• "እኔ የምፈልገው ቀይ እና ድሬድ ወንድ ነበር ... እስከአሁን ቀለበት አላሰርኩላትም"💔🥺 | መስፈርት ወይስ ስሜት? //20-30//ፖድ
    "እኔ የምፈልገው ቀይ እና ድሬድ ወንድ ነበር ... እስከአሁን ቀለበት አላሰርኩላትም"💔🥺 | መስፈርት ወይስ ስሜት? //20-30//ፖድ
    0 Comments 0 Shares
  • የ 'ህዶቴ' ፊልም ምርቃት እና የተመልካቾች አስገራሚ ስሜት (Hidote Ethiopian Film Premiere) | Arts TV #HidoteMovie#ህዶቴፊልም
    የ 'ህዶቴ' ፊልም ምርቃት እና የተመልካቾች አስገራሚ ስሜት (Hidote Ethiopian Film Premiere) | Arts TV #HidoteMovie#ህዶቴፊልም
    0 Comments 0 Shares
  • የ 'ህዶቴ' ፊልም ምርቃት እና የተመልካቾች አስገራሚ ስሜት (Hidote Ethiopian Film Premiere) | Arts TV #HidoteMovie#ህዶቴፊልም
    የ 'ህዶቴ' ፊልም ምርቃት እና የተመልካቾች አስገራሚ ስሜት (Hidote Ethiopian Film Premiere) | Arts TV #HidoteMovie#ህዶቴፊልም
    0 Comments 0 Shares
  • ራፕ፡ ሙዚቃ ብቻ አይደለም፤ የስሜት ቋንቋ ነው |Arts Music| @ArtsTvWorld
    ራፕ፡ ሙዚቃ ብቻ አይደለም፤ የስሜት ቋንቋ ነው |Arts Music| @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • ራፕ፡ ሙዚቃ ብቻ አይደለም፤ የስሜት ቋንቋ ነው |Arts Music| @ArtsTvWorld
    ራፕ፡ ሙዚቃ ብቻ አይደለም፤ የስሜት ቋንቋ ነው |Arts Music| @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • ሳግ እየተናነቃቸው የተናገሩት የዩናይትድ ስቴትስ የአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት መሥሪያ ቤት የሥራ ኃላፊ፣ ቁጥራቸው 6 ሺሕ የሚጠጋ ሠራተኞች ከሥራ እንደሚባረሩ ይፋ እንዳሳወቋቸውን ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ወገኖች ለሮይተርስ የዜና ወኪል በሰጡት አስተያየት አረጋግጠዋል። ይህም ሥራ በሚበዛበት የግብር መክፈያ ሰሞን የተወሰደ እርምጃ ከ6 በመቶ በላይ የሚሆነውን የድርጅቱን የሰው ኃይል የሚያሳጣ መሆኑ ተመልክቷል።


    የሰው ኃይል ቅነሳው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ የመንግሥት ሠራተኞችን ቁጥር ለመቀነስ የያዙት ጥረት አካል ሲሆን፣ የባንኮችን ሥራ የሚቆጣጠሩ፣ የደን ጥበቃ እና እንክብካቤ ሠራተኞች፣ የሮኬት ሳይንስ አዋቂ ሳይንቲስቶች እና በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሌሎች የመንግሥት ሠራተኞች ላይ የተነጣጠረ መሆኑ ታውቋል። ይህን የማስፈጸሙም ሥራ የሚመራው በፕሬዝደንት ትራምፕ የምርጫ ዘመቻ ወቅት ዋነኛ ለጋሽ በነበሩት ቢሊነሩ ኢላን መስክ ነው።


    መስክ ሜሪላንድ ክፍለ ግዛት ‘ኦክሰን ሂል’ ውስጥ በሚገኘው ናሽናል ሃርበር የተባለ ሥፍራ በመካሄድ ላይ በሚገኘው የሪፐብሊካን የፖለቲካ ፓርቲ አቀንቃኞች እና ባለሥልጣናት የሚሳተፉበት ዓመታዊ ጉባኤ መድረክ የመንግሥታቸውን ወጪ ለመቀነስ ባራመዷቸው ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደሩ ፖሊሲዎቻቸውን ከሚታወቁት የአርጀንቲና ፕሬዝደንት ጃቪየር ሚሌ እርምጃቸውን ጥንካሬ ለማሳየት የብረት መጋዝ በስጦታ ሲቀበሉ ታይተዋል።


    "ይህ ቢሮክራሲ የሚቆረጥበት መጋዝ ነው" አሉ መስክ የመንግሥት ሠራተኞችን ቁጥር በከፍተኛ መጠን የቀነሱበትን እርምጃ ለማመላከት በሚመስል አኳሃን፣ መድረኩ ላይ እንደቆሙ ብርቱውን መቁረጫ ወደ ላይ ከፍ አድርገው እያሳዩ። የሠራተኛ ማኅበራት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የፌዴራል ሠራተኞች ሥራቸውን እንደሚያጡ እየተነገራቸው ያለበትን በጅምላ ከሥራ የማስወጣት ርምጃ ለማስቆም በፍርድ ቤት ክስ አቅርበዋል። ይሁንና አንድ ጉዳዩን ያዩ የዋሽንግተን የፌዴራል ዳኛ በትላንትናው ዕለት በሰጡት ብይን ለአሁኑ መቀጠል እንደሚችሉ የሚፈቅድ ብይን አሳልፈዋል።


    የአገር ውስጥ ገቢ የባለሞያዎች ቅጥር ድሬክተር ክሪስቲ አርምስትሮንግ 6ሺሕየሚጠጉ ባልደረቦቻቸው ከድርጅቱ የሰው ኃይል እንደሚቀነሱ በስልክ ባሳወቁበት ወቅት፤ ‘እምባ እየተናነቃቸው’ እንደነበር መልዕክቱ በተላለፈበት ወቅት የነበሩ አንድ ሠራተኛ ገልጸዋል። እርስ በርስ እንዲደጋገፉ ያበረታቱት ኃላፊ "በእጅጉ በስሜት ተነክተው እንደነበር" መልዕክቱን የተከታተሉት ሠራተኛ አክለው አመልክተዋል።


    አንድ የጉዳዩ አዋቂ እንደገለጹት፤ የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ ቅነሳው በአጠቃላይ 6,700 ሠራተኞችን እንደሚመለከት እና በዋናነትም የባለ ጸጋ ግብር ከፋዮችን የግብር ኃላፊነት ለማስፈጸም በተያዘ ጥረት ለማጎልበት በሞከሩት በዲሞክራቱ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የሥራ ማስፋፊያ ዕቅድ በተቀጠሩ የድርጅት ሰራተኞች ላይ የተነጣጠረ መሆኑ ተጠቁሟል። ከሪፐብሊካን ወገን የሆኑ በተራ አሜሪካውያን ላይ አላስፈላጊ ጫና ይፈጥራል በሚል ርምጃውን ተቃውመዋል።


    የግብር ሰብሳቢው ድርጅት በአሁኑ ወቅት ቁጥራቸው 100 ሺሕ የሚጠጉ ሠራተኞች ሲኖሩት፣ እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ2021 ባይደን ወደ ሥልጣን በመጡበት ወቅት የነበት ሠራተኞች ቁጥር 80 ሺሕ ነበር።


    ከየትኛውም ፓርቲ ወገን ያልሆኑ የበጀት ጉዳይ አዋቂዎች ባይደን እንዲያድግ ያደረጉት የሠራተኛ ኃይል የመንግስቱን ገቢ በማሳደግ፣ በትሪሊዮን ዶላር የሚሰላውን የበጀት ክፍተት ለማጥበብ ያግዛል የሚል ግምት ሰጥተው ነበር።


    የሠራተኛ ኃይሉን ለመቀነስ የተወሰደውን ርምጃ “ይህ እንደ እውነቱ የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ በባለ ጸጋ ግብር ከፋዮችን ሳይሆን፤ ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ላይ ትኩረት ማድረግ የመረጠ ድርጅት እዲሆን ያደርገዋል” ብለዋል፡፡


    የፒትስበርግ ዩኒቨርሲቲ የግብር ጉዳዮችን የሚመለከተው ሕግ መምህሩ ፕሮፌሰር ፊሊፕ ሃክኒ። "እጅግ አሳዛኝ ድርጊት ነው" ሲሉ አክለዋል፤ ካሁን ቀደም የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ ነገረ ፈጅ በመሆን ያገለገሉት ፕሮፌሰር ሃክኒ።


    ከሥራ ከተባረሩት ውስጥ የግብር ክፍያ ሰብሳቢዎች፣ የደንበኛ አገልግሎት ፣ሠራተኞች፣ የግብር ክፍያ ይግባኝ የሚሰሙ ባለሞያዎች እና እንዲሁም የመረጃ ቴክኖሎጂ ሰራተኞች ይገኙባቸዋል። ርምጃው በ50ውም የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች ውስጥ ባሉ ሠራተኞች ላይ ተጽእኖ ያሳድራል ሲሉ ሮይተርስ ያነጋገራቸው ምንጮች አመልክተዋል። የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤት በበኩሉ ለቀረበለት ጥያቄ እስካሁን ምላሽ አልሰጠም።


    ዓመታዊው የግብር ሂሳብ የሚወራረድበት ወቅት ገና በመጋመስ ላይ በመሆኑ፤ አይርኤስ ከሌሎች የመንግስት ተቋማት የተሻለ ጥንቃቄ የታየበት አካሄድ ተከትሏል፤ ያሉት ምንጮች፣ በአውሮፓውያኑ የቀን አቆጣጠር ስሌት መሰረት እስከ ሚያዝያ 15 አጋማሽ በሚዘልቀው የሥራው ማጠናቀቂያ ድረስ ከ140 ሚሊዮን በላይ በግል ግብር የሚከፍሉ ሰዎችን የግብ ክፍያ ተመላሽ ማስፈጸም ስለሚጠበቅበት፣ ለዚያ ሥራ ወሳኝ ናቸው የተባሉትን በርካታ ሺሕ ሠራተኞች በሥራ ገበታቸው እንደሚያቆይ አንድ ምንጭ ጠቁመዋል።


    የትራምፕ አስተዳደር የፌዴራል ሠራተኞችን ከሥራ የማሰናበቱ ርምጃ ለሥራ ኃላፊነቱ አዲስ በሆኑ እና ረጅም ጊዜ ካገለገሉ ሠራተኞች አንጻር ሲታይ አነስተኛ ጥበቃ ያላቸው ሰራተኞች ላይ ያተኮረ መሆኑ ተመልክቷል።


    ይህ በእንዲህ እንዳለ የትራምፕ ዋይት ሀውስ የዩናይትድ ስቴትስ የፖስታ አገልግሎት መስሪያ ቤትን የሥራ አመራር ለመበተን እና ራሱን በራሱ የሚያስተዳድረውን ድርጅት በንግድ ጉዳዮች ሚንስቴር ሥር እንዲተዳደር ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን ዋሽንግተን ፖስት ትላንት ሃሙስ ዘግቧል።


