• የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት - ገና በዓል በልዩ ኹኔታ ከሚከበርባቸው የኢትዮጵያ አካባቢዎች በቀዳሚነት የምትጠቀሰው፣ በዐማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ የምትገኘው የላሊበላ ከተማ ናት።


    በዩኔስኮ የሰው ልጆች ቅርስ ኾኖ የተመዘገቡት የ11 ውቅር አብያተ መቅደሶች መገኛዋ ላሊበላ፣ በገና በዓል ሰሞን፣ ዐያሌ የአገር ውስጥ እና የውጭ ጎብኚዎችንና ተሳላሚ ምእመናንን በሞቀ አቀባበል ታስተናግዳለች።


    በዐማራ ክልል የቀጠለው በትጥቅ የተደገፈ ግጭት ከመቀስቀሱና ከመስፋፋቱ በፊት፣ ለክብረ በዓሉ ከተለያዩ ስፍራዎች ወደ ላሊበላ ከተማ የሚጎርፉት ጎብኚዎች ብዛት በሚሊዮኖች የሚቆጠር እንደነበር፣ የከተማዋ አስተዳደር መረጃ ያመለክታል።


    የከተማዋ ነዋሪዎች፣ "ከወትሮው የተቀዛቀዘ ነው፤" ብለዋል። የሰሜን ወሎ ዞን ባህል እና ቱሪዝም መምሪያ ሓላፊ ገነት ሙሉጌታ ደግሞ፣ በዓሉ በተለመደው መልኩ እንዲከበር አስቀድመው ጥሪ ሲያደርጉ መቆየታቸውን ገልጸው፣ "በዓሉን የሚያከብሩ ሰዎች ወደ ከተማ እየገቡ ነው፤" ብለዋል። በተጨማሪም፣ የበዓሉን ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ይዘት የሚያስረዱ ባለሞያዎች በፕሮግራሙ ላይ መካተታቸውን ጠቁመዋል።


    የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የባሕረ ሐሳብ ሊቃውንት፣ "ተረፍ/ተውሳክ" እያሉ የሚጠሯት ጳጉሜን የምትጨምረውን የቀናት ቁጥር ተከትሎ የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት - ገና፣ በየአራት ዓመቱ ታኅሣሥ 28 ቀን ከዚያ በቀር ግን ታኅሣሥ 29 ላይ ይውላል። ዘንድሮም፣ ነገ ታኅሣሥ 29 ቀን ይከበራል።


    በኢትዮጵያ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከሚከበሩት በዓላት፣ ገና በደማቅነቱ ይወሳል፡፡ ስያሜው፣ "ጌና" ከሚለው የግሪክ ቃል የተወረሰ ሲኾን፣ ትርጉሙም ልደት ማለት ነው። ቃሉ የአረብኛም መሠረት እንዳለውና ምስጋና፣ ብልጥግና የሚል ትርጉምም እንዳለው ሊቃውንቱ ያስረዳሉ።


    በቤተ ልሔም የክርስቶስ መወለድ የተበሠረበት፣ መላእክት እና እረኞች በአንድነት ያመሰገኑበት፣ ሦስቱ የጥበብ ሰዎች እጅ መንሻ ያቀረቡበት ገናናው ገና፣ ከመንፈሳዊ ይዘቱ ባሻገር ያለው ማኅበራዊ እና ባህላዊ ክንዋኔው በብዙኀኑ ዘንድ ተናፋቂ እንደሚያደርገው ሊቃውንቱ ያስረዳሉ።


    ከወጥ አለት የተፈለፈሉትን ዐሥራ አንዱን ውቅር አብያተ መቅደስ እንዳነፃቸው የሚታመነውና ከ13ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የዛጉዌ ነገሥታት አንዱ የነበረው የቅዱስ ላሊበላም ልደት፣ ታኅሣሥ 29 ቀን እንደሚከበር፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መዛግብት በሰሜን ወሎ አገረ ስብከት የደብረ ሮሃ የቅዱስ ላሊበላ ገዳም ጽ/ቤት የሕዝብ ግንኙነት ሓላፊ ዲያቆን ተስፋ ውቤ ገና ያስረዳሉ።


