈው 18 ከመቶ የርዳታ እና ልማት ፕሮግራም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ስር እንደሚጠቃለል አስታውቀዋል።


    ሩቢዮ በዛሬ የኤክስ መልዕክታቸው ዩኤስ ኤይድ ይመራቸው ከነበሩት 6ሺሕ 200 ፕሮግራሞች ውስጥ 5ሺሕ 200 የሚኾኑት መሰረዛቸውን አስታውቀዋል።


    "ፕሮግራሞቹ ለዩናይትድ ስቴትስን ብሔራዊ ጥቅም የማያገለግል (እንደውም አንዳንዴ የሚጎዳ) በቢሊየኖች የሚቆጠር ገንዘብ አባክኗል" ብለዋል። የትኞቹ ፕሮግራሞች እንደተረፉም ኾነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በምን መልኩ እንደሚያስቀጥላቸው ግን ዝርዝር መረጃ አልሰጡም።


    በአሶስየትድ ፕረስ የተጠናቀረውን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።

    ይኽ ወር በአብዛኛው የአፍሪካ አካባቢ የወባ በሽታ የሚጀምርበት ወቅት ነው። በአህጉሩ ደግሞ እንደወባ በከፍተኛ ሁኔታ ገዳይ የሆነ በሽታ የለም፣ በተለይ ደግሞ ለሕፃናት። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር 90 ከመቶ የሚደርሰውን የአሜሪካ አለማቀፍ የልማት ድርጅት (ዩኤስኤይድ) የውጭ ርዳታ ውሎች ለማቋረጥ መወሰኑ ታዲያ የወባ በሽታ ስርጭትን በከፍተኛ ሁኔታ ሊጨምር ከፍተኛ ጥፋት ሊያስከትል እንደሚችል የአህጉሩ የሕክምና ባለሞያዎች እያስጠነቀቁ ነው። በሌላ በኩል፣ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዬ ዛሬ ሰኞ በኤክስ ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት፣ የትራምፕ አስተዳደር ላለፉት ስድስት ሳምንታት የዩኤስኤይድ አብዛኛውን ፕሮግራም የመዝጋት ሥራ ማጠናቀቁን እና ከመዘጋት የተረፈው 18 ከመቶ የርዳታ እና ልማት ፕሮግራም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ስር እንደሚጠቃለል አስታውቀዋል። ሩቢዮ በዛሬ የኤክስ መልዕክታቸው ዩኤስ ኤይድ ይመራቸው ከነበሩት 6ሺሕ 200 ፕሮግራሞች ውስጥ 5ሺሕ 200 የሚኾኑት መሰረዛቸውን አስታውቀዋል። "ፕሮግራሞቹ ለዩናይትድ ስቴትስን ብሔራዊ ጥቅም የማያገለግል (እንደውም አንዳንዴ የሚጎዳ) በቢሊየኖች የሚቆጠር ገንዘብ አባክኗል" ብለዋል። የትኞቹ ፕሮግራሞች እንደተረፉም ኾነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በምን መልኩ እንደሚያስቀጥላቸው ግን ዝርዝር መረጃ አልሰጡም። በአሶስየትድ ፕረስ የተጠናቀረውን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    አሜሪካ የምትሰጠው የውጭ ርዳታ መቀነሱ በአፍሪካ ገዳይ የሆነውን በሽታ ለመዋጋት የሚደረገውን ትግል እንዳዳከመው ተገለጸ
    ይኽ ወር በአብዛኛው የአፍሪካ አካባቢ የወባ በሽታ የሚጀምርበት ወቅት ነው። በአህጉሩ ደግሞ እንደወባ በከፍተኛ ሁኔታ ገዳይ የሆነ በሽታ የለም፣ በተለይ ደግሞ ለሕፃናት። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር 90 ከመቶ የሚደርሰውን የአሜሪካ አለማቀፍ የልማት ድርጅት (ዩኤስኤይድ) የውጭ ርዳታ ውሎች ለማቋረጥ መወሰኑ ታዲያ የወባ በሽታ ስርጭትን በከፍተኛ ሁኔታ ሊጨምር ከፍተኛ ጥፋት ሊያስከትል እንደሚችል የአህጉሩ የሕክምና ባለሞያዎች እያስጠነቀቁ...
    0 Comments 0 Shares
  • ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የመጡ እና ማጭበርበር ሥራዎችን እንዲሠሩ በግዳጅ የተሰማሩ፣ ቁጥራቸው በሺሕዎች የሚገመት፤ በጽኑ የተዳከሙ፣ የታመሙ እና በድንጋጤ የተዋጡ ወጣት ወንዶች እና ሴቶች፣ የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎች አጥልቀው  አንዳንዶቹም ዐይኖቻቸውን ጭምር ሸፍነው፤ እፍንፍን ባለ ሁኔታ ውስጥ ሚያንማር ድንበር አቅራቢያ እስር ላይ መኾናቸው ተገለጸ።