    በሌላ በኩል “በካንሳስ ከተማ የሚገኘው የአይአርኤስ ጽሕፈት ቤት የሙከራ ጊዜያቸውን ያላጠናቀቁ ሠራተኞች ስንብታቸውን የሚያረግጋጠውን ደብዳቤ ከሚቀበሉበት የኢሜል መልዕክት መላላኪያ በስተቀር፤ ማናቸውንም ሌሎች ተግባራት የሚያከናውኑባቸው የኮምፒውተሮቻቸው ቁልፎች በሙሉ ተዘግተው ነው የጠበቋቸው” ሲሉ የፌድራሉ የሠራተኛ ማኅበር የአካባቢው ጽሕፈት ቤት ተጠሪ ሻነን ኢሊስ ተናግረዋል።


    ኤሊስ ለሮይተርስ በሰጡት ቃል "የአሜሪካ ሕዝብ በእውነት ሊገነዘበው የሚገባው ነገር በአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት የሚሰበሰበው ገንዘብ በኅብረተሰባችን ውስጥ በየቀኑ የምንገለገልባቸውን የተለያዩ ፕሮግራሞችን የሚደግፉ ናቸው” ብለዋል።


    ዋይት ሀውስ ቁጥሩ 2 ነጥብ 3 ሚሊዮን ከሚደርሰው የመንግሥት ሠራተኛ ምን ያህሉን በከፍተኛ ቁጥር በጅምላ ከሚፈጸመው ከሥራ የማሰናበት ርምጃው እንደሚያካትት አላስታወቀም። ቁጥራቸው 75 ሺሕ የሚጠጉ ሠራተኞች ራሳቸውን በፈቃዳቸው ከሥራ እንዲያሰናብቱ የቀረበውን ዕቅድ መፈረማቸው ባለፈው ሳምንት ተዘግቧል።


    አስተዳደሩ የያዘው የወጪ ቅነሳ ዕቅድ ‘መንግሥት የሚያቀርባቸውን አገልግሎቶች ሊጎዳ ይችላል’ በሚል አያሌ አሜሪካውያን የሚጨነቁ መሆናቸውን ሮይተርስ እና ኢፕሶስ በጋራ ያሰባሰቡት እና ትላንት ሐሙስ ይፋ የተደረገ የሕዝብ አስተያየት መረጃ ጠቁሟል።

    ሳግ እየተናነቃቸው የተናገሩት የዩናይትድ ስቴትስ የአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት መሥሪያ ቤት የሥራ ኃላፊ፣ ቁጥራቸው 6 ሺሕ የሚጠጋ ሠራተኞች ከሥራ እንደሚባረሩ ይፋ እንዳሳወቋቸውን ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ወገኖች ለሮይተርስ የዜና ወኪል በሰጡት አስተያየት አረጋግጠዋል። ይህም ሥራ በሚበዛበት የግብር መክፈያ ሰሞን የተወሰደ እርምጃ ከ6 በመቶ በላይ የሚሆነውን የድርጅቱን የሰው ኃይል የሚያሳጣ መሆኑ ተመልክቷል። የሰው ኃይል ቅነሳው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ የመንግሥት ሠራተኞችን ቁጥር ለመቀነስ የያዙት ጥረት አካል ሲሆን፣ የባንኮችን ሥራ የሚቆጣጠሩ፣ የደን ጥበቃ እና እንክብካቤ ሠራተኞች፣ የሮኬት ሳይንስ አዋቂ ሳይንቲስቶች እና በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሌሎች የመንግሥት ሠራተኞች ላይ የተነጣጠረ መሆኑ ታውቋል። ይህን የማስፈጸሙም ሥራ የሚመራው በፕሬዝደንት ትራምፕ የምርጫ ዘመቻ ወቅት ዋነኛ ለጋሽ በነበሩት ቢሊነሩ ኢላን መስክ ነው። መስክ ሜሪላንድ ክፍለ ግዛት ‘ኦክሰን ሂል’ ውስጥ በሚገኘው ናሽናል ሃርበር የተባለ ሥፍራ በመካሄድ ላይ በሚገኘው የሪፐብሊካን የፖለቲካ ፓርቲ አቀንቃኞች እና ባለሥልጣናት የሚሳተፉበት ዓመታዊ ጉባኤ መድረክ የመንግሥታቸውን ወጪ ለመቀነስ ባራመዷቸው ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደሩ ፖሊሲዎቻቸውን ከሚታወቁት የአርጀንቲና ፕሬዝደንት ጃቪየር ሚሌ እርምጃቸውን ጥንካሬ ለማሳየት የብረት መጋዝ በስጦታ ሲቀበሉ ታይተዋል። "ይህ ቢሮክራሲ የሚቆረጥበት መጋዝ ነው" አሉ መስክ የመንግሥት ሠራተኞችን ቁጥር በከፍተኛ መጠን የቀነሱበትን እርምጃ ለማመላከት በሚመስል አኳሃን፣ መድረኩ ላይ እንደቆሙ ብርቱውን መቁረጫ ወደ ላይ ከፍ አድርገው እያሳዩ። የሠራተኛ ማኅበራት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የፌዴራል ሠራተኞች ሥራቸውን እንደሚያጡ እየተነገራቸው ያለበትን በጅምላ ከሥራ የማስወጣት ርምጃ ለማስቆም በፍርድ ቤት ክስ አቅርበዋል። ይሁንና አንድ ጉዳዩን ያዩ የዋሽንግተን የፌዴራል ዳኛ በትላንትናው ዕለት በሰጡት ብይን ለአሁኑ መቀጠል እንደሚችሉ የሚፈቅድ ብይን አሳልፈዋል። የአገር ውስጥ ገቢ የባለሞያዎች ቅጥር ድሬክተር ክሪስቲ አርምስትሮንግ 6ሺሕየሚጠጉ ባልደረቦቻቸው ከድርጅቱ የሰው ኃይል እንደሚቀነሱ በስልክ ባሳወቁበት ወቅት፤ ‘እምባ እየተናነቃቸው’ እንደነበር መልዕክቱ በተላለፈበት ወቅት የነበሩ አንድ ሠራተኛ ገልጸዋል። እርስ በርስ እንዲደጋገፉ ያበረታቱት ኃላፊ "በእጅጉ በስሜት ተነክተው እንደነበር" መልዕክቱን የተከታተሉት ሠራተኛ አክለው አመልክተዋል። አንድ የጉዳዩ አዋቂ እንደገለጹት፤ የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ ቅነሳው በአጠቃላይ 6,700 ሠራተኞችን እንደሚመለከት እና በዋናነትም የባለ ጸጋ ግብር ከፋዮችን የግብር ኃላፊነት ለማስፈጸም በተያዘ ጥረት ለማጎልበት በሞከሩት በዲሞክራቱ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የሥራ ማስፋፊያ ዕቅድ በተቀጠሩ የድርጅት ሰራተኞች ላይ የተነጣጠረ መሆኑ ተጠቁሟል። ከሪፐብሊካን ወገን የሆኑ በተራ አሜሪካውያን ላይ አላስፈላጊ ጫና ይፈጥራል በሚል ርምጃውን ተቃውመዋል። የግብር ሰብሳቢው ድርጅት በአሁኑ ወቅት ቁጥራቸው 100 ሺሕ የሚጠጉ ሠራተኞች ሲኖሩት፣ እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ2021 ባይደን ወደ ሥልጣን በመጡበት ወቅት የነበት ሠራተኞች ቁጥር 80 ሺሕ ነበር። ከየትኛውም ፓርቲ ወገን ያልሆኑ የበጀት ጉዳይ አዋቂዎች ባይደን እንዲያድግ ያደረጉት የሠራተኛ ኃይል የመንግስቱን ገቢ በማሳደግ፣ በትሪሊዮን ዶላር የሚሰላውን የበጀት ክፍተት ለማጥበብ ያግዛል የሚል ግምት ሰጥተው ነበር። የሠራተኛ ኃይሉን ለመቀነስ የተወሰደውን ርምጃ “ይህ እንደ እውነቱ የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ በባለ ጸጋ ግብር ከፋዮችን ሳይሆን፤ ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ላይ ትኩረት ማድረግ የመረጠ ድርጅት እዲሆን ያደርገዋል” ብለዋል፡፡ የፒትስበርግ ዩኒቨርሲቲ የግብር ጉዳዮችን የሚመለከተው ሕግ መምህሩ ፕሮፌሰር ፊሊፕ ሃክኒ። "እጅግ አሳዛኝ ድርጊት ነው" ሲሉ አክለዋል፤ ካሁን ቀደም የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ ነገረ ፈጅ በመሆን ያገለገሉት ፕሮፌሰር ሃክኒ። ከሥራ ከተባረሩት ውስጥ የግብር ክፍያ ሰብሳቢዎች፣ የደንበኛ አገልግሎት ፣ሠራተኞች፣ የግብር ክፍያ ይግባኝ የሚሰሙ ባለሞያዎች እና እንዲሁም የመረጃ ቴክኖሎጂ ሰራተኞች ይገኙባቸዋል። ርምጃው በ50ውም የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች ውስጥ ባሉ ሠራተኞች ላይ ተጽእኖ ያሳድራል ሲሉ ሮይተርስ ያነጋገራቸው ምንጮች አመልክተዋል። የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤት በበኩሉ ለቀረበለት ጥያቄ እስካሁን ምላሽ አልሰጠም። ዓመታዊው የግብር ሂሳብ የሚወራረድበት ወቅት ገና በመጋመስ ላይ በመሆኑ፤ አይርኤስ ከሌሎች የመንግስት ተቋማት የተሻለ ጥንቃቄ የታየበት አካሄድ ተከትሏል፤ ያሉት ምንጮች፣ በአውሮፓውያኑ የቀን አቆጣጠር ስሌት መሰረት እስከ ሚያዝያ 15 አጋማሽ በሚዘልቀው የሥራው ማጠናቀቂያ ድረስ ከ140 ሚሊዮን በላይ በግል ግብር የሚከፍሉ ሰዎችን የግብ ክፍያ ተመላሽ ማስፈጸም ስለሚጠበቅበት፣ ለዚያ ሥራ ወሳኝ ናቸው የተባሉትን በርካታ ሺሕ ሠራተኞች በሥራ ገበታቸው እንደሚያቆይ አንድ ምንጭ ጠቁመዋል። የትራምፕ አስተዳደር የፌዴራል ሠራተኞችን ከሥራ የማሰናበቱ ርምጃ ለሥራ ኃላፊነቱ አዲስ በሆኑ እና ረጅም ጊዜ ካገለገሉ ሠራተኞች አንጻር ሲታይ አነስተኛ ጥበቃ ያላቸው ሰራተኞች ላይ ያተኮረ መሆኑ ተመልክቷል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የትራምፕ ዋይት ሀውስ የዩናይትድ ስቴትስ የፖስታ አገልግሎት መስሪያ ቤትን የሥራ አመራር ለመበተን እና ራሱን በራሱ የሚያስተዳድረውን ድርጅት በንግድ ጉዳዮች ሚንስቴር ሥር እንዲተዳደር ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን ዋሽንግተን ፖስት ትላንት ሃሙስ ዘግቧል። በሌላ በኩል “በካንሳስ ከተማ የሚገኘው የአይአርኤስ ጽሕፈት ቤት የሙከራ ጊዜያቸውን ያላጠናቀቁ ሠራተኞች ስንብታቸውን የሚያረግጋጠውን ደብዳቤ ከሚቀበሉበት የኢሜል መልዕክት መላላኪያ በስተቀር፤ ማናቸውንም ሌሎች ተግባራት የሚያከናውኑባቸው የኮምፒውተሮቻቸው ቁልፎች በሙሉ ተዘግተው ነው የጠበቋቸው” ሲሉ የፌድራሉ የሠራተኛ ማኅበር የአካባቢው ጽሕፈት ቤት ተጠሪ ሻነን ኢሊስ ተናግረዋል። ኤሊስ ለሮይተርስ በሰጡት ቃል "የአሜሪካ ሕዝብ በእውነት ሊገነዘበው የሚገባው ነገር በአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት የሚሰበሰበው ገንዘብ በኅብረተሰባችን ውስጥ በየቀኑ የምንገለገልባቸውን የተለያዩ ፕሮግራሞችን የሚደግፉ ናቸው” ብለዋል። ዋይት ሀውስ ቁጥሩ 2 ነጥብ 3 ሚሊዮን ከሚደርሰው የመንግሥት ሠራተኛ ምን ያህሉን በከፍተኛ ቁጥር በጅምላ ከሚፈጸመው ከሥራ የማሰናበት ርምጃው እንደሚያካትት አላስታወቀም። ቁጥራቸው 75 ሺሕ የሚጠጉ ሠራተኞች ራሳቸውን በፈቃዳቸው ከሥራ እንዲያሰናብቱ የቀረበውን ዕቅድ መፈረማቸው ባለፈው ሳምንት ተዘግቧል። አስተዳደሩ የያዘው የወጪ ቅነሳ ዕቅድ ‘መንግሥት የሚያቀርባቸውን አገልግሎቶች ሊጎዳ ይችላል’ በሚል አያሌ አሜሪካውያን የሚጨነቁ መሆናቸውን ሮይተርስ እና ኢፕሶስ በጋራ ያሰባሰቡት እና ትላንት ሐሙስ ይፋ የተደረገ የሕዝብ አስተያየት መረጃ ጠቁሟል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የዩናይትድ ስቴትስ የፌደራል መንግሥት 6 ሺሕ የአገር ውስጥ ገቢ ሠራተኞችን ከሥራ አሰናበተ
    ሳግ እየተናነቃቸው የተናገሩት የዩናይትድ ስቴትስ የአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት መሥሪያ ቤት የሥራ ኃላፊ፣ ቁጥራቸው 6 ሺሕ የሚጠጋ ሠራተኞች ከሥራ እንደሚባረሩ ይፋ እንዳሳወቋቸውን ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ወገኖች ለሮይተርስ የዜና ወኪል በሰጡት አስተያየት አረጋግጠዋል። ይህም ሥራ በሚበዛበት የግብር መክፈያ ሰሞን የተወሰደ እርምጃ ከ6 በመቶ በላይ የሚሆነውን የድርጅቱን የሰው ኃይል የሚያሳጣ መሆኑ ተመልክቷል። የሰው ኃይል ቅነሳው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ...
    0 Comments 0 Shares
  • ሳግ እየተናነቃቸው የተናገሩት የዩናይትድ ስቴትስ የአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት መሥሪያ ቤት የሥራ ኃላፊ፣ ቁጥራቸው 6 ሺሕ የሚጠጋ ሠራተኞች ከሥራ እንደሚባረሩ ይፋ እንዳሳወቋቸውን ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ወገኖች ለሮይተርስ የዜና ወኪል በሰጡት አስተያየት አረጋግጠዋል። ይህም ሥራ በሚበዛበት የግብር መክፈያ ሰሞን የተወሰደ እርምጃ ከ6 በመቶ በላይ የሚሆነውን የድርጅቱን የሰው ኃይል የሚያሳጣ መሆኑ ተመልክቷል።