    በላሊበላ የበዓለ ገና አከባበር፣ "ቤዛ ኩሉ" ተብሎ የሚጠራው በጠዋቱ የሚደረገው የሊቃውንቱ ዝማሬ፣ ልዩ እና ታላቅ የክብረ በዓሉ ትዕይንት ነው። የሚከናወነውም ከጸሎተ ቅዳሴው በኋላ ቤተ ማርያም በተባለው ቤተ መቅደስ ሲኾን፣ ከታች ባለነጭ ካባ ካህናት፣ ከላይ ደግሞ ባለጥቁር ካባ ካህናት በቅዱስ ያሬድ ዜማ "ቤዛ ኩሉ ዓለም ዮም ተወልደ" ማለትም "የዓለም ኹሉ መድኃኒት ዛሬ ተወለደ" እያሉ ይዘምራሉ።


    በጥቅሉ፣ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች ቅዱስ መካን በኾነችውና በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድ ደግሞ የቅርስ ማእከል ኾና በተመዘገበችው ላሊበላ፣ ገና የገነነ ስፍራ አለው፡፡ አማኞች ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍል ወድ ሥፍራው በመሔድ ያከብራሉ።


    ኾኖም “የዘንድሮውን ገና በጸጥታ መደፍረስና በኑሮ ውድነት ምክንያት በቀድሞ ድምቀቱ ለማክበር ይቸግራል፤” ይላሉ ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየታቸውን የሰጡ ምእመናን፡፡

    የዐማራ ክልል መንግሥት ደግሞ “በዓሉን አብረን እናክብር” የሚል መልእክት ሲያስተላልፍ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መደረጉን በመጥቀስ ነው፡፡


    ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።




     

    የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት - ገና በዓል በልዩ ኹኔታ ከሚከበርባቸው የኢትዮጵያ አካባቢዎች በቀዳሚነት የምትጠቀሰው፣ በዐማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ የምትገኘው የላሊበላ ከተማ ናት። በዩኔስኮ የሰው ልጆች ቅርስ ኾኖ የተመዘገቡት የ11 ውቅር አብያተ መቅደሶች መገኛዋ ላሊበላ፣ በገና በዓል ሰሞን፣ ዐያሌ የአገር ውስጥ እና የውጭ ጎብኚዎችንና ተሳላሚ ምእመናንን በሞቀ አቀባበል ታስተናግዳለች። በዐማራ ክልል የቀጠለው በትጥቅ የተደገፈ ግጭት ከመቀስቀሱና ከመስፋፋቱ በፊት፣ ለክብረ በዓሉ ከተለያዩ ስፍራዎች ወደ ላሊበላ ከተማ የሚጎርፉት ጎብኚዎች ብዛት በሚሊዮኖች የሚቆጠር እንደነበር፣ የከተማዋ አስተዳደር መረጃ ያመለክታል። የከተማዋ ነዋሪዎች፣ "ከወትሮው የተቀዛቀዘ ነው፤" ብለዋል። የሰሜን ወሎ ዞን ባህል እና ቱሪዝም መምሪያ ሓላፊ ገነት ሙሉጌታ ደግሞ፣ በዓሉ በተለመደው መልኩ እንዲከበር አስቀድመው ጥሪ ሲያደርጉ መቆየታቸውን ገልጸው፣ "በዓሉን የሚያከብሩ ሰዎች ወደ ከተማ እየገቡ ነው፤" ብለዋል። በተጨማሪም፣ የበዓሉን ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ይዘት የሚያስረዱ ባለሞያዎች በፕሮግራሙ ላይ መካተታቸውን ጠቁመዋል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የባሕረ ሐሳብ ሊቃውንት፣ "ተረፍ/ተውሳክ" እያሉ የሚጠሯት ጳጉሜን የምትጨምረውን የቀናት ቁጥር ተከትሎ የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት - ገና፣ በየአራት ዓመቱ ታኅሣሥ 28 ቀን ከዚያ በቀር ግን ታኅሣሥ 29 ላይ ይውላል። ዘንድሮም፣ ነገ ታኅሣሥ 29 ቀን ይከበራል። በኢትዮጵያ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከሚከበሩት በዓላት፣ ገና በደማቅነቱ ይወሳል፡፡ ስያሜው፣ "ጌና" ከሚለው የግሪክ ቃል የተወረሰ ሲኾን፣ ትርጉሙም ልደት ማለት ነው። ቃሉ የአረብኛም መሠረት እንዳለውና ምስጋና፣ ብልጥግና የሚል ትርጉምም እንዳለው ሊቃውንቱ ያስረዳሉ። በቤተ ልሔም የክርስቶስ መወለድ የተበሠረበት፣ መላእክት እና እረኞች በአንድነት ያመሰገኑበት፣ ሦስቱ የጥበብ ሰዎች እጅ መንሻ ያቀረቡበት ገናናው ገና፣ ከመንፈሳዊ ይዘቱ ባሻገር ያለው ማኅበራዊ እና ባህላዊ ክንዋኔው በብዙኀኑ ዘንድ ተናፋቂ እንደሚያደርገው ሊቃውንቱ ያስረዳሉ። ከወጥ አለት የተፈለፈሉትን ዐሥራ አንዱን ውቅር አብያተ መቅደስ እንዳነፃቸው የሚታመነውና ከ13ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የዛጉዌ ነገሥታት አንዱ የነበረው የቅዱስ ላሊበላም ልደት፣ ታኅሣሥ 29 ቀን እንደሚከበር፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መዛግብት በሰሜን ወሎ አገረ ስብከት የደብረ ሮሃ የቅዱስ ላሊበላ ገዳም ጽ/ቤት የሕዝብ ግንኙነት ሓላፊ ዲያቆን ተስፋ ውቤ ገና ያስረዳሉ። በላሊበላ የበዓለ ገና አከባበር፣ "ቤዛ ኩሉ" ተብሎ የሚጠራው በጠዋቱ የሚደረገው የሊቃውንቱ ዝማሬ፣ ልዩ እና ታላቅ የክብረ በዓሉ ትዕይንት ነው። የሚከናወነውም ከጸሎተ ቅዳሴው በኋላ ቤተ ማርያም በተባለው ቤተ መቅደስ ሲኾን፣ ከታች ባለነጭ ካባ ካህናት፣ ከላይ ደግሞ ባለጥቁር ካባ ካህናት በቅዱስ ያሬድ ዜማ "ቤዛ ኩሉ ዓለም ዮም ተወልደ" ማለትም "የዓለም ኹሉ መድኃኒት ዛሬ ተወለደ" እያሉ ይዘምራሉ። በጥቅሉ፣ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች ቅዱስ መካን በኾነችውና በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድ ደግሞ የቅርስ ማእከል ኾና በተመዘገበችው ላሊበላ፣ ገና የገነነ ስፍራ አለው፡፡ አማኞች ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍል ወድ ሥፍራው በመሔድ ያከብራሉ። ኾኖም “የዘንድሮውን ገና በጸጥታ መደፍረስና በኑሮ ውድነት ምክንያት በቀድሞ ድምቀቱ ለማክበር ይቸግራል፤” ይላሉ ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየታቸውን የሰጡ ምእመናን፡፡ የዐማራ ክልል መንግሥት ደግሞ “በዓሉን አብረን እናክብር” የሚል መልእክት ሲያስተላልፍ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መደረጉን በመጥቀስ ነው፡፡ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።  
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ገና በላሊበላ
    የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት - ገና በዓል በልዩ ኹኔታ ከሚከበርባቸው የኢትዮጵያ አካባቢዎች በቀዳሚነት የምትጠቀሰው፣ በዐማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ የምትገኘው የላሊበላ ከተማ ናት። በዩኔስኮ የሰው ልጆች ቅርስ ኾኖ የተመዘገቡት የ11 ውቅር አብያተ መቅደሶች መገኛዋ ላሊበላ፣ በገና በዓል ሰሞን፣ ዐያሌ የአገር ውስጥ እና የውጭ ጎብኚዎችንና ተሳላሚ ምእመናንን በሞቀ አቀባበል ታስተናግዳለች። በዐማራ ክልል የቀጠለው በትጥቅ የተደገፈ ግጭት ከመቀስቀሱና...
    0 Comments 0 Shares
  • የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት - ገና በዓል በልዩ ኹኔታ ከሚከበርባቸው የኢትዮጵያ አካባቢዎች በቀዳሚነት የምትጠቀሰው፣ በዐማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ የምትገኘው የላሊበላ ከተማ ናት።


