• አርጎባ ("ዐረብ ገባ"?) ምስጢራዊው የአርጎባ ታሪክ! በ15 ደቂቃ ብቻ! Arts Tv #ኢትዮጵያውያንሙስሊሞች #እስልምና #ethiopianmuslims
    አርጎባ ("ዐረብ ገባ"?) ምስጢራዊው የአርጎባ ታሪክ! በ15 ደቂቃ ብቻ! Arts Tv #ኢትዮጵያውያንሙስሊሞች #እስልምና #ethiopianmuslims
    0 Comments 0 Shares
  • ከዋሺንግተን ዲሲ እና ከአቅራቢያው ግዛቶች የተሰባሰቡ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዓመታዊውን የ"ምስጋና እና አንድነት ኢፍጣር" በቨርጂኒያ አካሒደዋል።
    የእስልምና እምነት ተከታዮች በአንድ ስፍራ ተገናኝተው ማዕድ በተጋሩበት ምሽት፣ ለማኅበረሰቡ ለሚበጁ ግንባታዎች የሚውል ድጋፍም ተሰባስቦበታል። የረመዳን ጾምን ድባብ የሚያጎሉ መልዕክቶች ተላልፈውበታል ፣ ኃይማኖታዊ ሥርዓቶችም ተከናውነውበታል።
    በአናንዴል ቨርጂኒያ የተከናወነውን ሥነ ስርዐት የተከታተለው ሀብታሙ ስዩም በአጭሩ ያስቃኘናል።
    ከዋሺንግተን ዲሲ እና ከአቅራቢያው ግዛቶች የተሰባሰቡ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዓመታዊውን የ"ምስጋና እና አንድነት ኢፍጣር" በቨርጂኒያ አካሒደዋል። የእስልምና እምነት ተከታዮች በአንድ ስፍራ ተገናኝተው ማዕድ በተጋሩበት ምሽት፣ ለማኅበረሰቡ ለሚበጁ ግንባታዎች የሚውል ድጋፍም ተሰባስቦበታል። የረመዳን ጾምን ድባብ የሚያጎሉ መልዕክቶች ተላልፈውበታል ፣ ኃይማኖታዊ ሥርዓቶችም ተከናውነውበታል። በአናንዴል ቨርጂኒያ የተከናወነውን ሥነ ስርዐት የተከታተለው ሀብታሙ ስዩም በአጭሩ ያስቃኘናል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የምስጋና እና አንድነት ኢፍጣር በአሜሪካ
    ከዋሺንግተን ዲሲ እና ከአቅራቢያው ግዛቶች የተሰባሰቡ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዓመታዊውን የ"ምስጋና እና አንድነት ኢፍጣር" በቨርጂኒያ አካሒደዋል። የእስልምና እምነት ተከታዮች በአንድ ስፍራ ተገናኝተው ማዕድ በተጋሩበት ምሽት፣ ለማኅበረሰቡ ለሚበጁ ግንባታዎች የሚውል ድጋፍም ተሰባስቦበታል። የረመዳን ጾምን ድባብ የሚያጎሉ መልዕክቶች ተላልፈውበታል ፣ ኃይማኖታዊ ሥርዓቶችም ተከናውነውበታል። በአናንዴል ቨርጂኒያ የተከናወነውን ሥነ ስርዐት የተከታተለው ሀብታሙ ስዩም...
    0 Comments 0 Shares
  • በሶሪያ የጦር ሠራዊት እና በቀድሞው የሀገሪቱ መሪ ባሻር አል አሳድ ታማኞች መካከል የሚካሄደውን ውጊያ የሚመረምረው ኮሚቴ "ማንም ከሕግ በላይ አይኾንም፥ የድርጊቱን ተጠያቂዎች በሙሉ ታስረው ሕግ ፊት እንዲቀርቡ እናደርጋለን" ሲል ተናገረ።
    ብዙኅኑ ነዋሪዎች ከሥልጣን የተወገዱት ፕሬዝደንት ኃይማኖታዊ ማኅበረሰብ "አላዊቶች" በሆኑባቸው መንደሮች ብዙ መቶ ሲቪሎች መገደላቸውን ዕማኞች እና የጦርነት ተከታታይ ቡድን ሪፖርቶች ያመለከቱ ሲሆን በአክራሪ እስልምና አቀንቃኞች የሚመራው የሶሪያ መንግሥት ምርመራ እንዲከፍት ግፊቱ በርትቶ ቀጥሏል።
    የመርማሪ ኮሚቴው ቃል አቀባይ ያሲር ፋርሃን ዛሬ ማክሰኞ በቴሊቭዥን በተላለፈ ጋዜጣዊ ጉባኤ ላይ ሲናገሩ" ማንም ከሕግ በላይ መሆን አይችልም። የምርመራችንን ውጤት ለፕሬዝደንቱ እና ለፍትሕ ተቋሙ እናቀርባለን" ብለዋል። መርማሪ ኮሚቴው ዕማኞችን እና የጥቃቱን ተጠርጣሪዎች ቃል ተቀብሎ በቂ ማስረጃ ያገኘባቸውን ተጠርጣሪዎች ለፍትሕ አካሉ እንደሚያስተላልፍ አስታውቀዋል።
    የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽን እንዳመለከተው የመንግሥቱ ጦር በጠረፉ ግዛት በአሳድ ታማኞች ላይ በከፈተው ኃይማኖት ተኮር ዘመቻ ቤተሰቦች ሴቶች እና ሕጻናትን ሳይቀሩ ተገድለዋል።
    የሶሪያ የሽግግር ፕሬዝደንት አሕመድ አል ሻራ ትላንት ሰኞ በሰጡት ቃለ መጠይቅ የቀድሞዎቹን ሽምቅ ተዋጊ ቡድኖች በአንድ ተቋም ሥር ያዋሃደው የሀገሪቱ የመከላከያ ሚንስቴር ሠራዊት በግድያው ተሳትፎ እንደሁ ለመናገር አልችልም ማለታቸውን ሮይተርስ ጠቅሷል።
    ብጥብጡ የተቀጣጠለው በጠረፉ ክፍለ ግዛት ያሉት የመንግሥቱ ኃይሎች በአሳድ መንግሥት ርዝራዦች ጥቃት እንደተከፈተባቸው የመንግሥቱ ባለሥልጣናት ሐሙስ ዕለት መናገራቸውን ተከትሎ ነው።
    በሱኒ እስልምና አክራሪዎች የሚመራው መንግሥት " የአሳድ መንግሥት ቅሪቶች በሚገባ የተዘጋጁበት ገዳይ ጥቃት" ያለውን ለመደምሰስ ብዛት ያለው ጦር ወደአካባቢው አዝምቷል።
    በሶሪያ የጦር ሠራዊት እና በቀድሞው የሀገሪቱ መሪ ባሻር አል አሳድ ታማኞች መካከል የሚካሄደውን ውጊያ የሚመረምረው ኮሚቴ "ማንም ከሕግ በላይ አይኾንም፥ የድርጊቱን ተጠያቂዎች በሙሉ ታስረው ሕግ ፊት እንዲቀርቡ እናደርጋለን" ሲል ተናገረ። ብዙኅኑ ነዋሪዎች ከሥልጣን የተወገዱት ፕሬዝደንት ኃይማኖታዊ ማኅበረሰብ "አላዊቶች" በሆኑባቸው መንደሮች ብዙ መቶ ሲቪሎች መገደላቸውን ዕማኞች እና የጦርነት ተከታታይ ቡድን ሪፖርቶች ያመለከቱ ሲሆን በአክራሪ እስልምና አቀንቃኞች የሚመራው የሶሪያ መንግሥት ምርመራ እንዲከፍት ግፊቱ በርትቶ ቀጥሏል። የመርማሪ ኮሚቴው ቃል አቀባይ ያሲር ፋርሃን ዛሬ ማክሰኞ በቴሊቭዥን በተላለፈ ጋዜጣዊ ጉባኤ ላይ ሲናገሩ" ማንም ከሕግ በላይ መሆን አይችልም። የምርመራችንን ውጤት ለፕሬዝደንቱ እና ለፍትሕ ተቋሙ እናቀርባለን" ብለዋል። መርማሪ ኮሚቴው ዕማኞችን እና የጥቃቱን ተጠርጣሪዎች ቃል ተቀብሎ በቂ ማስረጃ ያገኘባቸውን ተጠርጣሪዎች ለፍትሕ አካሉ እንደሚያስተላልፍ አስታውቀዋል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽን እንዳመለከተው የመንግሥቱ ጦር በጠረፉ ግዛት በአሳድ ታማኞች ላይ በከፈተው ኃይማኖት ተኮር ዘመቻ ቤተሰቦች ሴቶች እና ሕጻናትን ሳይቀሩ ተገድለዋል። የሶሪያ የሽግግር ፕሬዝደንት አሕመድ አል ሻራ ትላንት ሰኞ በሰጡት ቃለ መጠይቅ የቀድሞዎቹን ሽምቅ ተዋጊ ቡድኖች በአንድ ተቋም ሥር ያዋሃደው የሀገሪቱ የመከላከያ ሚንስቴር ሠራዊት በግድያው ተሳትፎ እንደሁ ለመናገር አልችልም ማለታቸውን ሮይተርስ ጠቅሷል። ብጥብጡ የተቀጣጠለው በጠረፉ ክፍለ ግዛት ያሉት የመንግሥቱ ኃይሎች በአሳድ መንግሥት ርዝራዦች ጥቃት እንደተከፈተባቸው የመንግሥቱ ባለሥልጣናት ሐሙስ ዕለት መናገራቸውን ተከትሎ ነው። በሱኒ እስልምና አክራሪዎች የሚመራው መንግሥት " የአሳድ መንግሥት ቅሪቶች በሚገባ የተዘጋጁበት ገዳይ ጥቃት" ያለውን ለመደምሰስ ብዛት ያለው ጦር ወደአካባቢው አዝምቷል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    "ማንም ከሕግ በላይ መኾን አይችልም" የሶሪያ የኃይማኖት ተኮር ጥቃቶች መርማሪ ኮሚቴ
    በሶሪያ የጦር ሠራዊት እና በቀድሞው የሀገሪቱ መሪ ባሻር አል አሳድ ታማኞች መካከል የሚካሄደውን ውጊያ የሚመረምረው ኮሚቴ "ማንም ከሕግ በላይ አይኾንም፥ የድርጊቱን ተጠያቂዎች በሙሉ ታስረው ሕግ ፊት እንዲቀርቡ እናደርጋለን" ሲል ተናገረ። ብዙኅኑ ነዋሪዎች ከሥልጣን የተወገዱት ፕሬዝደንት ኃይማኖታዊ ማኅበረሰብ "አላዊቶች" በሆኑባቸው መንደሮች ብዙ መቶ ሲቪሎች መገደላቸውን ዕማኞች እና የጦርነት ተከታታይ ቡድን ሪፖርቶች ያመለከቱ ሲሆን በአክራሪ እስልምና አቀንቃኞች...
    0 Comments 0 Shares
  • ከዋሺንግተን ዲሲ እና ከአቅራቢያው ግዛቶች የተሰባሰቡ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዓመታዊውን የ"ምስጋና እና አንድነት ኢፍጣር" በቨርጂኒያ አካሒደዋል።
    የእስልምና እምነት ተከታዮች በአንድ ስፍራ ተገናኝተው ማዕድ በተጋሩበት ምሽት፣ ለማኅበረሰቡ ለሚበጁ ግንባታዎች የሚውል ድጋፍም ተሰባስቦበታል። የረመዳን ጾምን ድባብ የሚያጎሉ መልዕክቶች ተላልፈውበታል ፣ ኃይማኖታዊ ሥርዓቶችም ተከናውነውበታል።
    በአናንዴል ቨርጂኒያ የተከናወነውን ሥነ ስርዐት የተከታተለው ሀብታሙ ስዩም በአጭሩ ያስቃኘናል።
    ከዋሺንግተን ዲሲ እና ከአቅራቢያው ግዛቶች የተሰባሰቡ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዓመታዊውን የ"ምስጋና እና አንድነት ኢፍጣር" በቨርጂኒያ አካሒደዋል። የእስልምና እምነት ተከታዮች በአንድ ስፍራ ተገናኝተው ማዕድ በተጋሩበት ምሽት፣ ለማኅበረሰቡ ለሚበጁ ግንባታዎች የሚውል ድጋፍም ተሰባስቦበታል። የረመዳን ጾምን ድባብ የሚያጎሉ መልዕክቶች ተላልፈውበታል ፣ ኃይማኖታዊ ሥርዓቶችም ተከናውነውበታል። በአናንዴል ቨርጂኒያ የተከናወነውን ሥነ ስርዐት የተከታተለው ሀብታሙ ስዩም በአጭሩ ያስቃኘናል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የምስጋና እና አንድነት ኢፍጣር በአሜሪካ
    ከዋሺንግተን ዲሲ እና ከአቅራቢያው ግዛቶች የተሰባሰቡ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዓመታዊውን የ"ምስጋና እና አንድነት ኢፍጣር" በቨርጂኒያ አካሒደዋል። የእስልምና እምነት ተከታዮች በአንድ ስፍራ ተገናኝተው ማዕድ በተጋሩበት ምሽት፣ ለማኅበረሰቡ ለሚበጁ ግንባታዎች የሚውል ድጋፍም ተሰባስቦበታል። የረመዳን ጾምን ድባብ የሚያጎሉ መልዕክቶች ተላልፈውበታል ፣ ኃይማኖታዊ ሥርዓቶችም ተከናውነውበታል። በአናንዴል ቨርጂኒያ የተከናወነውን ሥነ ስርዐት የተከታተለው ሀብታሙ ስዩም...
    0 Comments 0 Shares
  • የእስልምና አክራሪዎች በመላው ዓለም እየደቀኑ ያለው ስጋት እየጨመረ ሲሆን፣ ስጋቱን ለመከላከል የሚያስፈልገው ኅይል ግን እየተመናመነ መሆኑን አንድ የአሜሪካ ከፍተኛ የፀረ ሽብር ባለሥልጣን አስታወቁ።