    የሰው ኃይል ቅነሳው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ የመንግሥት ሠራተኞችን ቁጥር ለመቀነስ የያዙት ጥረት አካል ሲሆን፣ የባንኮችን ሥራ የሚቆጣጠሩ፣ የደን ጥበቃ እና እንክብካቤ ሠራተኞች፣ የሮኬት ሳይንስ አዋቂ ሳይንቲስቶች እና በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሌሎች የመንግሥት ሠራተኞች ላይ የተነጣጠረ መሆኑ ታውቋል። ይህን የማስፈጸሙም ሥራ የሚመራው በፕሬዝደንት ትራምፕ የምርጫ ዘመቻ ወቅት ዋነኛ ለጋሽ በነበሩት ቢሊነሩ ኢላን መስክ ነው።


    መስክ ሜሪላንድ ክፍለ ግዛት ‘ኦክሰን ሂል’ ውስጥ በሚገኘው ናሽናል ሃርበር የተባለ ሥፍራ በመካሄድ ላይ በሚገኘው የሪፐብሊካን የፖለቲካ ፓርቲ አቀንቃኞች እና ባለሥልጣናት የሚሳተፉበት ዓመታዊ ጉባኤ መድረክ የመንግሥታቸውን ወጪ ለመቀነስ ባራመዷቸው ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደሩ ፖሊሲዎቻቸውን ከሚታወቁት የአርጀንቲና ፕሬዝደንት ጃቪየር ሚሌ እርምጃቸውን ጥንካሬ ለማሳየት የብረት መጋዝ በስጦታ ሲቀበሉ ታይተዋል።


    "ይህ ቢሮክራሲ የሚቆረጥበት መጋዝ ነው" አሉ መስክ የመንግሥት ሠራተኞችን ቁጥር በከፍተኛ መጠን የቀነሱበትን እርምጃ ለማመላከት በሚመስል አኳሃን፣ መድረኩ ላይ እንደቆሙ ብርቱውን መቁረጫ ወደ ላይ ከፍ አድርገው እያሳዩ። የሠራተኛ ማኅበራት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የፌዴራል ሠራተኞች ሥራቸውን እንደሚያጡ እየተነገራቸው ያለበትን በጅምላ ከሥራ የማስወጣት ርምጃ ለማስቆም በፍርድ ቤት ክስ አቅርበዋል። ይሁንና አንድ ጉዳዩን ያዩ የዋሽንግተን የፌዴራል ዳኛ በትላንትናው ዕለት በሰጡት ብይን ለአሁኑ መቀጠል እንደሚችሉ የሚፈቅድ ብይን አሳልፈዋል።


    የአገር ውስጥ ገቢ የባለሞያዎች ቅጥር ድሬክተር ክሪስቲ አርምስትሮንግ 6ሺሕየሚጠጉ ባልደረቦቻቸው ከድርጅቱ የሰው ኃይል እንደሚቀነሱ በስልክ ባሳወቁበት ወቅት፤ ‘እምባ እየተናነቃቸው’ እንደነበር መልዕክቱ በተላለፈበት ወቅት የነበሩ አንድ ሠራተኛ ገልጸዋል። እርስ በርስ እንዲደጋገፉ ያበረታቱት ኃላፊ "በእጅጉ በስሜት ተነክተው እንደነበር" መልዕክቱን የተከታተሉት ሠራተኛ አክለው አመልክተዋል።


    አንድ የጉዳዩ አዋቂ እንደገለጹት፤ የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ ቅነሳው በአጠቃላይ 6,700 ሠራተኞችን እንደሚመለከት እና በዋናነትም የባለ ጸጋ ግብር ከፋዮችን የግብር ኃላፊነት ለማስፈጸም በተያዘ ጥረት ለማጎልበት በሞከሩት በዲሞክራቱ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የሥራ ማስፋፊያ ዕቅድ በተቀጠሩ የድርጅት ሰራተኞች ላይ የተነጣጠረ መሆኑ ተጠቁሟል። ከሪፐብሊካን ወገን የሆኑ በተራ አሜሪካውያን ላይ አላስፈላጊ ጫና ይፈጥራል በሚል ርምጃውን ተቃውመዋል።


    የግብር ሰብሳቢው ድርጅት በአሁኑ ወቅት ቁጥራቸው 100 ሺሕ የሚጠጉ ሠራተኞች ሲኖሩት፣ እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ2021 ባይደን ወደ ሥልጣን በመጡበት ወቅት የነበት ሠራተኞች ቁጥር 80 ሺሕ ነበር።


    ከየትኛውም ፓርቲ ወገን ያልሆኑ የበጀት ጉዳይ አዋቂዎች ባይደን እንዲያድግ ያደረጉት የሠራተኛ ኃይል የመንግስቱን ገቢ በማሳደግ፣ በትሪሊዮን ዶላር የሚሰላውን የበጀት ክፍተት ለማጥበብ ያግዛል የሚል ግምት ሰጥተው ነበር።


    የሠራተኛ ኃይሉን ለመቀነስ የተወሰደውን ርምጃ “ይህ እንደ እውነቱ የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ በባለ ጸጋ ግብር ከፋዮችን ሳይሆን፤ ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ላይ ትኩረት ማድረግ የመረጠ ድርጅት እዲሆን ያደርገዋል” ብለዋል፡፡


    የፒትስበርግ ዩኒቨርሲቲ የግብር ጉዳዮችን የሚመለከተው ሕግ መምህሩ ፕሮፌሰር ፊሊፕ ሃክኒ። "እጅግ አሳዛኝ ድርጊት ነው" ሲሉ አክለዋል፤ ካሁን ቀደም የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ ነገረ ፈጅ በመሆን ያገለገሉት ፕሮፌሰር ሃክኒ።


    ከሥራ ከተባረሩት ውስጥ የግብር ክፍያ ሰብሳቢዎች፣ የደንበኛ አገልግሎት ፣ሠራተኞች፣ የግብር ክፍያ ይግባኝ የሚሰሙ ባለሞያዎች እና እንዲሁም የመረጃ ቴክኖሎጂ ሰራተኞች ይገኙባቸዋል። ርምጃው በ50ውም የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች ውስጥ ባሉ ሠራተኞች ላይ ተጽእኖ ያሳድራል ሲሉ ሮይተርስ ያነጋገራቸው ምንጮች አመልክተዋል። የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤት በበኩሉ ለቀረበለት ጥያቄ እስካሁን ምላሽ አልሰጠም።


    ዓመታዊው የግብር ሂሳብ የሚወራረድበት ወቅት ገና በመጋመስ ላይ በመሆኑ፤ አይርኤስ ከሌሎች የመንግስት ተቋማት የተሻለ ጥንቃቄ የታየበት አካሄድ ተከትሏል፤ ያሉት ምንጮች፣ በአውሮፓውያኑ የቀን አቆጣጠር ስሌት መሰረት እስከ ሚያዝያ 15 አጋማሽ በሚዘልቀው የሥራው ማጠናቀቂያ ድረስ ከ140 ሚሊዮን በላይ በግል ግብር የሚከፍሉ ሰዎችን የግብ ክፍያ ተመላሽ ማስፈጸም ስለሚጠበቅበት፣ ለዚያ ሥራ ወሳኝ ናቸው የተባሉትን በርካታ ሺሕ ሠራተኞች በሥራ ገበታቸው እንደሚያቆይ አንድ ምንጭ ጠቁመዋል።