    በዩኔስኮ የሰው ልጆች ቅርስ ኾኖ የተመዘገቡት የ11 ውቅር አብያተ መቅደሶች መገኛዋ ላሊበላ፣ በገና በዓል ሰሞን፣ ዐያሌ የአገር ውስጥ እና የውጭ ጎብኚዎችንና ተሳላሚ ምእመናንን በሞቀ አቀባበል ታስተናግዳለች።


    በዐማራ ክልል የቀጠለው በትጥቅ የተደገፈ ግጭት ከመቀስቀሱና ከመስፋፋቱ በፊት፣ ለክብረ በዓሉ ከተለያዩ ስፍራዎች ወደ ላሊበላ ከተማ የሚጎርፉት ጎብኚዎች ብዛት በሚሊዮኖች የሚቆጠር እንደነበር፣ የከተማዋ አስተዳደር መረጃ ያመለክታል።


    የከተማዋ ነዋሪዎች፣ "ከወትሮው የተቀዛቀዘ ነው፤" ብለዋል። የሰሜን ወሎ ዞን ባህል እና ቱሪዝም መምሪያ ሓላፊ ገነት ሙሉጌታ ደግሞ፣ በዓሉ በተለመደው መልኩ እንዲከበር አስቀድመው ጥሪ ሲያደርጉ መቆየታቸውን ገልጸው፣ "በዓሉን የሚያከብሩ ሰዎች ወደ ከተማ እየገቡ ነው፤" ብለዋል። በተጨማሪም፣ የበዓሉን ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ይዘት የሚያስረዱ ባለሞያዎች በፕሮግራሙ ላይ መካተታቸውን ጠቁመዋል።


    የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የባሕረ ሐሳብ ሊቃውንት፣ "ተረፍ/ተውሳክ" እያሉ የሚጠሯት ጳጉሜን የምትጨምረውን የቀናት ቁጥር ተከትሎ የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት - ገና፣ በየአራት ዓመቱ ታኅሣሥ 28 ቀን ከዚያ በቀር ግን ታኅሣሥ 29 ላይ ይውላል። ዘንድሮም፣ ነገ ታኅሣሥ 29 ቀን ይከበራል።


    በኢትዮጵያ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከሚከበሩት በዓላት፣ ገና በደማቅነቱ ይወሳል፡፡ ስያሜው፣ "ጌና" ከሚለው የግሪክ ቃል የተወረሰ ሲኾን፣ ትርጉሙም ልደት ማለት ነው። ቃሉ የአረብኛም መሠረት እንዳለውና ምስጋና፣ ብልጥግና የሚል ትርጉምም እንዳለው ሊቃውንቱ ያስረዳሉ።


    በቤተ ልሔም የክርስቶስ መወለድ የተበሠረበት፣ መላእክት እና እረኞች በአንድነት ያመሰገኑበት፣ ሦስቱ የጥበብ ሰዎች እጅ መንሻ ያቀረቡበት ገናናው ገና፣ ከመንፈሳዊ ይዘቱ ባሻገር ያለው ማኅበራዊ እና ባህላዊ ክንዋኔው በብዙኀኑ ዘንድ ተናፋቂ እንደሚያደርገው ሊቃውንቱ ያስረዳሉ።


    ከወጥ አለት የተፈለፈሉትን ዐሥራ አንዱን ውቅር አብያተ መቅደስ እንዳነፃቸው የሚታመነውና ከ13ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የዛጉዌ ነገሥታት አንዱ የነበረው የቅዱስ ላሊበላም ልደት፣ ታኅሣሥ 29 ቀን እንደሚከበር፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መዛግብት በሰሜን ወሎ አገረ ስብከት የደብረ ሮሃ የቅዱስ ላሊበላ ገዳም ጽ/ቤት የሕዝብ ግንኙነት ሓላፊ ዲያቆን ተስፋ ውቤ ገና ያስረዳሉ።