    የአንዳንድ አሜሪካውያንን እና የሌሎችን የቁጠባ ገንዘብ ለማጭበርበር በኃይል ተገደው ተሰማርተውበት ከነበረው ሥራ እንዲለቀቁ ከተደረገ ሳምንታት በኋላ አሁንም ሚያንማር ውስጥ ኾነው ወደ የአገሮቻቸው ለመመለስ በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የሚገኙበት ሁኔታ የተፋፈገ፤ ለተለያዩ በሽታዎች የሚያጋልጥ፤ ምንም ዓይነት የሕክምና አገልግሎት የማያገኙበት፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በጋራ ለመጠቀም የተገደዱባቸው ጥቂት የመጸዳጃ ቤቶች ያሉበት እና በእጅጉ አሳሳቢ መሆኑን በመጥቀስ ቅሬታቸውን ገልጠዋል።


    የዜና ዘገባዎች አክለው እንዳመለከቱት፤ ሰዎቹ በኃይል ተገደው በአካባቢው ተመሳሳይ ሥራዎችን እንዲሰሩ ከተደረጉ ቁጥራቸው 300 ሹሕ እንደሚጠጋ ከሚገመቱ ሰዎች በጣም ጥቂቱ ብቻ ሲኾኑ፤ የተባሉት  የማጭበርበር ድርጊቶችም ያከትማሉ ተብሎ አይጠበቅም ።

    ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የመጡ እና ማጭበርበር ሥራዎችን እንዲሠሩ በግዳጅ የተሰማሩ፣ ቁጥራቸው በሺሕዎች የሚገመት፤ በጽኑ የተዳከሙ፣ የታመሙ እና በድንጋጤ የተዋጡ ወጣት ወንዶች እና ሴቶች፣ የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎች አጥልቀው  አንዳንዶቹም ዐይኖቻቸውን ጭምር ሸፍነው፤ እፍንፍን ባለ ሁኔታ ውስጥ ሚያንማር ድንበር አቅራቢያ እስር ላይ መኾናቸው ተገለጸ። የአንዳንድ አሜሪካውያንን እና የሌሎችን የቁጠባ ገንዘብ ለማጭበርበር በኃይል ተገደው ተሰማርተውበት ከነበረው ሥራ እንዲለቀቁ ከተደረገ ሳምንታት በኋላ አሁንም ሚያንማር ውስጥ ኾነው ወደ የአገሮቻቸው ለመመለስ በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የሚገኙበት ሁኔታ የተፋፈገ፤ ለተለያዩ በሽታዎች የሚያጋልጥ፤ ምንም ዓይነት የሕክምና አገልግሎት የማያገኙበት፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በጋራ ለመጠቀም የተገደዱባቸው ጥቂት የመጸዳጃ ቤቶች ያሉበት እና በእጅጉ አሳሳቢ መሆኑን በመጥቀስ ቅሬታቸውን ገልጠዋል። የዜና ዘገባዎች አክለው እንዳመለከቱት፤ ሰዎቹ በኃይል ተገደው በአካባቢው ተመሳሳይ ሥራዎችን እንዲሰሩ ከተደረጉ ቁጥራቸው 300 ሹሕ እንደሚጠጋ ከሚገመቱ ሰዎች በጣም ጥቂቱ ብቻ ሲኾኑ፤ የተባሉት  የማጭበርበር ድርጊቶችም ያከትማሉ ተብሎ አይጠበቅም ።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በግዳጅ የማጭበርበር ሥራ እንዲሠሩ ተሰማርተው የቆዩ በሺሕዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከሚያንማር ድንበር አቅራቢያ በእስር ላይ ናቸው
    ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የመጡ እና ማጭበርበር ሥራዎችን እንዲሠሩ በግዳጅ የተሰማሩ፣ ቁጥራቸው በሺሕዎች የሚገመት፤ በጽኑ የተዳከሙ፣ የታመሙ እና በድንጋጤ የተዋጡ ወጣት ወንዶች እና ሴቶች፣ የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎች አጥልቀው አንዳንዶቹም ዐይኖቻቸውን ጭምር ሸፍነው፤ እፍንፍን ባለ ሁኔታ ውስጥ ሚያንማር ድንበር አቅራቢያ እስር ላይ መኾናቸው ተገለጸ። የአንዳንድ አሜሪካውያንን እና የሌሎችን የቁጠባ ገንዘብ ለማጭበርበር በኃይል ተገደው ተሰማርተውበት...
    0 Comments 0 Shares
  • ይኽ ወር በአብዛኛው የአፍሪካ አካባቢ የወባ በሽታ የሚጀምርበት ወቅት ነው። በአህጉሩ ደግሞ እንደወባ በከፍተኛ ሁኔታ ገዳይ የሆነ በሽታ የለም፣ በተለይ ደግሞ ለሕፃናት።


    የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር 90 ከመቶ የሚደርሰውን የአሜሪካ አለማቀፍ የልማት ድርጅት (ዩኤስኤይድ) የውጭ ርዳታ ውሎች ለማቋረጥ መወሰኑ ታዲያ የወባ በሽታ ስርጭትን በከፍተኛ ሁኔታ ሊጨምር ከፍተኛ ጥፋት ሊያስከትል እንደሚችል የአህጉሩ የሕክምና ባለሞያዎች እያስጠነቀቁ ነው።


    በሌላ በኩል፣ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዬ ዛሬ ሰኞ በኤክስ ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት፣ የትራምፕ አስተዳደር ላለፉት ስድስት ሳምንታት የዩኤስኤይድ አብዛኛውን ፕሮግራም የመዝጋት ሥራ ማጠናቀቁን እና ከመዘጋት የተረፈው 18 ከመቶ የርዳታ እና ልማት ፕሮግራም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ስር እንደሚጠቃለል አስታውቀዋል።


    ሩቢዮ በዛሬ የኤክስ መልዕክታቸው ዩኤስ ኤይድ ይመራቸው ከነበሩት 6ሺሕ 200 ፕሮግራሞች ውስጥ 5ሺሕ 200 የሚኾኑት መሰረዛቸውን አስታውቀዋል።


    "ፕሮግራሞቹ ለዩናይትድ ስቴትስን ብሔራዊ ጥቅም የማያገለግል (እንደውም አንዳንዴ የሚጎዳ) በቢሊየኖች የሚቆጠር ገንዘብ አባክኗል" ብለዋል። የትኞቹ ፕሮግራሞች እንደተረፉም ኾነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በምን መልኩ እንደሚያስቀጥላቸው ግን ዝርዝር መረጃ አልሰጡም።


    በአሶስየትድ ፕረስ የተጠናቀረውን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።

    ይኽ ወር በአብዛኛው የአፍሪካ አካባቢ የወባ በሽታ የሚጀምርበት ወቅት ነው። በአህጉሩ ደግሞ እንደወባ በከፍተኛ ሁኔታ ገዳይ የሆነ በሽታ የለም፣ በተለይ ደግሞ ለሕፃናት። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር 90 ከመቶ የሚደርሰውን የአሜሪካ አለማቀፍ የልማት ድርጅት (ዩኤስኤይድ) የውጭ ርዳታ ውሎች ለማቋረጥ መወሰኑ ታዲያ የወባ በሽታ ስርጭትን በከፍተኛ ሁኔታ ሊጨምር ከፍተኛ ጥፋት ሊያስከትል እንደሚችል የአህጉሩ የሕክምና ባለሞያዎች እያስጠነቀቁ ነው። በሌላ በኩል፣ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዬ ዛሬ ሰኞ በኤክስ ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት፣ የትራምፕ አስተዳደር ላለፉት ስድስት ሳምንታት የዩኤስኤይድ አብዛኛውን ፕሮግራም የመዝጋት ሥራ ማጠናቀቁን እና ከመዘጋት የተረፈው 18 ከመቶ የርዳታ እና ልማት ፕሮግራም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ስር እንደሚጠቃለል አስታውቀዋል። ሩቢዮ በዛሬ የኤክስ መልዕክታቸው ዩኤስ ኤይድ ይመራቸው ከነበሩት 6ሺሕ 200 ፕሮግራሞች ውስጥ 5ሺሕ 200 የሚኾኑት መሰረዛቸውን አስታውቀዋል። "ፕሮግራሞቹ ለዩናይትድ ስቴትስን ብሔራዊ ጥቅም የማያገለግል (እንደውም አንዳንዴ የሚጎዳ) በቢሊየኖች የሚቆጠር ገንዘብ አባክኗል" ብለዋል። የትኞቹ ፕሮግራሞች እንደተረፉም ኾነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በምን መልኩ እንደሚያስቀጥላቸው ግን ዝርዝር መረጃ አልሰጡም። በአሶስየትድ ፕረስ የተጠናቀረውን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    አሜሪካ የምትሰጠው የውጭ ርዳታ መቀነሱ በአፍሪካ ገዳይ የሆነውን በሽታ ለመዋጋት የሚደረገውን ትግል እንዳዳከመው ተገለጸ
    ይኽ ወር በአብዛኛው የአፍሪካ አካባቢ የወባ በሽታ የሚጀምርበት ወቅት ነው። በአህጉሩ ደግሞ እንደወባ በከፍተኛ ሁኔታ ገዳይ የሆነ በሽታ የለም፣ በተለይ ደግሞ ለሕፃናት። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር 90 ከመቶ የሚደርሰውን የአሜሪካ አለማቀፍ የልማት ድርጅት (ዩኤስኤይድ) የውጭ ርዳታ ውሎች ለማቋረጥ መወሰኑ ታዲያ የወባ በሽታ ስርጭትን በከፍተኛ ሁኔታ ሊጨምር ከፍተኛ ጥፋት ሊያስከትል እንደሚችል የአህጉሩ የሕክምና ባለሞያዎች እያስጠነቀቁ...
    0 Comments 0 Shares
  • በጋምቤላ ክልል በኑዌር ዞን በተከሠተው የኮሌራ ወረርሽኝ፣ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ከ30 በላይ ሰዎች መሞታቸውንና ከአንድ ሺሕ በላይ የሚደርሱ ደግሞ በበሽታው መታመማቸውን የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቀ።