    የትራምፕ አስተዳደር የፌዴራል ሠራተኞችን ከሥራ የማሰናበቱ ርምጃ ለሥራ ኃላፊነቱ አዲስ በሆኑ እና ረጅም ጊዜ ካገለገሉ ሠራተኞች አንጻር ሲታይ አነስተኛ ጥበቃ ያላቸው ሰራተኞች ላይ ያተኮረ መሆኑ ተመልክቷል።


    ይህ በእንዲህ እንዳለ የትራምፕ ዋይት ሀውስ የዩናይትድ ስቴትስ የፖስታ አገልግሎት መስሪያ ቤትን የሥራ አመራር ለመበተን እና ራሱን በራሱ የሚያስተዳድረውን ድርጅት በንግድ ጉዳዮች ሚንስቴር ሥር እንዲተዳደር ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን ዋሽንግተን ፖስት ትላንት ሃሙስ ዘግቧል።


    በሌላ በኩል “በካንሳስ ከተማ የሚገኘው የአይአርኤስ ጽሕፈት ቤት የሙከራ ጊዜያቸውን ያላጠናቀቁ ሠራተኞች ስንብታቸውን የሚያረግጋጠውን ደብዳቤ ከሚቀበሉበት የኢሜል መልዕክት መላላኪያ በስተቀር፤ ማናቸውንም ሌሎች ተግባራት የሚያከናውኑባቸው የኮምፒውተሮቻቸው ቁልፎች በሙሉ ተዘግተው ነው የጠበቋቸው” ሲሉ የፌድራሉ የሠራተኛ ማኅበር የአካባቢው ጽሕፈት ቤት ተጠሪ ሻነን ኢሊስ ተናግረዋል።


    ኤሊስ ለሮይተርስ በሰጡት ቃል "የአሜሪካ ሕዝብ በእውነት ሊገነዘበው የሚገባው ነገር በአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት የሚሰበሰበው ገንዘብ በኅብረተሰባችን ውስጥ በየቀኑ የምንገለገልባቸውን የተለያዩ ፕሮግራሞችን የሚደግፉ ናቸው” ብለዋል።


    ዋይት ሀውስ ቁጥሩ 2 ነጥብ 3 ሚሊዮን ከሚደርሰው የመንግሥት ሠራተኛ ምን ያህሉን በከፍተኛ ቁጥር በጅምላ ከሚፈጸመው ከሥራ የማሰናበት ርምጃው እንደሚያካትት አላስታወቀም። ቁጥራቸው 75 ሺሕ የሚጠጉ ሠራተኞች ራሳቸውን በፈቃዳቸው ከሥራ እንዲያሰናብቱ የቀረበውን ዕቅድ መፈረማቸው ባለፈው ሳምንት ተዘግቧል።


    አስተዳደሩ የያዘው የወጪ ቅነሳ ዕቅድ ‘መንግሥት የሚያቀርባቸውን አገልግሎቶች ሊጎዳ ይችላል’ በሚል አያሌ አሜሪካውያን የሚጨነቁ መሆናቸውን ሮይተርስ እና ኢፕሶስ በጋራ ያሰባሰቡት እና ትላንት ሐሙስ ይፋ የተደረገ የሕዝብ አስተያየት መረጃ ጠቁሟል።

    ሳግ እየተናነቃቸው የተናገሩት የዩናይትድ ስቴትስ የአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት መሥሪያ ቤት የሥራ ኃላፊ፣ ቁጥራቸው 6 ሺሕ የሚጠጋ ሠራተኞች ከሥራ እንደሚባረሩ ይፋ እንዳሳወቋቸውን ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ወገኖች ለሮይተርስ የዜና ወኪል በሰጡት አስተያየት አረጋግጠዋል። ይህም ሥራ በሚበዛበት የግብር መክፈያ ሰሞን የተወሰደ እርምጃ ከ6 በመቶ በላይ የሚሆነውን የድርጅቱን የሰው ኃይል የሚያሳጣ መሆኑ ተመልክቷል። የሰው ኃይል ቅነሳው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ የመንግሥት ሠራተኞችን ቁጥር ለመቀነስ የያዙት ጥረት አካል ሲሆን፣ የባንኮችን ሥራ የሚቆጣጠሩ፣ የደን ጥበቃ እና እንክብካቤ ሠራተኞች፣ የሮኬት ሳይንስ አዋቂ ሳይንቲስቶች እና በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሌሎች የመንግሥት ሠራተኞች ላይ የተነጣጠረ መሆኑ ታውቋል። ይህን የማስፈጸሙም ሥራ የሚመራው በፕሬዝደንት ትራምፕ የምርጫ ዘመቻ ወቅት ዋነኛ ለጋሽ በነበሩት ቢሊነሩ ኢላን መስክ ነው። መስክ ሜሪላንድ ክፍለ ግዛት ‘ኦክሰን ሂል’ ውስጥ በሚገኘው ናሽናል ሃርበር የተባለ ሥፍራ በመካሄድ ላይ በሚገኘው የሪፐብሊካን የፖለቲካ ፓርቲ አቀንቃኞች እና ባለሥልጣናት የሚሳተፉበት ዓመታዊ ጉባኤ መድረክ የመንግሥታቸውን ወጪ ለመቀነስ ባራመዷቸው ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደሩ ፖሊሲዎቻቸውን ከሚታወቁት የአርጀንቲና ፕሬዝደንት ጃቪየር ሚሌ እርምጃቸውን ጥንካሬ ለማሳየት የብረት መጋዝ በስጦታ ሲቀበሉ ታይተዋል። "ይህ ቢሮክራሲ የሚቆረጥበት መጋዝ ነው" አሉ መስክ የመንግሥት ሠራተኞችን ቁጥር በከፍተኛ መጠን የቀነሱበትን እርምጃ ለማመላከት በሚመስል አኳሃን፣ መድረኩ ላይ እንደቆሙ ብርቱውን መቁረጫ ወደ ላይ ከፍ አድርገው እያሳዩ። የሠራተኛ ማኅበራት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የፌዴራል ሠራተኞች ሥራቸውን እንደሚያጡ እየተነገራቸው ያለበትን በጅምላ ከሥራ የማስወጣት ርምጃ ለማስቆም በፍርድ ቤት ክስ አቅርበዋል። ይሁንና አንድ ጉዳዩን ያዩ የዋሽንግተን የፌዴራል ዳኛ በትላንትናው ዕለት በሰጡት ብይን ለአሁኑ መቀጠል እንደሚችሉ የሚፈቅድ ብይን አሳልፈዋል። የአገር ውስጥ ገቢ የባለሞያዎች ቅጥር ድሬክተር ክሪስቲ አርምስትሮንግ 6ሺሕየሚጠጉ ባልደረቦቻቸው ከድርጅቱ የሰው ኃይል እንደሚቀነሱ በስልክ ባሳወቁበት ወቅት፤ ‘እምባ እየተናነቃቸው’ እንደነበር መልዕክቱ በተላለፈበት ወቅት የነበሩ አንድ ሠራተኛ ገልጸዋል። እርስ በርስ እንዲደጋገፉ ያበረታቱት ኃላፊ "በእጅጉ በስሜት ተነክተው እንደነበር" መልዕክቱን የተከታተሉት ሠራተኛ አክለው አመልክተዋል። አንድ የጉዳዩ አዋቂ እንደገለጹት፤ የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ ቅነሳው በአጠቃላይ 6,700 ሠራተኞችን እንደሚመለከት እና በዋናነትም የባለ ጸጋ ግብር ከፋዮችን የግብር ኃላፊነት ለማስፈጸም በተያዘ ጥረት ለማጎልበት በሞከሩት በዲሞክራቱ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የሥራ ማስፋፊያ ዕቅድ በተቀጠሩ የድርጅት ሰራተኞች ላይ የተነጣጠረ መሆኑ ተጠቁሟል። ከሪፐብሊካን ወገን የሆኑ በተራ አሜሪካውያን ላይ አላስፈላጊ ጫና ይፈጥራል በሚል ርምጃውን ተቃውመዋል። የግብር ሰብሳቢው ድርጅት በአሁኑ ወቅት ቁጥራቸው 100 ሺሕ የሚጠጉ ሠራተኞች ሲኖሩት፣ እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ2021 ባይደን ወደ ሥልጣን በመጡበት ወቅት የነበት ሠራተኞች ቁጥር 80 ሺሕ ነበር። ከየትኛውም ፓርቲ ወገን ያልሆኑ የበጀት ጉዳይ አዋቂዎች ባይደን እንዲያድግ ያደረጉት የሠራተኛ ኃይል የመንግስቱን ገቢ በማሳደግ፣ በትሪሊዮን ዶላር የሚሰላውን የበጀት ክፍተት ለማጥበብ ያግዛል የሚል ግምት ሰጥተው ነበር። የሠራተኛ ኃይሉን ለመቀነስ የተወሰደውን ርምጃ “ይህ እንደ እውነቱ የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ በባለ ጸጋ ግብር ከፋዮችን ሳይሆን፤ ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ላይ ትኩረት ማድረግ የመረጠ ድርጅት እዲሆን ያደርገዋል” ብለዋል፡፡ የፒትስበርግ ዩኒቨርሲቲ የግብር ጉዳዮችን የሚመለከተው ሕግ መምህሩ ፕሮፌሰር ፊሊፕ ሃክኒ። "እጅግ አሳዛኝ ድርጊት ነው" ሲሉ አክለዋል፤ ካሁን ቀደም የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤቱ ነገረ ፈጅ በመሆን ያገለገሉት ፕሮፌሰር ሃክኒ። ከሥራ ከተባረሩት ውስጥ የግብር ክፍያ ሰብሳቢዎች፣ የደንበኛ አገልግሎት ፣ሠራተኞች፣ የግብር ክፍያ ይግባኝ የሚሰሙ ባለሞያዎች እና እንዲሁም የመረጃ ቴክኖሎጂ ሰራተኞች ይገኙባቸዋል። ርምጃው በ50ውም የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች ውስጥ ባሉ ሠራተኞች ላይ ተጽእኖ ያሳድራል ሲሉ ሮይተርስ ያነጋገራቸው ምንጮች አመልክተዋል። የአገር ውስጥ ገቢ መሥሪያ ቤት በበኩሉ ለቀረበለት ጥያቄ እስካሁን ምላሽ አልሰጠም። ዓመታዊው የግብር ሂሳብ የሚወራረድበት ወቅት ገና በመጋመስ ላይ በመሆኑ፤ አይርኤስ ከሌሎች የመንግስት ተቋማት የተሻለ ጥንቃቄ የታየበት አካሄድ ተከትሏል፤ ያሉት ምንጮች፣ በአውሮፓውያኑ የቀን አቆጣጠር ስሌት መሰረት እስከ ሚያዝያ 15 አጋማሽ በሚዘልቀው የሥራው ማጠናቀቂያ ድረስ ከ140 ሚሊዮን በላይ በግል ግብር የሚከፍሉ ሰዎችን የግብ ክፍያ ተመላሽ ማስፈጸም ስለሚጠበቅበት፣ ለዚያ ሥራ ወሳኝ ናቸው የተባሉትን በርካታ ሺሕ ሠራተኞች በሥራ ገበታቸው እንደሚያቆይ አንድ ምንጭ ጠቁመዋል። የትራምፕ አስተዳደር የፌዴራል ሠራተኞችን ከሥራ የማሰናበቱ ርምጃ ለሥራ ኃላፊነቱ አዲስ በሆኑ እና ረጅም ጊዜ ካገለገሉ ሠራተኞች አንጻር ሲታይ አነስተኛ ጥበቃ ያላቸው ሰራተኞች ላይ ያተኮረ መሆኑ ተመልክቷል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የትራምፕ ዋይት ሀውስ የዩናይትድ ስቴትስ የፖስታ አገልግሎት መስሪያ ቤትን የሥራ አመራር ለመበተን እና ራሱን በራሱ የሚያስተዳድረውን ድርጅት በንግድ ጉዳዮች ሚንስቴር ሥር እንዲተዳደር ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን ዋሽንግተን ፖስት ትላንት ሃሙስ ዘግቧል። በሌላ በኩል “በካንሳስ ከተማ የሚገኘው የአይአርኤስ ጽሕፈት ቤት የሙከራ ጊዜያቸውን ያላጠናቀቁ ሠራተኞች ስንብታቸውን የሚያረግጋጠውን ደብዳቤ ከሚቀበሉበት የኢሜል መልዕክት መላላኪያ በስተቀር፤ ማናቸውንም ሌሎች ተግባራት የሚያከናውኑባቸው የኮምፒውተሮቻቸው ቁልፎች በሙሉ ተዘግተው ነው የጠበቋቸው” ሲሉ የፌድራሉ የሠራተኛ ማኅበር የአካባቢው ጽሕፈት ቤት ተጠሪ ሻነን ኢሊስ ተናግረዋል። ኤሊስ ለሮይተርስ በሰጡት ቃል "የአሜሪካ ሕዝብ በእውነት ሊገነዘበው የሚገባው ነገር በአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት የሚሰበሰበው ገንዘብ በኅብረተሰባችን ውስጥ በየቀኑ የምንገለገልባቸውን የተለያዩ ፕሮግራሞችን የሚደግፉ ናቸው” ብለዋል። ዋይት ሀውስ ቁጥሩ 2 ነጥብ 3 ሚሊዮን ከሚደርሰው የመንግሥት ሠራተኛ ምን ያህሉን በከፍተኛ ቁጥር በጅምላ ከሚፈጸመው ከሥራ የማሰናበት ርምጃው እንደሚያካትት አላስታወቀም። ቁጥራቸው 75 ሺሕ የሚጠጉ ሠራተኞች ራሳቸውን በፈቃዳቸው ከሥራ እንዲያሰናብቱ የቀረበውን ዕቅድ መፈረማቸው ባለፈው ሳምንት ተዘግቧል። አስተዳደሩ የያዘው የወጪ ቅነሳ ዕቅድ ‘መንግሥት የሚያቀርባቸውን አገልግሎቶች ሊጎዳ ይችላል’ በሚል አያሌ አሜሪካውያን የሚጨነቁ መሆናቸውን ሮይተርስ እና ኢፕሶስ በጋራ ያሰባሰቡት እና ትላንት ሐሙስ ይፋ የተደረገ የሕዝብ አስተያየት መረጃ ጠቁሟል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የዩናይትድ ስቴትስ የፌደራል መንግሥት 6 ሺሕ የአገር ውስጥ ገቢ ሠራተኞችን ከሥራ አሰናበተ
    ሳግ እየተናነቃቸው የተናገሩት የዩናይትድ ስቴትስ የአገር ውስጥ ገቢ አገልግሎት መሥሪያ ቤት የሥራ ኃላፊ፣ ቁጥራቸው 6 ሺሕ የሚጠጋ ሠራተኞች ከሥራ እንደሚባረሩ ይፋ እንዳሳወቋቸውን ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ወገኖች ለሮይተርስ የዜና ወኪል በሰጡት አስተያየት አረጋግጠዋል። ይህም ሥራ በሚበዛበት የግብር መክፈያ ሰሞን የተወሰደ እርምጃ ከ6 በመቶ በላይ የሚሆነውን የድርጅቱን የሰው ኃይል የሚያሳጣ መሆኑ ተመልክቷል። የሰው ኃይል ቅነሳው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ...
    0 Comments 0 Shares
  • የፊላደልፊያ ኢግልስ ቡድን የካንሳስ ቺፍስ ቡድን ላይ የበላይነትን በመቀዳጀት የዘንድሮው የአሜሪካ እግር ኳስ ሊጎች የፍጻሜ ጨዋታ "ሱፐር ቦል" አሸናፊ ኾነ። አሸናፊው ቡድን ያለፈው ዓመት ቻምፒዮንተ ፎካካሪውን የረታው 40-22 በኾነ ውጤት ነው።