    በላሊበላ የበዓለ ገና አከባበር፣ "ቤዛ ኩሉ" ተብሎ የሚጠራው በጠዋቱ የሚደረገው የሊቃውንቱ ዝማሬ፣ ልዩ እና ታላቅ የክብረ በዓሉ ትዕይንት ነው። የሚከናወነውም ከጸሎተ ቅዳሴው በኋላ ቤተ ማርያም በተባለው ቤተ መቅደስ ሲኾን፣ ከታች ባለነጭ ካባ ካህናት፣ ከላይ ደግሞ ባለጥቁር ካባ ካህናት በቅዱስ ያሬድ ዜማ "ቤዛ ኩሉ ዓለም ዮም ተወልደ" ማለትም "የዓለም ኹሉ መድኃኒት ዛሬ ተወለደ" እያሉ ይዘምራሉ።


    በጥቅሉ፣ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች ቅዱስ መካን በኾነችውና በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድ ደግሞ የቅርስ ማእከል ኾና በተመዘገበችው ላሊበላ፣ ገና የገነነ ስፍራ አለው፡፡ አማኞች ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍል ወድ ሥፍራው በመሔድ ያከብራሉ።


    ኾኖም “የዘንድሮውን ገና በጸጥታ መደፍረስና በኑሮ ውድነት ምክንያት በቀድሞ ድምቀቱ ለማክበር ይቸግራል፤” ይላሉ ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየታቸውን የሰጡ ምእመናን፡፡

    የዐማራ ክልል መንግሥት ደግሞ “በዓሉን አብረን እናክብር” የሚል መልእክት ሲያስተላልፍ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መደረጉን በመጥቀስ ነው፡፡


    ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።




     

    የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት - ገና በዓል በልዩ ኹኔታ ከሚከበርባቸው የኢትዮጵያ አካባቢዎች በቀዳሚነት የምትጠቀሰው፣ በዐማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ የምትገኘው የላሊበላ ከተማ ናት። በዩኔስኮ የሰው ልጆች ቅርስ ኾኖ የተመዘገቡት የ11 ውቅር አብያተ መቅደሶች መገኛዋ ላሊበላ፣ በገና በዓል ሰሞን፣ ዐያሌ የአገር ውስጥ እና የውጭ ጎብኚዎችንና ተሳላሚ ምእመናንን በሞቀ አቀባበል ታስተናግዳለች። በዐማራ ክልል የቀጠለው በትጥቅ የተደገፈ ግጭት ከመቀስቀሱና ከመስፋፋቱ በፊት፣ ለክብረ በዓሉ ከተለያዩ ስፍራዎች ወደ ላሊበላ ከተማ የሚጎርፉት ጎብኚዎች ብዛት በሚሊዮኖች የሚቆጠር እንደነበር፣ የከተማዋ አስተዳደር መረጃ ያመለክታል። የከተማዋ ነዋሪዎች፣ "ከወትሮው የተቀዛቀዘ ነው፤" ብለዋል። የሰሜን ወሎ ዞን ባህል እና ቱሪዝም መምሪያ ሓላፊ ገነት ሙሉጌታ ደግሞ፣ በዓሉ በተለመደው መልኩ እንዲከበር አስቀድመው ጥሪ ሲያደርጉ መቆየታቸውን ገልጸው፣ "በዓሉን የሚያከብሩ ሰዎች ወደ ከተማ እየገቡ ነው፤" ብለዋል። በተጨማሪም፣ የበዓሉን ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ይዘት የሚያስረዱ ባለሞያዎች በፕሮግራሙ ላይ መካተታቸውን ጠቁመዋል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የባሕረ ሐሳብ ሊቃውንት፣ "ተረፍ/ተውሳክ" እያሉ የሚጠሯት ጳጉሜን የምትጨምረውን የቀናት ቁጥር ተከትሎ የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት - ገና፣ በየአራት ዓመቱ ታኅሣሥ 28 ቀን ከዚያ በቀር ግን ታኅሣሥ 29 ላይ ይውላል። ዘንድሮም፣ ነገ ታኅሣሥ 29 ቀን ይከበራል። በኢትዮጵያ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከሚከበሩት በዓላት፣ ገና በደማቅነቱ ይወሳል፡፡ ስያሜው፣ "ጌና" ከሚለው የግሪክ ቃል የተወረሰ ሲኾን፣ ትርጉሙም ልደት ማለት ነው። ቃሉ የአረብኛም መሠረት እንዳለውና ምስጋና፣ ብልጥግና የሚል ትርጉምም እንዳለው ሊቃውንቱ ያስረዳሉ። በቤተ ልሔም የክርስቶስ መወለድ የተበሠረበት፣ መላእክት እና እረኞች በአንድነት ያመሰገኑበት፣ ሦስቱ የጥበብ ሰዎች እጅ መንሻ ያቀረቡበት ገናናው ገና፣ ከመንፈሳዊ ይዘቱ ባሻገር ያለው ማኅበራዊ እና ባህላዊ ክንዋኔው በብዙኀኑ ዘንድ ተናፋቂ እንደሚያደርገው ሊቃውንቱ ያስረዳሉ። ከወጥ አለት የተፈለፈሉትን ዐሥራ አንዱን ውቅር አብያተ መቅደስ እንዳነፃቸው የሚታመነውና ከ13ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የዛጉዌ ነገሥታት አንዱ የነበረው የቅዱስ ላሊበላም ልደት፣ ታኅሣሥ 29 ቀን እንደሚከበር፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መዛግብት በሰሜን ወሎ አገረ ስብከት የደብረ ሮሃ የቅዱስ ላሊበላ ገዳም ጽ/ቤት የሕዝብ ግንኙነት ሓላፊ ዲያቆን ተስፋ ውቤ ገና ያስረዳሉ። በላሊበላ የበዓለ ገና አከባበር፣ "ቤዛ ኩሉ" ተብሎ የሚጠራው በጠዋቱ የሚደረገው የሊቃውንቱ ዝማሬ፣ ልዩ እና ታላቅ የክብረ በዓሉ ትዕይንት ነው። የሚከናወነውም ከጸሎተ ቅዳሴው በኋላ ቤተ ማርያም በተባለው ቤተ መቅደስ ሲኾን፣ ከታች ባለነጭ ካባ ካህናት፣ ከላይ ደግሞ ባለጥቁር ካባ ካህናት በቅዱስ ያሬድ ዜማ "ቤዛ ኩሉ ዓለም ዮም ተወልደ" ማለትም "የዓለም ኹሉ መድኃኒት ዛሬ ተወለደ" እያሉ ይዘምራሉ። በጥቅሉ፣ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች ቅዱስ መካን በኾነችውና በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድ ደግሞ የቅርስ ማእከል ኾና በተመዘገበችው ላሊበላ፣ ገና የገነነ ስፍራ አለው፡፡ አማኞች ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍል ወድ ሥፍራው በመሔድ ያከብራሉ። ኾኖም “የዘንድሮውን ገና በጸጥታ መደፍረስና በኑሮ ውድነት ምክንያት በቀድሞ ድምቀቱ ለማክበር ይቸግራል፤” ይላሉ ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየታቸውን የሰጡ ምእመናን፡፡ የዐማራ ክልል መንግሥት ደግሞ “በዓሉን አብረን እናክብር” የሚል መልእክት ሲያስተላልፍ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መደረጉን በመጥቀስ ነው፡፡ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።  
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ገና በላሊበላ
    የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት - ገና በዓል በልዩ ኹኔታ ከሚከበርባቸው የኢትዮጵያ አካባቢዎች በቀዳሚነት የምትጠቀሰው፣ በዐማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ የምትገኘው የላሊበላ ከተማ ናት። በዩኔስኮ የሰው ልጆች ቅርስ ኾኖ የተመዘገቡት የ11 ውቅር አብያተ መቅደሶች መገኛዋ ላሊበላ፣ በገና በዓል ሰሞን፣ ዐያሌ የአገር ውስጥ እና የውጭ ጎብኚዎችንና ተሳላሚ ምእመናንን በሞቀ አቀባበል ታስተናግዳለች። በዐማራ ክልል የቀጠለው በትጥቅ የተደገፈ ግጭት ከመቀስቀሱና...
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ለ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ህብረቱ ፥ ለኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ ሲል ተመኝቷል። ይህ አዲስ ዓመት መልካም የምስራች እና ብልጽግናን ለታላቋ የኢትዮጵያ ህዝብ ይሁን ሲልም ምኞቱን በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል፡፡