    የአሜሪካ የፀረ ሽብር ቢሮ ኃላፊ እና የፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ልዩ ረዳት የሆኑት ሰባስቲያን ጎርካ፣ ባለፉት ሦስት ሳምንታት ወቅታዊውን የሽብር ስጋት አስመልክቶ ግምገማ ማድረጋቸውንና ይህም አሁናዊውን የሽብር ስጋት ለመረዳት ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋል።


    እንደ ከፍተኛ የጸረ ሽብር ባለሥልጣኑ ገለጻ፣ በቁጥር አንድ የሚጠቀሰው የእስልምና አክራሪ ቡድኖች የሚገኙባቸው ሥፍራዎች እየጨመረ መምጣት ሲሆን፤ ትስስራቸው በሳህል፣ በመካከለኛውና መሥራቅ አፍሪካ፣ በመካከለኛው ምሥራቅ እንዲሁም በመካከለኛው እስያ እንደሚገኝ አመልክተዋል።


    እንደ ምሳሌም በምዕራብ አፍሪካ ያለውን ሁኔታ አንስተዋል። “ከዚህ በፊት የእስልምና አክራሪዎች ስጋት እምብዛም የማይታይባቸው እንደ ቤኒን እና ቶጎ ያሉ የምዕራብ አፍሪካ ሃገራት፣ አሁን የሱኒ እስልምና አክራሪዎች በድንበሮቻቸው ውስጥም ሆነ በሌሎች ሥፍራዎች ይገኛሉ። ይህም ብሔራዊ ሉአላዊነታቸውን ስጋት ላይ ጥሏል” ብለዋል ጎርካ።




    ቤኒን እና ቶጎ በአል ቃይዳ ነውጠኖች ጥቃት እንደደረሰባቸው ከዚህ በፊት አስታውቀዋል።


    በአሜሪካ የውጪ ፖሊሲ ም/ቤት የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ/ም በተዘጋጀ ኮንፈረንስ ላይ የተናገሩት ሰባስቲያን ጎርካ፣ በሁለተኛነት ያስቀመጡት ደግሞ የእስልምና አክራሪ ቡድኖቹ የግድያ ተልዕኳቸውን ለመፈጸም ቴክኖሎጂን የመጠቀም ብቃታቸው እየጨመረ መምጣቱን ነው።


    በሦስተኛነት ደግሞ፣ ነውጠኞቹ አዲስ የሚወጡ የማኅበራዊ ሚዲያ ውጤቶችንና መልዕክትን በሚስጥር የሚልኩ መተገበሪያዎችን ወዲያውኑ የመጠቀም ብቃታቸው እንደሆነ ባለሥልጣኑ አመልክተዋል።


    የወቅቱ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ በምርጫ ዘመቻቸው ወቅት ከገቡት ቃል አንዱ የድንበር ቁጥጥርን ማጥበቅና ሕገ ወጥ ፍልሰተኞችን ወደ ሃገራቸው መመለስ ሲሆን፣ ለዚህም ወደ ሥልጣን እንደተመለሱ ድንበርን የተመለከተ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጀው ፕሬዝደንታዊ ትዕዛዝ ፈርመዋል።