    የኑዌር ዞን ጤና መምሪያ ሓላፊ አቶ ጋትቤል ግርማ ለአሜሪካ ድምፅ እንደተናገሩት፣ ወረርሽኙ ቀድሞ የተከሠተባቸው ዋንታዎ እና አኮቦ ወረዳዎች፣ አኹንም ስርጭቱ ከፍተኛ እንደኾነ ጠቅሰው፣ መድኃኒትም በበቂ ኹኔታ አልቀረበም፤ ብለዋል።


    ከጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት፣ ወደ ከፍተኛ አመራሮች ስልክ ብንደውልም ጥሪው ባለመነሣቱ ምክንያት ምላሻቸውን ማካተት አልቻልንም።




     

    በጋምቤላ ክልል በኑዌር ዞን በተከሠተው የኮሌራ ወረርሽኝ፣ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ከ30 በላይ ሰዎች መሞታቸውንና ከአንድ ሺሕ በላይ የሚደርሱ ደግሞ በበሽታው መታመማቸውን የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቀ። የኑዌር ዞን ጤና መምሪያ ሓላፊ አቶ ጋትቤል ግርማ ለአሜሪካ ድምፅ እንደተናገሩት፣ ወረርሽኙ ቀድሞ የተከሠተባቸው ዋንታዎ እና አኮቦ ወረዳዎች፣ አኹንም ስርጭቱ ከፍተኛ እንደኾነ ጠቅሰው፣ መድኃኒትም በበቂ ኹኔታ አልቀረበም፤ ብለዋል። ከጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት፣ ወደ ከፍተኛ አመራሮች ስልክ ብንደውልም ጥሪው ባለመነሣቱ ምክንያት ምላሻቸውን ማካተት አልቻልንም።  
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በጋምቤላ ክልል በኮሌራ ወረርሽኝ የሟቾች ቀጥር ከ30 መብለጡ ተገለጸ
    በጋምቤላ ክልል በኑዌር ዞን በተከሠተው የኮሌራ ወረርሽኝ፣ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ከ30 በላይ ሰዎች መሞታቸውንና ከአንድ ሺሕ በላይ የሚደርሱ ደግሞ በበሽታው መታመማቸውን የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቀ። የኑዌር ዞን ጤና መምሪያ ሓላፊ አቶ ጋትቤል ግርማ ለአሜሪካ ድምፅ እንደተናገሩት፣ ወረርሽኙ ቀድሞ የተከሠተባቸው ዋንታዎ እና አኮቦ ወረዳዎች፣ አኹንም ስርጭቱ ከፍተኛ እንደኾነ ጠቅሰው፣ መድኃኒትም በበቂ ኹኔታ አልቀረበም፤ ብለዋል። ከጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮ...
    0 Comments 0 Shares
More Results