    The post የአፍሪካ ሕብረት ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ለ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ህብረቱ ፥ ለኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ ሲል ተመኝቷል። ይህ አዲስ ዓመት መልካም የምስራች እና ብልጽግናን ለታላቋ የኢትዮጵያ ህዝብ ይሁን ሲልም ምኞቱን በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል፡፡ The post የአፍሪካ ሕብረት ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የአፍሪካ ሕብረት ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ለ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ህብረቱ ፥ ለኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ ሲል ተመኝቷል። ይህ አዲስ ዓመት መልካም የምስራች እና ብልጽግናን ለታላቋ የኢትዮጵያ ህዝብ ይሁን ሲልም ምኞቱን በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • የምሽት 1:00 #ፋና90 ጳጉሜን 5 ፣ 2016 ዓ.ም #በቀጥታ
    የምሽት 1:00 #ፋና90 ጳጉሜን 5 ፣ 2016 ዓ.ም #በቀጥታ
    0 Comments 0 Shares
  • ፋና ዜና #ጳጉሜን 5 ፣ 2016 ዓ.ም የቀን የ6:00 ዜና #በቀጥታ #ፋና
    ፋና ዜና #ጳጉሜን 5 ፣ 2016 ዓ.ም የቀን የ6:00 ዜና #በቀጥታ #ፋና
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2017 ዓ.ም ሀገራዊና ተቋማዊ የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ(ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ የ2017 ዓ/ም አዲስ አመትን አስመልክቶ ለመከላከያ ሰራዊቱና ለተቋሙ ሲቪል ሰራተኞች እንዲሁም ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የእንኳን አደረሳችሁ ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡ በ2017 ዓ/ም በጀት ዓመት ህግና ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን ማስከበር እና የሰራዊቱን አቅም የመገንባት ስራ ተጠናክሮ […]
    The post ሀገራዊና ተቋማዊ የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አይሻ መሐመድ(ኢ/ር) appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2017 ዓ.ም ሀገራዊና ተቋማዊ የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ(ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ የ2017 ዓ/ም አዲስ አመትን አስመልክቶ ለመከላከያ ሰራዊቱና ለተቋሙ ሲቪል ሰራተኞች እንዲሁም ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የእንኳን አደረሳችሁ ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡ በ2017 ዓ/ም በጀት ዓመት ህግና ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን ማስከበር እና የሰራዊቱን አቅም የመገንባት ስራ ተጠናክሮ […] The post ሀገራዊና ተቋማዊ የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አይሻ መሐመድ(ኢ/ር) appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ሀገራዊና ተቋማዊ የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ - አይሻ መሐመድ(ኢ/ር) - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2017 ዓ.ም ሀገራዊና ተቋማዊ የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ(ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ የ2017 ዓ/ም አዲስ አመትን አስመልክቶ ለመከላከያ ሰራዊቱና ለተቋሙ ሲቪል ሰራተኞች እንዲሁም ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የእንኳን አደረሳችሁ ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡ በ2017 ዓ/ም በጀት ዓመት ህግና ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን ማስከበር እና የሰራዊቱን አቅም የመገንባት ስራ ተጠናክሮ […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተገኘውን ሰላም በማጽናት የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ ይሰራል ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕስ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሯ የ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመትን አስመልክቶ ለክልሉና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የሰላም፣ የጤናና የብልጽግና ዓመት እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል። በአዲሱ ዓመት ያለውን ሰላም በማጠናከር የህዝቡን መሰረታዊ ችግሮች በሚፈቱ ማህበራዊና […]