    ሰባስቲያን ጎርካ ከዚሁ ጋራ የሚያያዘውን ጉዳይ በአራተኛነት አንስተዋል። “በመላው ዓለም የሚገኙ የእስልምና አክራሪ ቡድኖች፣ በመላው ዓለም የሚታዩትን የደህንነት ክፍተቶች ይጠቀማሉ። በተለይም ባለፉት አራት ዓመታት በደቡብ የሃገሪቱ ክፍል ድንበር አልነበረንም” ሲሉ ተናግረዋል ጎርካ።


    የቀድሞው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ሁለቱ ፓርቲዎች በጋራ ሊያወጡት የነበረው የስደተኞች ሕግ፣ ከሪፐብሊካኑ ወገን ድጋፍ ባለማግኘቱ ውድቅ ሲሆን፣ የእርሳቸው የስደተኞች ፖሊሲ ተግባራዊ መሆን እንዳልቻለ፣ ላለመሳካቱም የፕሬዝደንት ትረምፕ እጅ እንዳለበት በመግለጽ ፖሊሲያቸውን መከላከላቸው ይታወሳል


    ጎርካ በገለጻቸው፣ በመካከለኛው ምሥራቅ የሚገኙና እንደ ሐማስና ሄዝቦላ የመሰሉ ቡድኖች በከፍተኛ ደረጃ እንዲዳከሙ መደረጉንና ቀጠናውም በዛው መጠን መቀየሩን አውስተዋል።


    በጥቅምት 2016 የተፈጸመውን የሐማስ ጥቃት በማስታወስ የተናገሩት ጎርካ፣ ከ1945 ወዲህ በርካታ አይሆዶች የተገደሉበት እንደሆነ ጠቅሰው፣ በእስራኤል ያሉና “አጋሮች” ብለው የጠቀሷቸው ወገኖች “የቀጠናውን ካርታ እንደ አዲስ ሰርተውታል” ብለዋል።


    ሐማስ በእስራኤል ላይ በሰነዘረው ጥቃት 1ሺሕ 200 ሰዎች ሲገደሉ፣ 250 የሚሆኑትን ደግሞ በእገታ ይዞ ነበር። እስራኤል በምላሹ በፈጸመችው ጥቃት ከ48 ሺሕ 200 በላይ ፍልስጤማውያን እንደተገደሉ የጤና ባለሥልጣናት አስታውቀዋል። ከእነዚህም ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ሴቶችና ሕፃናት መሆናቸውን የፍልስጤም ባለሥልጣናት ሲገልጹ፣ እስራኤል በበኩሏ ከተገደሉት ውስጥ 17 ሺሕ የሚሆኑት ነውጠኞች እንደሆኑ ትገልጻለች፡፡


    የሄዝቦላ እና ሐማስ ታጣቂዎች በከፍተኛ ደረጃ እንዲዳከሙ መደረጉ፣ በሶሪያ የአሳድ አገዛዝ እንዲንኮታኮት ማድረጉንና በዚህም በመንግሥታዊ የሽብር ደጋፊነት የሚታውቀው አገዛዝ እንዲያከትም መደረጉን፣ እንዲሁም ኢራን በአሜሪካ እና በአጋሮቿ ላይ ልታደርስ የምትችለው ጉዳትም አብሮ እንዲቀንስ ጎርካ ውስተዋል።


    ጎርካ በተጨማሪም በፕሬዝደንት ትረምፕ ትዕዛዝ በሶማሊያ በሚገኙ የእስላማዊ መንግስት ቡድኖች ላይ የአየር ድብደባ መፈጸሙን፣ ዋና የጥቃት አቀናባሪውን አህመድ ማሌኒኒኔን ጨምሮ 14 የቡድኑ ዓባላት መገደላቸውን አስታውሰዋል። አህመድ የኦማን ዜጋ መሆኑን የሶማሊያ ባለሥልጣናት ቢገልጹም፣ አሜሪካ በግለሰቡ ዜግነት ላይ ያለችው የለም። ጥቃቱም በቀይ ባሕር ከሚገኘው የአሜሪካ አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ላይ በተነሱ ተዋጊ ጄቶች መፈጸሙ ታውቋል።


    ፕሬዝደንት ትረምፕ ጥቃቱ እንዲፈጸም ማዘዛቸውን ሲያረጋግጡ፣ ጎርካ በወቅቱ ፕሬዝደንቱ የተጠቅሙትን አገላለጽ ደግመዋል።


    “አሜሪካውያንን የምትገድሉ ከሆነ፣ ወዳጆቻችንን የምትገሉ ከሆነ፣ አታመልጡንም፣ እናገኛችኋለን፣ እንገድላችኋለን” ሲሉ ጎርካ የትረምፕን ቃል ደግመዋል።


    በፑንትላንድ የሚገኙ የሶማሊያ ኅይሎች በነውጠኞች ላይ የተሳካ ጥቃት ማድረሳቸውን በዚህ ሳምንት አስታውቀዋል። በአሥር የሚቆጠሩ ሲገደሉ፣ ነውጠኞቹ ውስብስብ የሆነ ጥቃት ለመፈጸም ያደረጉትን ዝግጅት ማክሸፋቸውንም አስታውቀዋል።


    አዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር ካለፈው አስተዳደር አንጻር 30 በመቶ ባነሰ ኅይል በመላው ዓለም የሚገኙ የእስልምና አክራሪዎችን እየተፋለመ እንደሚገኝም የአሜሪካ የፀረ ሽብር ቢሮ ሃላፊው ሰባስቲያን ጎርካ አስታውቀዋል።