    የካንሳስ ቺፍ ቡድን ለሦስተኛ ተከታታይ ዓመት የአሜሪካ ብሔራዊ ሊግ አሸናፊ ይሆናል በሚል ተስፋ ከተፎካካሪው ቡድን በመጠኑ የላቀ ግምት ተሰጥቶት ነበር። ይሁንና ኒው ኦርሌየንስ ከተማ ሲዛርስ ሱፐርደም ውስጥ በተካሄደው ጨዋታ የፊላደልፊያ ኤግልስ ተጫዎቾች 34 ነጥቦችን እስካስቆጠሩበት ሦስተኛው የጨዋታው ምዕራፍ ድረስ የካንሳስ ቺፍስ ተጫዎቾች አንድም ነጥብ እንዳያስቆጥሩ ማድረግ ችለዋል።


    የፊላደልፊያ ኤግልስ አጥቂ መስመር ተጨዋች ጄለን ኸርትስ የጨዋታው ኮከብ ተብሎ ተሰይሟል።


    ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ጨዋታውን በአካል ተገኝተው የተመለከቱ ሲኾን ፣ በሥልጣን ዘመኑ "ሱፐር ቦል" ጨዋታን በስፍራው ተገኝቶ የተመለከተ የመጀመሪያው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ሆነዋል።




    ከጨዋታው በፊት ፕሬዝደንቱ ባሰራጩት የፕሬስ መግለጫ ላይ "እግር ኳስ የአሜሪካ እጅግ ተወዳጅ ስፖርት ነው። ለዚህም መልካም ምክንያቶች አሉ። የብሔራዊ አንድነት ስሜትን ያጎለብታል፣ ቤተሰቦችን፣ ጓደኞችን እና ደጋፊዎችን አንድ ላይ በማሰባሰብ ማኅበረሰቦችን ያጠናክራል" ብለዋል።


    "ይህ ዓመታዊ ልማድ ልዩነቶቻችንን የሚሻገር እና ወታደራዊ አገልግሎት ጓዶቻችን፣ ሕግ አስከባሪ መኮንኖች እና ቅድሚያ ምላሽ ሰጪዎች በጀግንነት የሚጠብቁትን የቤተሰብ፣ የእምነት እና የነጻነት የጋራ አርበኛ እሴቶቻችንን ያሳያል" ሲሉም አክለዋል።


    "ሱፐር ቦል" በሚል የሚጠራው የአሜሪካ እግር ኳስ ሊግ የውድድር ዘመን የፍጻሜ ምሽት ከ120 ሚሊየን ሰዎች እንደተመለከቱት የተገመተ ሲሆን ፣ በዚህ ጨዋታ ወቅት የ30 ሴኮንድ ርዝመት ያለው ማስታወቂያ ለማስነገር የሚከፈለው 8 ሚሊየን ዶላር በክብረ ወሰንነት ተመዝግቧል።


    ጨዋታው ከመጀመሩ በፊት፣ በአውሮፓዊያኑ አዲስ ዓመት ኒው ኦርሊንስ በሚገኘው በርበን ጎዳና ላይ በተፈጸመ የሽብር ጥቃት፣ በከባድ መኪና ተዳምጠው ለተገደሉት እና ለቆሰሉ ዜጎች እንዲሁም የመጀመሪያ ምላሽ ሰጪዎች የመታሰቢያ ሥነ ስርዐት ተከናውኗል።