    The post ሰላሙን በማጽናት የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ ይሰራል – ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተገኘውን ሰላም በማጽናት የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ ይሰራል ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕስ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሯ የ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመትን አስመልክቶ ለክልሉና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የሰላም፣ የጤናና የብልጽግና ዓመት እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል። በአዲሱ ዓመት ያለውን ሰላም በማጠናከር የህዝቡን መሰረታዊ ችግሮች በሚፈቱ ማህበራዊና […] The post ሰላሙን በማጽናት የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ ይሰራል – ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ሰላሙን በማጽናት የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ ይሰራል - ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተገኘውን ሰላም በማጽናት የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ ይሰራል ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕስ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሯ የ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመትን አስመልክቶ ለክልሉና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የሰላም፣ የጤናና የብልጽግና ዓመት እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል። በአዲሱ ዓመት ያለውን ሰላም በማጠናከር የህዝቡን መሰረታዊ ችግሮች በሚፈቱ ማህበራዊና […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) ጠላቶቻችን የሚያሥቀምጡብንን መሠናክል ጥሰን ለማለፍ ፅናትና ቁርጠኝነት መሰነቅ ይኖርብናል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የ2017 ዓ/ም አዲስ አመትን አስመልክቶ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡ ሙሉ መልዕክቱ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት […]
    The post ጠላቶቻችን የሚያሥቀምጡብንን መሠናክል ጥሰን ለማለፍ ፅናትና ቁርጠኝነት መሰነቅ ይኖርብናል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) ጠላቶቻችን የሚያሥቀምጡብንን መሠናክል ጥሰን ለማለፍ ፅናትና ቁርጠኝነት መሰነቅ ይኖርብናል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የ2017 ዓ/ም አዲስ አመትን አስመልክቶ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡ ሙሉ መልዕክቱ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት […] The post ጠላቶቻችን የሚያሥቀምጡብንን መሠናክል ጥሰን ለማለፍ ፅናትና ቁርጠኝነት መሰነቅ ይኖርብናል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ጠላቶቻችን የሚያሥቀምጡብንን መሠናክል ጥሰን ለማለፍ ፅናትና ቁርጠኝነት መሰነቅ ይኖርብናል - ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) ጠላቶቻችን የሚያሥቀምጡብንን መሠናክል ጥሰን ለማለፍ ፅናትና ቁርጠኝነት መሰነቅ ይኖርብናል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የ2017 ዓ/ም አዲስ አመትን አስመልክቶ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡ ሙሉ መልዕክቱ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ለ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ህብረቱ ፥ ለኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ ሲል ተመኝቷል። ይህ አዲስ ዓመት መልካም የምስራች እና ብልጽግናን ለታላቋ የኢትዮጵያ ህዝብ ይሁን ሲልም ምኞቱን በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል፡፡
    The post የአፍሪካ ሕብረት ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ለ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ህብረቱ ፥ ለኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ ሲል ተመኝቷል። ይህ አዲስ ዓመት መልካም የምስራች እና ብልጽግናን ለታላቋ የኢትዮጵያ ህዝብ ይሁን ሲልም ምኞቱን በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል፡፡ The post የአፍሪካ ሕብረት ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የአፍሪካ ሕብረት ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ለ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ህብረቱ ፥ ለኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ ሲል ተመኝቷል። ይህ አዲስ ዓመት መልካም የምስራች እና ብልጽግናን ለታላቋ የኢትዮጵያ ህዝብ ይሁን ሲልም ምኞቱን በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • የምሽት 2 ሰዓት አማርኛ ዜና … ጳጉሜን 03/2016 ዓ.ምEtv | Ethiopia | News zena
    የምሽት 2 ሰዓት አማርኛ ዜና … ጳጉሜን 03/2016 ዓ.ምEtv | Ethiopia | News zena
    0 Comments 0 Shares
More Results