    የእስልምና አክራሪዎች በመላው ዓለም እየደቀኑ ያለው ስጋት እየጨመረ ሲሆን፣ ስጋቱን ለመከላከል የሚያስፈልገው ኅይል ግን እየተመናመነ መሆኑን አንድ የአሜሪካ ከፍተኛ የፀረ ሽብር ባለሥልጣን አስታወቁ። የአሜሪካ የፀረ ሽብር ቢሮ ኃላፊ እና የፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ልዩ ረዳት የሆኑት ሰባስቲያን ጎርካ፣ ባለፉት ሦስት ሳምንታት ወቅታዊውን የሽብር ስጋት አስመልክቶ ግምገማ ማድረጋቸውንና ይህም አሁናዊውን የሽብር ስጋት ለመረዳት ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋል። እንደ ከፍተኛ የጸረ ሽብር ባለሥልጣኑ ገለጻ፣ በቁጥር አንድ የሚጠቀሰው የእስልምና አክራሪ ቡድኖች የሚገኙባቸው ሥፍራዎች እየጨመረ መምጣት ሲሆን፤ ትስስራቸው በሳህል፣ በመካከለኛውና መሥራቅ አፍሪካ፣ በመካከለኛው ምሥራቅ እንዲሁም በመካከለኛው እስያ እንደሚገኝ አመልክተዋል። እንደ ምሳሌም በምዕራብ አፍሪካ ያለውን ሁኔታ አንስተዋል። “ከዚህ በፊት የእስልምና አክራሪዎች ስጋት እምብዛም የማይታይባቸው እንደ ቤኒን እና ቶጎ ያሉ የምዕራብ አፍሪካ ሃገራት፣ አሁን የሱኒ እስልምና አክራሪዎች በድንበሮቻቸው ውስጥም ሆነ በሌሎች ሥፍራዎች ይገኛሉ። ይህም ብሔራዊ ሉአላዊነታቸውን ስጋት ላይ ጥሏል” ብለዋል ጎርካ። ቤኒን እና ቶጎ በአል ቃይዳ ነውጠኖች ጥቃት እንደደረሰባቸው ከዚህ በፊት አስታውቀዋል። በአሜሪካ የውጪ ፖሊሲ ም/ቤት የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ/ም በተዘጋጀ ኮንፈረንስ ላይ የተናገሩት ሰባስቲያን ጎርካ፣ በሁለተኛነት ያስቀመጡት ደግሞ የእስልምና አክራሪ ቡድኖቹ የግድያ ተልዕኳቸውን ለመፈጸም ቴክኖሎጂን የመጠቀም ብቃታቸው እየጨመረ መምጣቱን ነው። በሦስተኛነት ደግሞ፣ ነውጠኞቹ አዲስ የሚወጡ የማኅበራዊ ሚዲያ ውጤቶችንና መልዕክትን በሚስጥር የሚልኩ መተገበሪያዎችን ወዲያውኑ የመጠቀም ብቃታቸው እንደሆነ ባለሥልጣኑ አመልክተዋል። የወቅቱ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ በምርጫ ዘመቻቸው ወቅት ከገቡት ቃል አንዱ የድንበር ቁጥጥርን ማጥበቅና ሕገ ወጥ ፍልሰተኞችን ወደ ሃገራቸው መመለስ ሲሆን፣ ለዚህም ወደ ሥልጣን እንደተመለሱ ድንበርን የተመለከተ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጀው ፕሬዝደንታዊ ትዕዛዝ ፈርመዋል። ሰባስቲያን ጎርካ ከዚሁ ጋራ የሚያያዘውን ጉዳይ በአራተኛነት አንስተዋል። “በመላው ዓለም የሚገኙ የእስልምና አክራሪ ቡድኖች፣ በመላው ዓለም የሚታዩትን የደህንነት ክፍተቶች ይጠቀማሉ። በተለይም ባለፉት አራት ዓመታት በደቡብ የሃገሪቱ ክፍል ድንበር አልነበረንም” ሲሉ ተናግረዋል ጎርካ። የቀድሞው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ሁለቱ ፓርቲዎች በጋራ ሊያወጡት የነበረው የስደተኞች ሕግ፣ ከሪፐብሊካኑ ወገን ድጋፍ ባለማግኘቱ ውድቅ ሲሆን፣ የእርሳቸው የስደተኞች ፖሊሲ ተግባራዊ መሆን እንዳልቻለ፣ ላለመሳካቱም የፕሬዝደንት ትረምፕ እጅ እንዳለበት በመግለጽ ፖሊሲያቸውን መከላከላቸው ይታወሳል ጎርካ በገለጻቸው፣ በመካከለኛው ምሥራቅ የሚገኙና እንደ ሐማስና ሄዝቦላ የመሰሉ ቡድኖች በከፍተኛ ደረጃ እንዲዳከሙ መደረጉንና ቀጠናውም በዛው መጠን መቀየሩን አውስተዋል። በጥቅምት 2016 የተፈጸመውን የሐማስ ጥቃት በማስታወስ የተናገሩት ጎርካ፣ ከ1945 ወዲህ በርካታ አይሆዶች የተገደሉበት እንደሆነ ጠቅሰው፣ በእስራኤል ያሉና “አጋሮች” ብለው የጠቀሷቸው ወገኖች “የቀጠናውን ካርታ እንደ አዲስ ሰርተውታል” ብለዋል። ሐማስ በእስራኤል ላይ በሰነዘረው ጥቃት 1ሺሕ 200 ሰዎች ሲገደሉ፣ 250 የሚሆኑትን ደግሞ በእገታ ይዞ ነበር። እስራኤል በምላሹ በፈጸመችው ጥቃት ከ48 ሺሕ 200 በላይ ፍልስጤማውያን እንደተገደሉ የጤና ባለሥልጣናት አስታውቀዋል። ከእነዚህም ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ሴቶችና ሕፃናት መሆናቸውን የፍልስጤም ባለሥልጣናት ሲገልጹ፣ እስራኤል በበኩሏ ከተገደሉት ውስጥ 17 ሺሕ የሚሆኑት ነውጠኞች እንደሆኑ ትገልጻለች፡፡ የሄዝቦላ እና ሐማስ ታጣቂዎች በከፍተኛ ደረጃ እንዲዳከሙ መደረጉ፣ በሶሪያ የአሳድ አገዛዝ እንዲንኮታኮት ማድረጉንና በዚህም በመንግሥታዊ የሽብር ደጋፊነት የሚታውቀው አገዛዝ እንዲያከትም መደረጉን፣ እንዲሁም ኢራን በአሜሪካ እና በአጋሮቿ ላይ ልታደርስ የምትችለው ጉዳትም አብሮ እንዲቀንስ ጎርካ ውስተዋል። ጎርካ በተጨማሪም በፕሬዝደንት ትረምፕ ትዕዛዝ በሶማሊያ በሚገኙ የእስላማዊ መንግስት ቡድኖች ላይ የአየር ድብደባ መፈጸሙን፣ ዋና የጥቃት አቀናባሪውን አህመድ ማሌኒኒኔን ጨምሮ 14 የቡድኑ ዓባላት መገደላቸውን አስታውሰዋል። አህመድ የኦማን ዜጋ መሆኑን የሶማሊያ ባለሥልጣናት ቢገልጹም፣ አሜሪካ በግለሰቡ ዜግነት ላይ ያለችው የለም። ጥቃቱም በቀይ ባሕር ከሚገኘው የአሜሪካ አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ላይ በተነሱ ተዋጊ ጄቶች መፈጸሙ ታውቋል። ፕሬዝደንት ትረምፕ ጥቃቱ እንዲፈጸም ማዘዛቸውን ሲያረጋግጡ፣ ጎርካ በወቅቱ ፕሬዝደንቱ የተጠቅሙትን አገላለጽ ደግመዋል። “አሜሪካውያንን የምትገድሉ ከሆነ፣ ወዳጆቻችንን የምትገሉ ከሆነ፣ አታመልጡንም፣ እናገኛችኋለን፣ እንገድላችኋለን” ሲሉ ጎርካ የትረምፕን ቃል ደግመዋል። በፑንትላንድ የሚገኙ የሶማሊያ ኅይሎች በነውጠኞች ላይ የተሳካ ጥቃት ማድረሳቸውን በዚህ ሳምንት አስታውቀዋል። በአሥር የሚቆጠሩ ሲገደሉ፣ ነውጠኞቹ ውስብስብ የሆነ ጥቃት ለመፈጸም ያደረጉትን ዝግጅት ማክሸፋቸውንም አስታውቀዋል። አዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር ካለፈው አስተዳደር አንጻር 30 በመቶ ባነሰ ኅይል በመላው ዓለም የሚገኙ የእስልምና አክራሪዎችን እየተፋለመ እንደሚገኝም የአሜሪካ የፀረ ሽብር ቢሮ ሃላፊው ሰባስቲያን ጎርካ አስታውቀዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ከእስልምና አክራሪዎች የሚመጣው ስጋት እየጨመረ ሲሆን፣ ስጋቱን ለመከላከል ያለው ዝግጁነት ግን መቀነሱ ተነገረ
    የእስልምና አክራሪዎች በመላው ዓለም እየደቀኑ ያለው ስጋት እየጨመረ ሲሆን፣ ስጋቱን ለመከላከል የሚያስፈልገው ኅይል ግን እየተመናመነ መሆኑን አንድ የአሜሪካ ከፍተኛ የፀረ ሽብር ባለሥልጣን አስታወቁ። የአሜሪካ የፀረ ሽብር ቢሮ ኃላፊ እና የፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ልዩ ረዳት የሆኑት ሰባስቲያን ጎርካ፣ ባለፉት ሦስት ሳምንታት ወቅታዊውን የሽብር ስጋት አስመልክቶ ግምገማ ማድረጋቸውንና ይህም አሁናዊውን የሽብር ስጋት ለመረዳት ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋል። እንደ...
    0 Comments 0 Shares
  • የእስልምና አክራሪዎች በመላው ዓለም እየደቀኑ ያለው ስጋት እየጨመረ ሲሆን፣ ስጋቱን ለመከላከል የሚያስፈልገው ኅይል ግን እየተመናመነ መሆኑን አንድ የአሜሪካ ከፍተኛ የፀረ ሽብር ባለሥልጣን አስታወቁ።


    የአሜሪካ የፀረ ሽብር ቢሮ ኃላፊ እና የፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ልዩ ረዳት የሆኑት ሰባስቲያን ጎርካ፣ ባለፉት ሦስት ሳምንታት ወቅታዊውን የሽብር ስጋት አስመልክቶ ግምገማ ማድረጋቸውንና ይህም አሁናዊውን የሽብር ስጋት ለመረዳት ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋል።


    እንደ ከፍተኛ የጸረ ሽብር ባለሥልጣኑ ገለጻ፣ በቁጥር አንድ የሚጠቀሰው የእስልምና አክራሪ ቡድኖች የሚገኙባቸው ሥፍራዎች እየጨመረ መምጣት ሲሆን፤ ትስስራቸው በሳህል፣ በመካከለኛውና መሥራቅ አፍሪካ፣ በመካከለኛው ምሥራቅ እንዲሁም በመካከለኛው እስያ እንደሚገኝ አመልክተዋል።


    እንደ ምሳሌም በምዕራብ አፍሪካ ያለውን ሁኔታ አንስተዋል። “ከዚህ በፊት የእስልምና አክራሪዎች ስጋት እምብዛም የማይታይባቸው እንደ ቤኒን እና ቶጎ ያሉ የምዕራብ አፍሪካ ሃገራት፣ አሁን የሱኒ እስልምና አክራሪዎች በድንበሮቻቸው ውስጥም ሆነ በሌሎች ሥፍራዎች ይገኛሉ። ይህም ብሔራዊ ሉአላዊነታቸውን ስጋት ላይ ጥሏል” ብለዋል ጎርካ።