    የፊላደልፊያ ኢግልስ ቡድን የካንሳስ ቺፍስ ቡድን ላይ የበላይነትን በመቀዳጀት የዘንድሮው የአሜሪካ እግር ኳስ ሊጎች የፍጻሜ ጨዋታ "ሱፐር ቦል" አሸናፊ ኾነ። አሸናፊው ቡድን ያለፈው ዓመት ቻምፒዮንተ ፎካካሪውን የረታው 40-22 በኾነ ውጤት ነው። የካንሳስ ቺፍ ቡድን ለሦስተኛ ተከታታይ ዓመት የአሜሪካ ብሔራዊ ሊግ አሸናፊ ይሆናል በሚል ተስፋ ከተፎካካሪው ቡድን በመጠኑ የላቀ ግምት ተሰጥቶት ነበር። ይሁንና ኒው ኦርሌየንስ ከተማ ሲዛርስ ሱፐርደም ውስጥ በተካሄደው ጨዋታ የፊላደልፊያ ኤግልስ ተጫዎቾች 34 ነጥቦችን እስካስቆጠሩበት ሦስተኛው የጨዋታው ምዕራፍ ድረስ የካንሳስ ቺፍስ ተጫዎቾች አንድም ነጥብ እንዳያስቆጥሩ ማድረግ ችለዋል። የፊላደልፊያ ኤግልስ አጥቂ መስመር ተጨዋች ጄለን ኸርትስ የጨዋታው ኮከብ ተብሎ ተሰይሟል። ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ጨዋታውን በአካል ተገኝተው የተመለከቱ ሲኾን ፣ በሥልጣን ዘመኑ "ሱፐር ቦል" ጨዋታን በስፍራው ተገኝቶ የተመለከተ የመጀመሪያው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ሆነዋል። ከጨዋታው በፊት ፕሬዝደንቱ ባሰራጩት የፕሬስ መግለጫ ላይ "እግር ኳስ የአሜሪካ እጅግ ተወዳጅ ስፖርት ነው። ለዚህም መልካም ምክንያቶች አሉ። የብሔራዊ አንድነት ስሜትን ያጎለብታል፣ ቤተሰቦችን፣ ጓደኞችን እና ደጋፊዎችን አንድ ላይ በማሰባሰብ ማኅበረሰቦችን ያጠናክራል" ብለዋል። "ይህ ዓመታዊ ልማድ ልዩነቶቻችንን የሚሻገር እና ወታደራዊ አገልግሎት ጓዶቻችን፣ ሕግ አስከባሪ መኮንኖች እና ቅድሚያ ምላሽ ሰጪዎች በጀግንነት የሚጠብቁትን የቤተሰብ፣ የእምነት እና የነጻነት የጋራ አርበኛ እሴቶቻችንን ያሳያል" ሲሉም አክለዋል። "ሱፐር ቦል" በሚል የሚጠራው የአሜሪካ እግር ኳስ ሊግ የውድድር ዘመን የፍጻሜ ምሽት ከ120 ሚሊየን ሰዎች እንደተመለከቱት የተገመተ ሲሆን ፣ በዚህ ጨዋታ ወቅት የ30 ሴኮንድ ርዝመት ያለው ማስታወቂያ ለማስነገር የሚከፈለው 8 ሚሊየን ዶላር በክብረ ወሰንነት ተመዝግቧል። ጨዋታው ከመጀመሩ በፊት፣ በአውሮፓዊያኑ አዲስ ዓመት ኒው ኦርሊንስ በሚገኘው በርበን ጎዳና ላይ በተፈጸመ የሽብር ጥቃት፣ በከባድ መኪና ተዳምጠው ለተገደሉት እና ለቆሰሉ ዜጎች እንዲሁም የመጀመሪያ ምላሽ ሰጪዎች የመታሰቢያ ሥነ ስርዐት ተከናውኗል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ፊላደልፊያ ኤግልስ ቡድን ካንሳስ ቺፍስን ቡድን በመርታት "የሱፐር ቦል" አሸናፊ ኾነ
    የፊላደልፊያ ኢግልስ ቡድን የካንሳስ ቺፍስ ቡድን ላይ የበላይነትን በመቀዳጀት የዘንድሮው የአሜሪካ እግር ኳስ ሊጎች የፍጻሜ ጨዋታ "ሱፐር ቦል" አሸናፊ ኾነ። አሸናፊው ቡድን ያለፈው ዓመት ቻምፒዮንተ ፎካካሪውን የረታው 40-22 በኾነ ውጤት ነው። የካንሳስ ቺፍ ቡድን ለሦስተኛ ተከታታይ ዓመት የአሜሪካ ብሔራዊ ሊግ አሸናፊ ይሆናል በሚል ተስፋ ከተፎካካሪው ቡድን በመጠኑ የላቀ ግምት ተሰጥቶት ነበር። ይሁንና ኒው ኦርሌየንስ ከተማ ሲዛርስ ሱፐርደም ውስጥ በተካሄደው...
    0 Comments 0 Shares
  • የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ውድመት የደረሰበት የጋዛ ክልል የሚተዳደርበትን አስመልክቶ ያቀረቡትን ሐሳብ ተከትሎ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ፍልስጤማውያን ከጋዛ ሰርጥ እንዲወጡ የሚያስችል እቅድ እንዲያወጣ ሰራዊቱን አዟል።


    የመከላከያ ሚንስቴር እስራኤል ካትስ ትላንት ሃሙስ ሲናገሩ፡ "የእስራኤል መከላከያ ኃይሎች የጋዛ ነዋሪዎች በፈቃዳቸው አካባቢውን ለቀው መሄድ የሚያስችላቸው እቅድ እንዲያዘጋጅ መመሪያ ሰጥቻለሁ" ብለዋል። ካትዝ እቅዱ "የመውጫ መንገድ እና የየብስ ማቋረጫ፤ እንዲሁም በባህር እና በአየር ለመጓጓዝ የሚያስችሉ አማራጮች ዝግጅት ያካትታል" ብለዋል። 


    የመከላከያ ሚንስትሩ አክለውም፤ የጋዛ ነዋሪዎች በጦርነቱ ወቅት በሃማስ ታጣቂዎች ላይ በተነጣጠሩት የእስራኤል የምድር ጦር እና የአየር ድብደባዎች የተጎዳውን አካባቢ ለቀው እንዲወጡ ትረምፕ የያዙት “ቆራጥ እቅድ” ያሉትን በደስታ መቀበላቸውን ተናግረዋል።


     ትረምፕ በበኩላቸው ትላንት ሃሙስ በሰጡት አስተያየት እስራኤል ከሃማስ ጋር ያካሄደችው ጦርነት ካበቃ በኋላ የጋዛ ሰርጥን ለዩናይትድ ስቴትስ አሳልፋ መስጠት አለባት፤ ምንም አይነት የአሜሪካ ወታደር በዚያ ማሰማራትም አያስፈልግም ብለዋል።


    የሜዲትራኒያንን ባህር የሚያዋስነው አካባቢ ያለውን ጠባቡን የጋዛ ሰርጥ ዩናይትድ ስቴትስ በባለቤትነት እንድታስተዳድረው ያላቸውን ፍላጎት አስመልክቶ ‘ትሩዝ ሶሻል’ በተባለው የማሕበራዊ ግንኙነት መድረካቸው ላይ ያሰፈሩት ትረምፕ፤ በእርሳቸውም እቅድ መሠረት ቁጥራቸው ከ2 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ፍልስጤማውያን “አዳዲስ እና ዘመናዊ ቤቶች ባሉባቸው ለደህንነታቸው አስተማማኝ በሆኑ እና ይበልጥም በተዋቡ፣ በክልሉ በሚገኙ አካባቢዎች ውስጥ ገና ድሮ እንዲሰፍሩ የሚያስችል ነው” ብለዋል።


    ትረምፕ የሚሉት ሥፍራ እዚያው ጋዛ ውስጥ ይሁን እስካሁን ሃሳቡን ባልተቀበሉ ሆነ ሌሎች ሃገራት ዝርዝር አልሰጡም።


    "በእርግጥ ደስተኛ የመሆን፣ ደህንነታቸው የመረረጋጋጥ እና ነጻ የመሆን እድል ይኖራቸዋል" ሲሉ ጽፈዋል።


    ይህ በእንዲህ እንዳለ ሃማስ በትላንትናው እለት ሁሉም ፍልስጤማውያን አንጃዎች ትረምፕ ጋዛን ለመቆጣጠር ያቀረቡትን ሃሳብ በመቃወም ተባብረው እንዲሰሩ ጥሪ አቅርቧል።


    “ችግሩን ይበልጥ አያባብሱ” - ጉቴሬዥ


    ‘ችግሩን አናባብስ’ ሲሉ ያሳሰቡትን የመንግሥታቱን ድርጅት ዋና ጸሐፊ ጨምሮ፣ የትረምፕ የጋዛ ውጥን ከዓለም ዙሪያ መጠነ ሠፊ ነቀፌታ ገጥሞታል።


    "መፍትሄ ፍለጋ ፍልስጤማውያንን ከጋዛ በማውጣት ችግሩን ይበልጥ ማባባስ የለብንም" ያሉት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶንዮ ጉቴሬሽ "ለመሰረታዊው ዓለም አቀፍ ሕጎች ከበሬታ መቆም ያስፈልጋል። ከማንኛውም አይነት የዘር ማጽዳት ድርጊትም መራቅ አስፈላጊ ነው" ብለዋል።


    አንድን ሕዝብ ከሚኖርበት አካባቢ በኃይል ወደ ሌላ ሥፍራ ማዛወር በዓለም አቀፍ ሕግ በጥብቅ የተከለከለ እና ከዘር ማጽዳት ሊቆጠር የሚችል ድርጊት ነው።


    የጀርመኑ ፕሬዝዳንት ፍራንክ ዋልተር ሽታይንማየርም ከትላንት በስቲያ ረቡዕ በሰጡት አስተያየት፤ የትራምፕ ዕቅዶች “በአንዳንድ ወገኖች ላይ ጥልቅ ጭንቀት እና አልፎ ተርፎም የመሸበር ስሜት ጭምር ሊቀሰቅሱ የሚችሉ” እናም “በአለም አቀፍ ኅግ ተቀባይነት የሌላቸው ናቸው” ብለዋል።


    22 አባላት ያሉት የአረብ ሊግ በበኩሉ የትራምፕ እቅድ "አለመረጋጋት ሊያስከትል የሚችል" እና ‘የፍልስጤምን ሀገር የመሆን እድልም የማያቃና” ብሎታል።


    የብሪታንያው ጠቅላይ ሚንስትር ኪር ስታርመርም በተመሳሳይ፤ ፍልስጤማውያን “ወደ ቤታቸው መመለስ ይችሉ ዘንድ መፈቀድ አለበት” ብለዋል። ቀያቸውን መልሰው እንዲገነቡ ሊፈቀድላቸው፤ እኛም በመልሶ ግንባታው እና ‘የሁለት ሃገር መፍትሔ በሚባለው ዕቅድ አብረናቸው ልሆን ይገባል’ ብለዋል።


    ትረምፕ የጋዛ ባለቤት ስለመሆን የሰነዘሩትን ይህን ሃሳብ ተከትሎም አውስትራሊያ፣ ቻይና፣ ጀርመን፣ አየርላንድ፣ ሩሲያ፣ ሳውዲ አረቢያ እና ስፔን፤ ሁለቱ አገሮች እስራኤል እና ፍልስጤም እንደ ሃገር ጎን ለጎን በሰላም የሚኖሩበትን መንገድ ለመፍጠር የታለመውን ‘የሁለት ሀገራት መፍትሄ’ የተባለ እቅድ መደገፋቸውን እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።


    የፍልስጤማውያኑ ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስም ‘የመንግስታቱ ድርጅት የፍልስጤምን ህዝብ እና የማይገሰሱ መብቶቹን እንዲያስጠብቅ’ የሚል ጥሪ አሰምተዋል። ትራምፕ ሊያደርጉ ያቀዱት “አለም አቀፍ ህግን በእጅጉ የሚጥስ ነው” ሲሉም ኮንነዋል።

    የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ውድመት የደረሰበት የጋዛ ክልል የሚተዳደርበትን አስመልክቶ ያቀረቡትን ሐሳብ ተከትሎ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ፍልስጤማውያን ከጋዛ ሰርጥ እንዲወጡ የሚያስችል እቅድ እንዲያወጣ ሰራዊቱን አዟል። የመከላከያ ሚንስቴር እስራኤል ካትስ ትላንት ሃሙስ ሲናገሩ፡ "የእስራኤል መከላከያ ኃይሎች የጋዛ ነዋሪዎች በፈቃዳቸው አካባቢውን ለቀው መሄድ የሚያስችላቸው እቅድ እንዲያዘጋጅ መመሪያ ሰጥቻለሁ" ብለዋል። ካትዝ እቅዱ "የመውጫ መንገድ እና የየብስ ማቋረጫ፤ እንዲሁም በባህር እና በአየር ለመጓጓዝ የሚያስችሉ አማራጮች ዝግጅት ያካትታል" ብለዋል።  የመከላከያ ሚንስትሩ አክለውም፤ የጋዛ ነዋሪዎች በጦርነቱ ወቅት በሃማስ ታጣቂዎች ላይ በተነጣጠሩት የእስራኤል የምድር ጦር እና የአየር ድብደባዎች የተጎዳውን አካባቢ ለቀው እንዲወጡ ትረምፕ የያዙት “ቆራጥ እቅድ” ያሉትን በደስታ መቀበላቸውን ተናግረዋል።  ትረምፕ በበኩላቸው ትላንት ሃሙስ በሰጡት አስተያየት እስራኤል ከሃማስ ጋር ያካሄደችው ጦርነት ካበቃ በኋላ የጋዛ ሰርጥን ለዩናይትድ ስቴትስ አሳልፋ መስጠት አለባት፤ ምንም አይነት የአሜሪካ ወታደር በዚያ ማሰማራትም አያስፈልግም ብለዋል። የሜዲትራኒያንን ባህር የሚያዋስነው አካባቢ ያለውን ጠባቡን የጋዛ ሰርጥ ዩናይትድ ስቴትስ በባለቤትነት እንድታስተዳድረው ያላቸውን ፍላጎት አስመልክቶ ‘ትሩዝ ሶሻል’ በተባለው የማሕበራዊ ግንኙነት መድረካቸው ላይ ያሰፈሩት ትረምፕ፤ በእርሳቸውም እቅድ መሠረት ቁጥራቸው ከ2 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ፍልስጤማውያን “አዳዲስ እና ዘመናዊ ቤቶች ባሉባቸው ለደህንነታቸው አስተማማኝ በሆኑ እና ይበልጥም በተዋቡ፣ በክልሉ በሚገኙ አካባቢዎች ውስጥ ገና ድሮ እንዲሰፍሩ የሚያስችል ነው” ብለዋል። ትረምፕ የሚሉት ሥፍራ እዚያው ጋዛ ውስጥ ይሁን እስካሁን ሃሳቡን ባልተቀበሉ ሆነ ሌሎች ሃገራት ዝርዝር አልሰጡም። "በእርግጥ ደስተኛ የመሆን፣ ደህንነታቸው የመረረጋጋጥ እና ነጻ የመሆን እድል ይኖራቸዋል" ሲሉ ጽፈዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ሃማስ በትላንትናው እለት ሁሉም ፍልስጤማውያን አንጃዎች ትረምፕ ጋዛን ለመቆጣጠር ያቀረቡትን ሃሳብ በመቃወም ተባብረው እንዲሰሩ ጥሪ አቅርቧል። “ችግሩን ይበልጥ አያባብሱ” - ጉቴሬዥ ‘ችግሩን አናባብስ’ ሲሉ ያሳሰቡትን የመንግሥታቱን ድርጅት ዋና ጸሐፊ ጨምሮ፣ የትረምፕ የጋዛ ውጥን ከዓለም ዙሪያ መጠነ ሠፊ ነቀፌታ ገጥሞታል። "መፍትሄ ፍለጋ ፍልስጤማውያንን ከጋዛ በማውጣት ችግሩን ይበልጥ ማባባስ የለብንም" ያሉት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶንዮ ጉቴሬሽ "ለመሰረታዊው ዓለም አቀፍ ሕጎች ከበሬታ መቆም ያስፈልጋል። ከማንኛውም አይነት የዘር ማጽዳት ድርጊትም መራቅ አስፈላጊ ነው" ብለዋል። አንድን ሕዝብ ከሚኖርበት አካባቢ በኃይል ወደ ሌላ ሥፍራ ማዛወር በዓለም አቀፍ ሕግ በጥብቅ የተከለከለ እና ከዘር ማጽዳት ሊቆጠር የሚችል ድርጊት ነው። የጀርመኑ ፕሬዝዳንት ፍራንክ ዋልተር ሽታይንማየርም ከትላንት በስቲያ ረቡዕ በሰጡት አስተያየት፤ የትራምፕ ዕቅዶች “በአንዳንድ ወገኖች ላይ ጥልቅ ጭንቀት እና አልፎ ተርፎም የመሸበር ስሜት ጭምር ሊቀሰቅሱ የሚችሉ” እናም “በአለም አቀፍ ኅግ ተቀባይነት የሌላቸው ናቸው” ብለዋል። 22 አባላት ያሉት የአረብ ሊግ በበኩሉ የትራምፕ እቅድ "አለመረጋጋት ሊያስከትል የሚችል" እና ‘የፍልስጤምን ሀገር የመሆን እድልም የማያቃና” ብሎታል። የብሪታንያው ጠቅላይ ሚንስትር ኪር ስታርመርም በተመሳሳይ፤ ፍልስጤማውያን “ወደ ቤታቸው መመለስ ይችሉ ዘንድ መፈቀድ አለበት” ብለዋል። ቀያቸውን መልሰው እንዲገነቡ ሊፈቀድላቸው፤ እኛም በመልሶ ግንባታው እና ‘የሁለት ሃገር መፍትሔ በሚባለው ዕቅድ አብረናቸው ልሆን ይገባል’ ብለዋል። ትረምፕ የጋዛ ባለቤት ስለመሆን የሰነዘሩትን ይህን ሃሳብ ተከትሎም አውስትራሊያ፣ ቻይና፣ ጀርመን፣ አየርላንድ፣ ሩሲያ፣ ሳውዲ አረቢያ እና ስፔን፤ ሁለቱ አገሮች እስራኤል እና ፍልስጤም እንደ ሃገር ጎን ለጎን በሰላም የሚኖሩበትን መንገድ ለመፍጠር የታለመውን ‘የሁለት ሀገራት መፍትሄ’ የተባለ እቅድ መደገፋቸውን እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል። የፍልስጤማውያኑ ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስም ‘የመንግስታቱ ድርጅት የፍልስጤምን ህዝብ እና የማይገሰሱ መብቶቹን እንዲያስጠብቅ’ የሚል ጥሪ አሰምተዋል። ትራምፕ ሊያደርጉ ያቀዱት “አለም አቀፍ ህግን በእጅጉ የሚጥስ ነው” ሲሉም ኮንነዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    እስራኤል ፍልስጤማውያን ጋዛን ለቀው እንዲወጡ ለማስቻል እንዲያቅዱ ጦሯን አዘዘች
    የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ውድመት የደረሰበት የጋዛ ክልል የሚተዳደርበትን አስመልክቶ ያቀረቡትን ሐሳብ ተከትሎ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ፍልስጤማውያን ከጋዛ ሰርጥ እንዲወጡ የሚያስችል እቅድ እንዲያወጣ ሰራዊቱን አዟል። የመከላከያ ሚንስቴር እስራኤል ካትስ ትላንት ሃሙስ ሲናገሩ፡ "የእስራኤል መከላከያ ኃይሎች የጋዛ ነዋሪዎች በፈቃዳቸው አካባቢውን ለቀው መሄድ የሚያስችላቸው እቅድ እንዲያዘጋጅ መመሪያ ሰጥቻለሁ" ብለዋል። ካትዝ እቅዱ "የመውጫ...
    0 Comments 0 Shares
  • የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ውድመት የደረሰበት የጋዛ ክልል የሚተዳደርበትን አስመልክቶ ያቀረቡትን ሐሳብ ተከትሎ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ፍልስጤማውያን ከጋዛ ሰርጥ እንዲወጡ የሚያስችል እቅድ እንዲያወጣ ሰራዊቱን አዟል።


    የመከላከያ ሚንስቴር እስራኤል ካትስ ትላንት ሃሙስ ሲናገሩ፡ "የእስራኤል መከላከያ ኃይሎች የጋዛ ነዋሪዎች በፈቃዳቸው አካባቢውን ለቀው መሄድ የሚያስችላቸው እቅድ እንዲያዘጋጅ መመሪያ ሰጥቻለሁ" ብለዋል። ካትዝ እቅዱ "የመውጫ መንገድ እና የየብስ ማቋረጫ፤ እንዲሁም በባህር እና በአየር ለመጓጓዝ የሚያስችሉ አማራጮች ዝግጅት ያካትታል" ብለዋል። 


    የመከላከያ ሚንስትሩ አክለውም፤ የጋዛ ነዋሪዎች በጦርነቱ ወቅት በሃማስ ታጣቂዎች ላይ በተነጣጠሩት የእስራኤል የምድር ጦር እና የአየር ድብደባዎች የተጎዳውን አካባቢ ለቀው እንዲወጡ ትረምፕ የያዙት “ቆራጥ እቅድ” ያሉትን በደስታ መቀበላቸውን ተናግረዋል።


     ትረምፕ በበኩላቸው ትላንት ሃሙስ በሰጡት አስተያየት እስራኤል ከሃማስ ጋር ያካሄደችው ጦርነት ካበቃ በኋላ የጋዛ ሰርጥን ለዩናይትድ ስቴትስ አሳልፋ መስጠት አለባት፤ ምንም አይነት የአሜሪካ ወታደር በዚያ ማሰማራትም አያስፈልግም ብለዋል።


    የሜዲትራኒያንን ባህር የሚያዋስነው አካባቢ ያለውን ጠባቡን የጋዛ ሰርጥ ዩናይትድ ስቴትስ በባለቤትነት እንድታስተዳድረው ያላቸውን ፍላጎት አስመልክቶ ‘ትሩዝ ሶሻል’ በተባለው የማሕበራዊ ግንኙነት መድረካቸው ላይ ያሰፈሩት ትረምፕ፤ በእርሳቸውም እቅድ መሠረት ቁጥራቸው ከ2 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ፍልስጤማውያን “አዳዲስ እና ዘመናዊ ቤቶች ባሉባቸው ለደህንነታቸው አስተማማኝ በሆኑ እና ይበልጥም በተዋቡ፣ በክልሉ በሚገኙ አካባቢዎች ውስጥ ገና ድሮ እንዲሰፍሩ የሚያስችል ነው” ብለዋል።


    ትረምፕ የሚሉት ሥፍራ እዚያው ጋዛ ውስጥ ይሁን እስካሁን ሃሳቡን ባልተቀበሉ ሆነ ሌሎች ሃገራት ዝርዝር አልሰጡም።


    "በእርግጥ ደስተኛ የመሆን፣ ደህንነታቸው የመረረጋጋጥ እና ነጻ የመሆን እድል ይኖራቸዋል" ሲሉ ጽፈዋል።


    ይህ በእንዲህ እንዳለ ሃማስ በትላንትናው እለት ሁሉም ፍልስጤማውያን አንጃዎች ትረምፕ ጋዛን ለመቆጣጠር ያቀረቡትን ሃሳብ በመቃወም ተባብረው እንዲሰሩ ጥሪ አቅርቧል።


    “ችግሩን ይበልጥ አያባብሱ” - ጉቴሬዥ


    ‘ችግሩን አናባብስ’ ሲሉ ያሳሰቡትን የመንግሥታቱን ድርጅት ዋና ጸሐፊ ጨምሮ፣ የትረምፕ የጋዛ ውጥን ከዓለም ዙሪያ መጠነ ሠፊ ነቀፌታ ገጥሞታል።