    ቤኒን እና ቶጎ በአል ቃይዳ ነውጠኖች ጥቃት እንደደረሰባቸው ከዚህ በፊት አስታውቀዋል።


    በአሜሪካ የውጪ ፖሊሲ ም/ቤት የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ/ም በተዘጋጀ ኮንፈረንስ ላይ የተናገሩት ሰባስቲያን ጎርካ፣ በሁለተኛነት ያስቀመጡት ደግሞ የእስልምና አክራሪ ቡድኖቹ የግድያ ተልዕኳቸውን ለመፈጸም ቴክኖሎጂን የመጠቀም ብቃታቸው እየጨመረ መምጣቱን ነው።


    በሦስተኛነት ደግሞ፣ ነውጠኞቹ አዲስ የሚወጡ የማኅበራዊ ሚዲያ ውጤቶችንና መልዕክትን በሚስጥር የሚልኩ መተገበሪያዎችን ወዲያውኑ የመጠቀም ብቃታቸው እንደሆነ ባለሥልጣኑ አመልክተዋል።


    የወቅቱ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ በምርጫ ዘመቻቸው ወቅት ከገቡት ቃል አንዱ የድንበር ቁጥጥርን ማጥበቅና ሕገ ወጥ ፍልሰተኞችን ወደ ሃገራቸው መመለስ ሲሆን፣ ለዚህም ወደ ሥልጣን እንደተመለሱ ድንበርን የተመለከተ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጀው ፕሬዝደንታዊ ትዕዛዝ ፈርመዋል።


    ሰባስቲያን ጎርካ ከዚሁ ጋራ የሚያያዘውን ጉዳይ በአራተኛነት አንስተዋል። “በመላው ዓለም የሚገኙ የእስልምና አክራሪ ቡድኖች፣ በመላው ዓለም የሚታዩትን የደህንነት ክፍተቶች ይጠቀማሉ። በተለይም ባለፉት አራት ዓመታት በደቡብ የሃገሪቱ ክፍል ድንበር አልነበረንም” ሲሉ ተናግረዋል ጎርካ።


    የቀድሞው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ሁለቱ ፓርቲዎች በጋራ ሊያወጡት የነበረው የስደተኞች ሕግ፣ ከሪፐብሊካኑ ወገን ድጋፍ ባለማግኘቱ ውድቅ ሲሆን፣ የእርሳቸው የስደተኞች ፖሊሲ ተግባራዊ መሆን እንዳልቻለ፣ ላለመሳካቱም የፕሬዝደንት ትረምፕ እጅ እንዳለበት በመግለጽ ፖሊሲያቸውን መከላከላቸው ይታወሳል


    ጎርካ በገለጻቸው፣ በመካከለኛው ምሥራቅ የሚገኙና እንደ ሐማስና ሄዝቦላ የመሰሉ ቡድኖች በከፍተኛ ደረጃ እንዲዳከሙ መደረጉንና ቀጠናውም በዛው መጠን መቀየሩን አውስተዋል።


    በጥቅምት 2016 የተፈጸመውን የሐማስ ጥቃት በማስታወስ የተናገሩት ጎርካ፣ ከ1945 ወዲህ በርካታ አይሆዶች የተገደሉበት እንደሆነ ጠቅሰው፣ በእስራኤል ያሉና “አጋሮች” ብለው የጠቀሷቸው ወገኖች “የቀጠናውን ካርታ እንደ አዲስ ሰርተውታል” ብለዋል።


    ሐማስ በእስራኤል ላይ በሰነዘረው ጥቃት 1ሺሕ 200 ሰዎች ሲገደሉ፣ 250 የሚሆኑትን ደግሞ በእገታ ይዞ ነበር። እስራኤል በምላሹ በፈጸመችው ጥቃት ከ48 ሺሕ 200 በላይ ፍልስጤማውያን እንደተገደሉ የጤና ባለሥልጣናት አስታውቀዋል። ከእነዚህም ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ሴቶችና ሕፃናት መሆናቸውን የፍልስጤም ባለሥልጣናት ሲገልጹ፣ እስራኤል በበኩሏ ከተገደሉት ውስጥ 17 ሺሕ የሚሆኑት ነውጠኞች እንደሆኑ ትገልጻለች፡፡


    የሄዝቦላ እና ሐማስ ታጣቂዎች በከፍተኛ ደረጃ እንዲዳከሙ መደረጉ፣ በሶሪያ የአሳድ አገዛዝ እንዲንኮታኮት ማድረጉንና በዚህም በመንግሥታዊ የሽብር ደጋፊነት የሚታውቀው አገዛዝ እንዲያከትም መደረጉን፣ እንዲሁም ኢራን በአሜሪካ እና በአጋሮቿ ላይ ልታደርስ የምትችለው ጉዳትም አብሮ እንዲቀንስ ጎርካ ውስተዋል።


    ጎርካ በተጨማሪም በፕሬዝደንት ትረምፕ ትዕዛዝ በሶማሊያ በሚገኙ የእስላማዊ መንግስት ቡድኖች ላይ የአየር ድብደባ መፈጸሙን፣ ዋና የጥቃት አቀናባሪውን አህመድ ማሌኒኒኔን ጨምሮ 14 የቡድኑ ዓባላት መገደላቸውን አስታውሰዋል። አህመድ የኦማን ዜጋ መሆኑን የሶማሊያ ባለሥልጣናት ቢገልጹም፣ አሜሪካ በግለሰቡ ዜግነት ላይ ያለችው የለም። ጥቃቱም በቀይ ባሕር ከሚገኘው የአሜሪካ አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ላይ በተነሱ ተዋጊ ጄቶች መፈጸሙ ታውቋል።


    ፕሬዝደንት ትረምፕ ጥቃቱ እንዲፈጸም ማዘዛቸውን ሲያረጋግጡ፣ ጎርካ በወቅቱ ፕሬዝደንቱ የተጠቅሙትን አገላለጽ ደግመዋል።


    “አሜሪካውያንን የምትገድሉ ከሆነ፣ ወዳጆቻችንን የምትገሉ ከሆነ፣ አታመልጡንም፣ እናገኛችኋለን፣ እንገድላችኋለን” ሲሉ ጎርካ የትረምፕን ቃል ደግመዋል።


    በፑንትላንድ የሚገኙ የሶማሊያ ኅይሎች በነውጠኞች ላይ የተሳካ ጥቃት ማድረሳቸውን በዚህ ሳምንት አስታውቀዋል። በአሥር የሚቆጠሩ ሲገደሉ፣ ነውጠኞቹ ውስብስብ የሆነ ጥቃት ለመፈጸም ያደረጉትን ዝግጅት ማክሸፋቸውንም አስታውቀዋል።


    አዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር ካለፈው አስተዳደር አንጻር 30 በመቶ ባነሰ ኅይል በመላው ዓለም የሚገኙ የእስልምና አክራሪዎችን እየተፋለመ እንደሚገኝም የአሜሪካ የፀረ ሽብር ቢሮ ሃላፊው ሰባስቲያን ጎርካ አስታውቀዋል።

    የእስልምና አክራሪዎች በመላው ዓለም እየደቀኑ ያለው ስጋት እየጨመረ ሲሆን፣ ስጋቱን ለመከላከል የሚያስፈልገው ኅይል ግን እየተመናመነ መሆኑን አንድ የአሜሪካ ከፍተኛ የፀረ ሽብር ባለሥልጣን አስታወቁ። የአሜሪካ የፀረ ሽብር ቢሮ ኃላፊ እና የፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ልዩ ረዳት የሆኑት ሰባስቲያን ጎርካ፣ ባለፉት ሦስት ሳምንታት ወቅታዊውን የሽብር ስጋት አስመልክቶ ግምገማ ማድረጋቸውንና ይህም አሁናዊውን የሽብር ስጋት ለመረዳት ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋል። እንደ ከፍተኛ የጸረ ሽብር ባለሥልጣኑ ገለጻ፣ በቁጥር አንድ የሚጠቀሰው የእስልምና አክራሪ ቡድኖች የሚገኙባቸው ሥፍራዎች እየጨመረ መምጣት ሲሆን፤ ትስስራቸው በሳህል፣ በመካከለኛውና መሥራቅ አፍሪካ፣ በመካከለኛው ምሥራቅ እንዲሁም በመካከለኛው እስያ እንደሚገኝ አመልክተዋል። እንደ ምሳሌም በምዕራብ አፍሪካ ያለውን ሁኔታ አንስተዋል። “ከዚህ በፊት የእስልምና አክራሪዎች ስጋት እምብዛም የማይታይባቸው እንደ ቤኒን እና ቶጎ ያሉ የምዕራብ አፍሪካ ሃገራት፣ አሁን የሱኒ እስልምና አክራሪዎች በድንበሮቻቸው ውስጥም ሆነ በሌሎች ሥፍራዎች ይገኛሉ። ይህም ብሔራዊ ሉአላዊነታቸውን ስጋት ላይ ጥሏል” ብለዋል ጎርካ። ቤኒን እና ቶጎ በአል ቃይዳ ነውጠኖች ጥቃት እንደደረሰባቸው ከዚህ በፊት አስታውቀዋል። በአሜሪካ የውጪ ፖሊሲ ም/ቤት የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ/ም በተዘጋጀ ኮንፈረንስ ላይ የተናገሩት ሰባስቲያን ጎርካ፣ በሁለተኛነት ያስቀመጡት ደግሞ የእስልምና አክራሪ ቡድኖቹ የግድያ ተልዕኳቸውን ለመፈጸም ቴክኖሎጂን የመጠቀም ብቃታቸው እየጨመረ መምጣቱን ነው። በሦስተኛነት ደግሞ፣ ነውጠኞቹ አዲስ የሚወጡ የማኅበራዊ ሚዲያ ውጤቶችንና መልዕክትን በሚስጥር የሚልኩ መተገበሪያዎችን ወዲያውኑ የመጠቀም ብቃታቸው እንደሆነ ባለሥልጣኑ አመልክተዋል። የወቅቱ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ በምርጫ ዘመቻቸው ወቅት ከገቡት ቃል አንዱ የድንበር ቁጥጥርን ማጥበቅና ሕገ ወጥ ፍልሰተኞችን ወደ ሃገራቸው መመለስ ሲሆን፣ ለዚህም ወደ ሥልጣን እንደተመለሱ ድንበርን የተመለከተ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጀው ፕሬዝደንታዊ ትዕዛዝ ፈርመዋል። ሰባስቲያን ጎርካ ከዚሁ ጋራ የሚያያዘውን ጉዳይ በአራተኛነት አንስተዋል። “በመላው ዓለም የሚገኙ የእስልምና አክራሪ ቡድኖች፣ በመላው ዓለም የሚታዩትን የደህንነት ክፍተቶች ይጠቀማሉ። በተለይም ባለፉት አራት ዓመታት በደቡብ የሃገሪቱ ክፍል ድንበር አልነበረንም” ሲሉ ተናግረዋል ጎርካ። የቀድሞው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ሁለቱ ፓርቲዎች በጋራ ሊያወጡት የነበረው የስደተኞች ሕግ፣ ከሪፐብሊካኑ ወገን ድጋፍ ባለማግኘቱ ውድቅ ሲሆን፣ የእርሳቸው የስደተኞች ፖሊሲ ተግባራዊ መሆን እንዳልቻለ፣ ላለመሳካቱም የፕሬዝደንት ትረምፕ እጅ እንዳለበት በመግለጽ ፖሊሲያቸውን መከላከላቸው ይታወሳል ጎርካ በገለጻቸው፣ በመካከለኛው ምሥራቅ የሚገኙና እንደ ሐማስና ሄዝቦላ የመሰሉ ቡድኖች በከፍተኛ ደረጃ እንዲዳከሙ መደረጉንና ቀጠናውም በዛው መጠን መቀየሩን አውስተዋል። በጥቅምት 2016 የተፈጸመውን የሐማስ ጥቃት በማስታወስ የተናገሩት ጎርካ፣ ከ1945 ወዲህ በርካታ አይሆዶች የተገደሉበት እንደሆነ ጠቅሰው፣ በእስራኤል ያሉና “አጋሮች” ብለው የጠቀሷቸው ወገኖች “የቀጠናውን ካርታ እንደ አዲስ ሰርተውታል” ብለዋል። ሐማስ በእስራኤል ላይ በሰነዘረው ጥቃት 1ሺሕ 200 ሰዎች ሲገደሉ፣ 250 የሚሆኑትን ደግሞ በእገታ ይዞ ነበር። እስራኤል በምላሹ በፈጸመችው ጥቃት ከ48 ሺሕ 200 በላይ ፍልስጤማውያን እንደተገደሉ የጤና ባለሥልጣናት አስታውቀዋል። ከእነዚህም ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ሴቶችና ሕፃናት መሆናቸውን የፍልስጤም ባለሥልጣናት ሲገልጹ፣ እስራኤል በበኩሏ ከተገደሉት ውስጥ 17 ሺሕ የሚሆኑት ነውጠኞች እንደሆኑ ትገልጻለች፡፡ የሄዝቦላ እና ሐማስ ታጣቂዎች በከፍተኛ ደረጃ እንዲዳከሙ መደረጉ፣ በሶሪያ የአሳድ አገዛዝ እንዲንኮታኮት ማድረጉንና በዚህም በመንግሥታዊ የሽብር ደጋፊነት የሚታውቀው አገዛዝ እንዲያከትም መደረጉን፣ እንዲሁም ኢራን በአሜሪካ እና በአጋሮቿ ላይ ልታደርስ የምትችለው ጉዳትም አብሮ እንዲቀንስ ጎርካ ውስተዋል። ጎርካ በተጨማሪም በፕሬዝደንት ትረምፕ ትዕዛዝ በሶማሊያ በሚገኙ የእስላማዊ መንግስት ቡድኖች ላይ የአየር ድብደባ መፈጸሙን፣ ዋና የጥቃት አቀናባሪውን አህመድ ማሌኒኒኔን ጨምሮ 14 የቡድኑ ዓባላት መገደላቸውን አስታውሰዋል። አህመድ የኦማን ዜጋ መሆኑን የሶማሊያ ባለሥልጣናት ቢገልጹም፣ አሜሪካ በግለሰቡ ዜግነት ላይ ያለችው የለም። ጥቃቱም በቀይ ባሕር ከሚገኘው የአሜሪካ አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ላይ በተነሱ ተዋጊ ጄቶች መፈጸሙ ታውቋል። ፕሬዝደንት ትረምፕ ጥቃቱ እንዲፈጸም ማዘዛቸውን ሲያረጋግጡ፣ ጎርካ በወቅቱ ፕሬዝደንቱ የተጠቅሙትን አገላለጽ ደግመዋል። “አሜሪካውያንን የምትገድሉ ከሆነ፣ ወዳጆቻችንን የምትገሉ ከሆነ፣ አታመልጡንም፣ እናገኛችኋለን፣ እንገድላችኋለን” ሲሉ ጎርካ የትረምፕን ቃል ደግመዋል። በፑንትላንድ የሚገኙ የሶማሊያ ኅይሎች በነውጠኞች ላይ የተሳካ ጥቃት ማድረሳቸውን በዚህ ሳምንት አስታውቀዋል። በአሥር የሚቆጠሩ ሲገደሉ፣ ነውጠኞቹ ውስብስብ የሆነ ጥቃት ለመፈጸም ያደረጉትን ዝግጅት ማክሸፋቸውንም አስታውቀዋል። አዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር ካለፈው አስተዳደር አንጻር 30 በመቶ ባነሰ ኅይል በመላው ዓለም የሚገኙ የእስልምና አክራሪዎችን እየተፋለመ እንደሚገኝም የአሜሪካ የፀረ ሽብር ቢሮ ሃላፊው ሰባስቲያን ጎርካ አስታውቀዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ከእስልምና አክራሪዎች የሚመጣው ስጋት እየጨመረ ሲሆን፣ ስጋቱን ለመከላከል ያለው ዝግጁነት ግን መቀነሱ ተነገረ
    የእስልምና አክራሪዎች በመላው ዓለም እየደቀኑ ያለው ስጋት እየጨመረ ሲሆን፣ ስጋቱን ለመከላከል የሚያስፈልገው ኅይል ግን እየተመናመነ መሆኑን አንድ የአሜሪካ ከፍተኛ የፀረ ሽብር ባለሥልጣን አስታወቁ። የአሜሪካ የፀረ ሽብር ቢሮ ኃላፊ እና የፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ልዩ ረዳት የሆኑት ሰባስቲያን ጎርካ፣ ባለፉት ሦስት ሳምንታት ወቅታዊውን የሽብር ስጋት አስመልክቶ ግምገማ ማድረጋቸውንና ይህም አሁናዊውን የሽብር ስጋት ለመረዳት ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋል። እንደ...
    0 Comments 0 Shares
  • ደራሲ ሳልማን ሩሽዲን ኒው ዮርክ ውስጥ በተካሄደ በአንድ ትምህርታዊ ስብሰባ ላይ ሳለ በቢላ ወግቶ ለመግደል የሞከረው ግለሰብ የፍርድ ቤት ሂደት ዛሬ ሲጀመር፣ የከሳሽ ጠበቆች የመክፈቻ ክርክራቸውን ማሰማት ጀምረዋል።


    ሩሽዲ በፍርድ ቤቱ እንዲመሰክር የሚጠበቅ ሲሆን፣ በመግደል ሙከራ ከተከሰሰው ሃዲ ማታር ጋራ ከጥቃቱ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ፊት ለፊት ይገናኛል ተብሏል።