    "መፍትሄ ፍለጋ ፍልስጤማውያንን ከጋዛ በማውጣት ችግሩን ይበልጥ ማባባስ የለብንም" ያሉት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶንዮ ጉቴሬሽ "ለመሰረታዊው ዓለም አቀፍ ሕጎች ከበሬታ መቆም ያስፈልጋል። ከማንኛውም አይነት የዘር ማጽዳት ድርጊትም መራቅ አስፈላጊ ነው" ብለዋል።


    አንድን ሕዝብ ከሚኖርበት አካባቢ በኃይል ወደ ሌላ ሥፍራ ማዛወር በዓለም አቀፍ ሕግ በጥብቅ የተከለከለ እና ከዘር ማጽዳት ሊቆጠር የሚችል ድርጊት ነው።


    የጀርመኑ ፕሬዝዳንት ፍራንክ ዋልተር ሽታይንማየርም ከትላንት በስቲያ ረቡዕ በሰጡት አስተያየት፤ የትራምፕ ዕቅዶች “በአንዳንድ ወገኖች ላይ ጥልቅ ጭንቀት እና አልፎ ተርፎም የመሸበር ስሜት ጭምር ሊቀሰቅሱ የሚችሉ” እናም “በአለም አቀፍ ኅግ ተቀባይነት የሌላቸው ናቸው” ብለዋል።


    22 አባላት ያሉት የአረብ ሊግ በበኩሉ የትራምፕ እቅድ "አለመረጋጋት ሊያስከትል የሚችል" እና ‘የፍልስጤምን ሀገር የመሆን እድልም የማያቃና” ብሎታል።


    የብሪታንያው ጠቅላይ ሚንስትር ኪር ስታርመርም በተመሳሳይ፤ ፍልስጤማውያን “ወደ ቤታቸው መመለስ ይችሉ ዘንድ መፈቀድ አለበት” ብለዋል። ቀያቸውን መልሰው እንዲገነቡ ሊፈቀድላቸው፤ እኛም በመልሶ ግንባታው እና ‘የሁለት ሃገር መፍትሔ በሚባለው ዕቅድ አብረናቸው ልሆን ይገባል’ ብለዋል።


    ትረምፕ የጋዛ ባለቤት ስለመሆን የሰነዘሩትን ይህን ሃሳብ ተከትሎም አውስትራሊያ፣ ቻይና፣ ጀርመን፣ አየርላንድ፣ ሩሲያ፣ ሳውዲ አረቢያ እና ስፔን፤ ሁለቱ አገሮች እስራኤል እና ፍልስጤም እንደ ሃገር ጎን ለጎን በሰላም የሚኖሩበትን መንገድ ለመፍጠር የታለመውን ‘የሁለት ሀገራት መፍትሄ’ የተባለ እቅድ መደገፋቸውን እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።


    የፍልስጤማውያኑ ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስም ‘የመንግስታቱ ድርጅት የፍልስጤምን ህዝብ እና የማይገሰሱ መብቶቹን እንዲያስጠብቅ’ የሚል ጥሪ አሰምተዋል። ትራምፕ ሊያደርጉ ያቀዱት “አለም አቀፍ ህግን በእጅጉ የሚጥስ ነው” ሲሉም ኮንነዋል።

    የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ውድመት የደረሰበት የጋዛ ክልል የሚተዳደርበትን አስመልክቶ ያቀረቡትን ሐሳብ ተከትሎ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ፍልስጤማውያን ከጋዛ ሰርጥ እንዲወጡ የሚያስችል እቅድ እንዲያወጣ ሰራዊቱን አዟል። የመከላከያ ሚንስቴር እስራኤል ካትስ ትላንት ሃሙስ ሲናገሩ፡ "የእስራኤል መከላከያ ኃይሎች የጋዛ ነዋሪዎች በፈቃዳቸው አካባቢውን ለቀው መሄድ የሚያስችላቸው እቅድ እንዲያዘጋጅ መመሪያ ሰጥቻለሁ" ብለዋል። ካትዝ እቅዱ "የመውጫ መንገድ እና የየብስ ማቋረጫ፤ እንዲሁም በባህር እና በአየር ለመጓጓዝ የሚያስችሉ አማራጮች ዝግጅት ያካትታል" ብለዋል።  የመከላከያ ሚንስትሩ አክለውም፤ የጋዛ ነዋሪዎች በጦርነቱ ወቅት በሃማስ ታጣቂዎች ላይ በተነጣጠሩት የእስራኤል የምድር ጦር እና የአየር ድብደባዎች የተጎዳውን አካባቢ ለቀው እንዲወጡ ትረምፕ የያዙት “ቆራጥ እቅድ” ያሉትን በደስታ መቀበላቸውን ተናግረዋል።  ትረምፕ በበኩላቸው ትላንት ሃሙስ በሰጡት አስተያየት እስራኤል ከሃማስ ጋር ያካሄደችው ጦርነት ካበቃ በኋላ የጋዛ ሰርጥን ለዩናይትድ ስቴትስ አሳልፋ መስጠት አለባት፤ ምንም አይነት የአሜሪካ ወታደር በዚያ ማሰማራትም አያስፈልግም ብለዋል። የሜዲትራኒያንን ባህር የሚያዋስነው አካባቢ ያለውን ጠባቡን የጋዛ ሰርጥ ዩናይትድ ስቴትስ በባለቤትነት እንድታስተዳድረው ያላቸውን ፍላጎት አስመልክቶ ‘ትሩዝ ሶሻል’ በተባለው የማሕበራዊ ግንኙነት መድረካቸው ላይ ያሰፈሩት ትረምፕ፤ በእርሳቸውም እቅድ መሠረት ቁጥራቸው ከ2 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ፍልስጤማውያን “አዳዲስ እና ዘመናዊ ቤቶች ባሉባቸው ለደህንነታቸው አስተማማኝ በሆኑ እና ይበልጥም በተዋቡ፣ በክልሉ በሚገኙ አካባቢዎች ውስጥ ገና ድሮ እንዲሰፍሩ የሚያስችል ነው” ብለዋል። ትረምፕ የሚሉት ሥፍራ እዚያው ጋዛ ውስጥ ይሁን እስካሁን ሃሳቡን ባልተቀበሉ ሆነ ሌሎች ሃገራት ዝርዝር አልሰጡም። "በእርግጥ ደስተኛ የመሆን፣ ደህንነታቸው የመረረጋጋጥ እና ነጻ የመሆን እድል ይኖራቸዋል" ሲሉ ጽፈዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ሃማስ በትላንትናው እለት ሁሉም ፍልስጤማውያን አንጃዎች ትረምፕ ጋዛን ለመቆጣጠር ያቀረቡትን ሃሳብ በመቃወም ተባብረው እንዲሰሩ ጥሪ አቅርቧል። “ችግሩን ይበልጥ አያባብሱ” - ጉቴሬዥ ‘ችግሩን አናባብስ’ ሲሉ ያሳሰቡትን የመንግሥታቱን ድርጅት ዋና ጸሐፊ ጨምሮ፣ የትረምፕ የጋዛ ውጥን ከዓለም ዙሪያ መጠነ ሠፊ ነቀፌታ ገጥሞታል። "መፍትሄ ፍለጋ ፍልስጤማውያንን ከጋዛ በማውጣት ችግሩን ይበልጥ ማባባስ የለብንም" ያሉት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶንዮ ጉቴሬሽ "ለመሰረታዊው ዓለም አቀፍ ሕጎች ከበሬታ መቆም ያስፈልጋል። ከማንኛውም አይነት የዘር ማጽዳት ድርጊትም መራቅ አስፈላጊ ነው" ብለዋል። አንድን ሕዝብ ከሚኖርበት አካባቢ በኃይል ወደ ሌላ ሥፍራ ማዛወር በዓለም አቀፍ ሕግ በጥብቅ የተከለከለ እና ከዘር ማጽዳት ሊቆጠር የሚችል ድርጊት ነው። የጀርመኑ ፕሬዝዳንት ፍራንክ ዋልተር ሽታይንማየርም ከትላንት በስቲያ ረቡዕ በሰጡት አስተያየት፤ የትራምፕ ዕቅዶች “በአንዳንድ ወገኖች ላይ ጥልቅ ጭንቀት እና አልፎ ተርፎም የመሸበር ስሜት ጭምር ሊቀሰቅሱ የሚችሉ” እናም “በአለም አቀፍ ኅግ ተቀባይነት የሌላቸው ናቸው” ብለዋል። 22 አባላት ያሉት የአረብ ሊግ በበኩሉ የትራምፕ እቅድ "አለመረጋጋት ሊያስከትል የሚችል" እና ‘የፍልስጤምን ሀገር የመሆን እድልም የማያቃና” ብሎታል። የብሪታንያው ጠቅላይ ሚንስትር ኪር ስታርመርም በተመሳሳይ፤ ፍልስጤማውያን “ወደ ቤታቸው መመለስ ይችሉ ዘንድ መፈቀድ አለበት” ብለዋል። ቀያቸውን መልሰው እንዲገነቡ ሊፈቀድላቸው፤ እኛም በመልሶ ግንባታው እና ‘የሁለት ሃገር መፍትሔ በሚባለው ዕቅድ አብረናቸው ልሆን ይገባል’ ብለዋል። ትረምፕ የጋዛ ባለቤት ስለመሆን የሰነዘሩትን ይህን ሃሳብ ተከትሎም አውስትራሊያ፣ ቻይና፣ ጀርመን፣ አየርላንድ፣ ሩሲያ፣ ሳውዲ አረቢያ እና ስፔን፤ ሁለቱ አገሮች እስራኤል እና ፍልስጤም እንደ ሃገር ጎን ለጎን በሰላም የሚኖሩበትን መንገድ ለመፍጠር የታለመውን ‘የሁለት ሀገራት መፍትሄ’ የተባለ እቅድ መደገፋቸውን እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል። የፍልስጤማውያኑ ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስም ‘የመንግስታቱ ድርጅት የፍልስጤምን ህዝብ እና የማይገሰሱ መብቶቹን እንዲያስጠብቅ’ የሚል ጥሪ አሰምተዋል። ትራምፕ ሊያደርጉ ያቀዱት “አለም አቀፍ ህግን በእጅጉ የሚጥስ ነው” ሲሉም ኮንነዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    እስራኤል ፍልስጤማውያን ጋዛን ለቀው እንዲወጡ ለማስቻል እንዲያቅዱ ጦሯን አዘዘች
    የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ውድመት የደረሰበት የጋዛ ክልል የሚተዳደርበትን አስመልክቶ ያቀረቡትን ሐሳብ ተከትሎ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ፍልስጤማውያን ከጋዛ ሰርጥ እንዲወጡ የሚያስችል እቅድ እንዲያወጣ ሰራዊቱን አዟል። የመከላከያ ሚንስቴር እስራኤል ካትስ ትላንት ሃሙስ ሲናገሩ፡ "የእስራኤል መከላከያ ኃይሎች የጋዛ ነዋሪዎች በፈቃዳቸው አካባቢውን ለቀው መሄድ የሚያስችላቸው እቅድ እንዲያዘጋጅ መመሪያ ሰጥቻለሁ" ብለዋል። ካትዝ እቅዱ "የመውጫ...
    0 Comments 0 Shares
More Results