    ከሁለት ዓመታት በፊት በኒው ዮርክ በተዘጋጀና ደራሲያን ደኅንነታቸውን እንዴት መጠበቅ እንዳለባቸው ባተኮረ  ስብሰባ ላይ በመናገር ላይ ሳለ ነበር ሃዲ ማታር ወደ መድረኩ በመሄድ ሩሽዲን ከ12 ጊዜ በላይ በበርካታ የሰውነቱ ክፍሎች ላይ በቢላ የወጋው። ጥቃቱ ሩሽዲን በከፊል ማያት የተሳነው እንዲኾን ሲያደርግ አንድ እጁ ላይም ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል።


    ትውልዱ ከህንድ የሆነውና የአሜሪካና የእንግሊዝ ጥምር ዜግነት ያለው ሩሽዲ፣ በጥቃቱ ላይ ያተኮረ ግለ ታሪክ መጽሓፍ ባለፈው ዓመት አሳትሟል።  


    ሩሽዲ በእ.አ.አ 1989 ያሳተመውና “ሳታኒክ ቨርስስ” የተሰኘው መጽሐፍ እስልምናን የሚያንቋሽሽ ነው በሚል በበርካታ የሃይማኖቱ ተከታዮች ይወገዛል። የኢራኑ አያቶላ ኾሚኒም ሩሽዲ እንዲገደል ፋትዋ አውጥተው ነበር። ኢራን ትዕዛዙን እንደማትፈጽም መግለጿን ተከትሎ ለረጅም ጊዜ ተደብቆ የነበረው ሩሽዲ እንደልብ መዘዋወር ጀምሮ ነበር።

    ደራሲ ሳልማን ሩሽዲን ኒው ዮርክ ውስጥ በተካሄደ በአንድ ትምህርታዊ ስብሰባ ላይ ሳለ በቢላ ወግቶ ለመግደል የሞከረው ግለሰብ የፍርድ ቤት ሂደት ዛሬ ሲጀመር፣ የከሳሽ ጠበቆች የመክፈቻ ክርክራቸውን ማሰማት ጀምረዋል። ሩሽዲ በፍርድ ቤቱ እንዲመሰክር የሚጠበቅ ሲሆን፣ በመግደል ሙከራ ከተከሰሰው ሃዲ ማታር ጋራ ከጥቃቱ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ፊት ለፊት ይገናኛል ተብሏል። ከሁለት ዓመታት በፊት በኒው ዮርክ በተዘጋጀና ደራሲያን ደኅንነታቸውን እንዴት መጠበቅ እንዳለባቸው ባተኮረ  ስብሰባ ላይ በመናገር ላይ ሳለ ነበር ሃዲ ማታር ወደ መድረኩ በመሄድ ሩሽዲን ከ12 ጊዜ በላይ በበርካታ የሰውነቱ ክፍሎች ላይ በቢላ የወጋው። ጥቃቱ ሩሽዲን በከፊል ማያት የተሳነው እንዲኾን ሲያደርግ አንድ እጁ ላይም ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል። ትውልዱ ከህንድ የሆነውና የአሜሪካና የእንግሊዝ ጥምር ዜግነት ያለው ሩሽዲ፣ በጥቃቱ ላይ ያተኮረ ግለ ታሪክ መጽሓፍ ባለፈው ዓመት አሳትሟል።   ሩሽዲ በእ.አ.አ 1989 ያሳተመውና “ሳታኒክ ቨርስስ” የተሰኘው መጽሐፍ እስልምናን የሚያንቋሽሽ ነው በሚል በበርካታ የሃይማኖቱ ተከታዮች ይወገዛል። የኢራኑ አያቶላ ኾሚኒም ሩሽዲ እንዲገደል ፋትዋ አውጥተው ነበር። ኢራን ትዕዛዙን እንደማትፈጽም መግለጿን ተከትሎ ለረጅም ጊዜ ተደብቆ የነበረው ሩሽዲ እንደልብ መዘዋወር ጀምሮ ነበር።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ሳልማን ሩሽዲን በስለት ለመግደል የሞከረው ግለሰብ የፍርድ ቤት ሂደት ጀመረ
    ደራሲ ሳልማን ሩሽዲን ኒው ዮርክ ውስጥ በተካሄደ በአንድ ትምህርታዊ ስብሰባ ላይ ሳለ በቢላ ወግቶ ለመግደል የሞከረው ግለሰብ የፍርድ ቤት ሂደት ዛሬ ሲጀመር፣ የከሳሽ ጠበቆች የመክፈቻ ክርክራቸውን ማሰማት ጀምረዋል። ሩሽዲ በፍርድ ቤቱ እንዲመሰክር የሚጠበቅ ሲሆን፣ በመግደል ሙከራ ከተከሰሰው ሃዲ ማታር ጋራ ከጥቃቱ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ፊት ለፊት ይገናኛል ተብሏል። ከሁለት ዓመታት በፊት በኒው ዮርክ በተዘጋጀና ደራሲያን ደኅንነታቸውን እንዴት መጠበቅ...
    0 Comments 0 Shares
  • ደራሲ ሳልማን ሩሽዲን ኒው ዮርክ ውስጥ በተካሄደ በአንድ ትምህርታዊ ስብሰባ ላይ ሳለ በቢላ ወግቶ ለመግደል የሞከረው ግለሰብ የፍርድ ቤት ሂደት ዛሬ ሲጀመር፣ የከሳሽ ጠበቆች የመክፈቻ ክርክራቸውን ማሰማት ጀምረዋል።


    ሩሽዲ በፍርድ ቤቱ እንዲመሰክር የሚጠበቅ ሲሆን፣ በመግደል ሙከራ ከተከሰሰው ሃዲ ማታር ጋራ ከጥቃቱ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ፊት ለፊት ይገናኛል ተብሏል።


    ከሁለት ዓመታት በፊት በኒው ዮርክ በተዘጋጀና ደራሲያን ደኅንነታቸውን እንዴት መጠበቅ እንዳለባቸው ባተኮረ  ስብሰባ ላይ በመናገር ላይ ሳለ ነበር ሃዲ ማታር ወደ መድረኩ በመሄድ ሩሽዲን ከ12 ጊዜ በላይ በበርካታ የሰውነቱ ክፍሎች ላይ በቢላ የወጋው። ጥቃቱ ሩሽዲን በከፊል ማያት የተሳነው እንዲኾን ሲያደርግ አንድ እጁ ላይም ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል።


    ትውልዱ ከህንድ የሆነውና የአሜሪካና የእንግሊዝ ጥምር ዜግነት ያለው ሩሽዲ፣ በጥቃቱ ላይ ያተኮረ ግለ ታሪክ መጽሓፍ ባለፈው ዓመት አሳትሟል።  


    ሩሽዲ በእ.አ.አ 1989 ያሳተመውና “ሳታኒክ ቨርስስ” የተሰኘው መጽሐፍ እስልምናን የሚያንቋሽሽ ነው በሚል በበርካታ የሃይማኖቱ ተከታዮች ይወገዛል። የኢራኑ አያቶላ ኾሚኒም ሩሽዲ እንዲገደል ፋትዋ አውጥተው ነበር። ኢራን ትዕዛዙን እንደማትፈጽም መግለጿን ተከትሎ ለረጅም ጊዜ ተደብቆ የነበረው ሩሽዲ እንደልብ መዘዋወር ጀምሮ ነበር።

    ደራሲ ሳልማን ሩሽዲን ኒው ዮርክ ውስጥ በተካሄደ በአንድ ትምህርታዊ ስብሰባ ላይ ሳለ በቢላ ወግቶ ለመግደል የሞከረው ግለሰብ የፍርድ ቤት ሂደት ዛሬ ሲጀመር፣ የከሳሽ ጠበቆች የመክፈቻ ክርክራቸውን ማሰማት ጀምረዋል። ሩሽዲ በፍርድ ቤቱ እንዲመሰክር የሚጠበቅ ሲሆን፣ በመግደል ሙከራ ከተከሰሰው ሃዲ ማታር ጋራ ከጥቃቱ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ፊት ለፊት ይገናኛል ተብሏል። ከሁለት ዓመታት በፊት በኒው ዮርክ በተዘጋጀና ደራሲያን ደኅንነታቸውን እንዴት መጠበቅ እንዳለባቸው ባተኮረ  ስብሰባ ላይ በመናገር ላይ ሳለ ነበር ሃዲ ማታር ወደ መድረኩ በመሄድ ሩሽዲን ከ12 ጊዜ በላይ በበርካታ የሰውነቱ ክፍሎች ላይ በቢላ የወጋው። ጥቃቱ ሩሽዲን በከፊል ማያት የተሳነው እንዲኾን ሲያደርግ አንድ እጁ ላይም ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል። ትውልዱ ከህንድ የሆነውና የአሜሪካና የእንግሊዝ ጥምር ዜግነት ያለው ሩሽዲ፣ በጥቃቱ ላይ ያተኮረ ግለ ታሪክ መጽሓፍ ባለፈው ዓመት አሳትሟል።   ሩሽዲ በእ.አ.አ 1989 ያሳተመውና “ሳታኒክ ቨርስስ” የተሰኘው መጽሐፍ እስልምናን የሚያንቋሽሽ ነው በሚል በበርካታ የሃይማኖቱ ተከታዮች ይወገዛል። የኢራኑ አያቶላ ኾሚኒም ሩሽዲ እንዲገደል ፋትዋ አውጥተው ነበር። ኢራን ትዕዛዙን እንደማትፈጽም መግለጿን ተከትሎ ለረጅም ጊዜ ተደብቆ የነበረው ሩሽዲ እንደልብ መዘዋወር ጀምሮ ነበር።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ሳልማን ሩሽዲን በስለት ለመግደል የሞከረው ግለሰብ የፍርድ ቤት ሂደት ጀመረ
    ደራሲ ሳልማን ሩሽዲን ኒው ዮርክ ውስጥ በተካሄደ በአንድ ትምህርታዊ ስብሰባ ላይ ሳለ በቢላ ወግቶ ለመግደል የሞከረው ግለሰብ የፍርድ ቤት ሂደት ዛሬ ሲጀመር፣ የከሳሽ ጠበቆች የመክፈቻ ክርክራቸውን ማሰማት ጀምረዋል። ሩሽዲ በፍርድ ቤቱ እንዲመሰክር የሚጠበቅ ሲሆን፣ በመግደል ሙከራ ከተከሰሰው ሃዲ ማታር ጋራ ከጥቃቱ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ፊት ለፊት ይገናኛል ተብሏል። ከሁለት ዓመታት በፊት በኒው ዮርክ በተዘጋጀና ደራሲያን ደኅንነታቸውን እንዴት መጠበቅ...
    0 Comments 0 Shares
  • የአክሱም ፍርድ ቤት እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ የአክሱም ሴት ተማሪዎች ሒጃብ እንዳይለብሱ የተጣለባቸው እገዳ እንዲነሳ ባለፈው ሳምንት ያሳለፉት ውሳኔ ባለመተግበሩ ዛሬ ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ። 


    ሰልፉ “ሒጃብ ትለብሳለች ትምህርቷም ትማራለች” በሚል መሪ ቃል፣ በመቐለ ጎዳናዎች ከተካሔደ በኋላ በከተማዋ ማዕከል በኾነው ሮማናት አደባባይ ተጠናቋል።


    የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ፕሬዝዳንት ሸኽ አደም ዓብደልቃድር ጁሃር፣ “ከአንድ ሺሕ 400 ዓመታት በፊት መጠግያ ያጡ አማኞች ተቀብላ ባሰተናገደችው ትግራይ እንዲህ ማጋጡሙ አሳዛኝ ነው ብለዋል።


    የሰልፈኞቹ ተወካዮች ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ ጋራ ተወያይተዋል። አቶ ጌታቸው ለጥያቄው አፋጣኝ መፍትሄ ባለመሰጠቱ ይቅርታ ጠይቀዋል።


    ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

    የአክሱም ፍርድ ቤት እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ የአክሱም ሴት ተማሪዎች ሒጃብ እንዳይለብሱ የተጣለባቸው እገዳ እንዲነሳ ባለፈው ሳምንት ያሳለፉት ውሳኔ ባለመተግበሩ ዛሬ ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ።  ሰልፉ “ሒጃብ ትለብሳለች ትምህርቷም ትማራለች” በሚል መሪ ቃል፣ በመቐለ ጎዳናዎች ከተካሔደ በኋላ በከተማዋ ማዕከል በኾነው ሮማናት አደባባይ ተጠናቋል። የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ፕሬዝዳንት ሸኽ አደም ዓብደልቃድር ጁሃር፣ “ከአንድ ሺሕ 400 ዓመታት በፊት መጠግያ ያጡ አማኞች ተቀብላ ባሰተናገደችው ትግራይ እንዲህ ማጋጡሙ አሳዛኝ ነው ብለዋል። የሰልፈኞቹ ተወካዮች ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ ጋራ ተወያይተዋል። አቶ ጌታቸው ለጥያቄው አፋጣኝ መፍትሄ ባለመሰጠቱ ይቅርታ ጠይቀዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በአክሱም ሴት ተማሪዎች ሒጃብ እንዳይለብሱ የተደረገውን ክልከላ የሚቃወም ሰለፍ በመቐለ ተካሔደ
    የአክሱም ፍርድ ቤት እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ የአክሱም ሴት ተማሪዎች ሒጃብ እንዳይለብሱ የተጣለባቸው እገዳ እንዲነሳ ባለፈው ሳምንት ያሳለፉት ውሳኔ ባለመተግበሩ ዛሬ ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ። ሰልፉ “ሒጃብ ትለብሳለች ትምህርቷም ትማራለች” በሚል መሪ ቃል፣ በመቐለ ጎዳናዎች ከተካሔደ በኋላ በከተማዋ ማዕከል በኾነው ሮማናት አደባባይ ተጠናቋል። የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ፕሬዝዳንት ሸኽ አደም ዓብደልቃድር ጁሃር፣ “ከአንድ ሺሕ 400 ዓመታት...
    0 Comments 0 Shares
  • የአክሱም ፍርድ ቤት እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ የአክሱም ሴት ተማሪዎች ሒጃብ እንዳይለብሱ የተጣለባቸው እገዳ እንዲነሳ ባለፈው ሳምንት ያሳለፉት ውሳኔ ባለመተግበሩ ዛሬ ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ። 


    ሰልፉ “ሒጃብ ትለብሳለች ትምህርቷም ትማራለች” በሚል መሪ ቃል፣ በመቐለ ጎዳናዎች ከተካሔደ በኋላ በከተማዋ ማዕከል በኾነው ሮማናት አደባባይ ተጠናቋል።


    የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ፕሬዝዳንት ሸኽ አደም ዓብደልቃድር ጁሃር፣ “ከአንድ ሺሕ 400 ዓመታት በፊት መጠግያ ያጡ አማኞች ተቀብላ ባሰተናገደችው ትግራይ እንዲህ ማጋጡሙ አሳዛኝ ነው ብለዋል።


    የሰልፈኞቹ ተወካዮች ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ ጋራ ተወያይተዋል። አቶ ጌታቸው ለጥያቄው አፋጣኝ መፍትሄ ባለመሰጠቱ ይቅርታ ጠይቀዋል።


    ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

    የአክሱም ፍርድ ቤት እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ የአክሱም ሴት ተማሪዎች ሒጃብ እንዳይለብሱ የተጣለባቸው እገዳ እንዲነሳ ባለፈው ሳምንት ያሳለፉት ውሳኔ ባለመተግበሩ ዛሬ ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ።  ሰልፉ “ሒጃብ ትለብሳለች ትምህርቷም ትማራለች” በሚል መሪ ቃል፣ በመቐለ ጎዳናዎች ከተካሔደ በኋላ በከተማዋ ማዕከል በኾነው ሮማናት አደባባይ ተጠናቋል። የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ፕሬዝዳንት ሸኽ አደም ዓብደልቃድር ጁሃር፣ “ከአንድ ሺሕ 400 ዓመታት በፊት መጠግያ ያጡ አማኞች ተቀብላ ባሰተናገደችው ትግራይ እንዲህ ማጋጡሙ አሳዛኝ ነው ብለዋል። የሰልፈኞቹ ተወካዮች ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ ጋራ ተወያይተዋል። አቶ ጌታቸው ለጥያቄው አፋጣኝ መፍትሄ ባለመሰጠቱ ይቅርታ ጠይቀዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በአክሱም ሴት ተማሪዎች ሒጃብ እንዳይለብሱ የተደረገውን ክልከላ የሚቃወም ሰለፍ በመቐለ ተካሔደ
    የአክሱም ፍርድ ቤት እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ የአክሱም ሴት ተማሪዎች ሒጃብ እንዳይለብሱ የተጣለባቸው እገዳ እንዲነሳ ባለፈው ሳምንት ያሳለፉት ውሳኔ ባለመተግበሩ ዛሬ ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ። ሰልፉ “ሒጃብ ትለብሳለች ትምህርቷም ትማራለች” በሚል መሪ ቃል፣ በመቐለ ጎዳናዎች ከተካሔደ በኋላ በከተማዋ ማዕከል በኾነው ሮማናት አደባባይ ተጠናቋል። የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ፕሬዝዳንት ሸኽ አደም ዓብደልቃድር ጁሃር፣ “ከአንድ ሺሕ 400 ዓመታት...
    0 Comments 0 Shares
More Results