• የአርትስ ዐይኖች በሽረ ተራሮች #ህፃፅ #Tigray @ArtsTvWorld
    የአርትስ ዐይኖች በሽረ ተራሮች #ህፃፅ #Tigray @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • የአርትስ ዐይኖች በሽረ ተራሮች #ህፃፅ #Tigray @ArtsTvWorld
    የአርትስ ዐይኖች በሽረ ተራሮች #ህፃፅ #Tigray @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • ህፃፅ እና ሽመልባ የተባሉ ሁለት የኤርትራዊያን ስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች ሊዘጉ ነው።


    ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል የሚገኙ ህፃፅ እና ሽመልባ የተባሉ ሁለት የኤርትራዊያን ስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎችን ልትዘጋ መሆኑን የስደት እና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ኤጀንሲ አስታወቀ።


    በሁለቱ የስደተኞች መጠለያዎች በሕይወትም ሆነ በንብረት ላይ ለደረሰው ጉዳት ተጠያቂው ህወሓት ነው ሲሉ የስደተኞች እና ከስደት ተመላሾች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ገለፁ።


    ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡






     

    ህፃፅ እና ሽመልባ የተባሉ ሁለት የኤርትራዊያን ስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች ሊዘጉ ነው። ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል የሚገኙ ህፃፅ እና ሽመልባ የተባሉ ሁለት የኤርትራዊያን ስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎችን ልትዘጋ መሆኑን የስደት እና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ኤጀንሲ አስታወቀ። በሁለቱ የስደተኞች መጠለያዎች በሕይወትም ሆነ በንብረት ላይ ለደረሰው ጉዳት ተጠያቂው ህወሓት ነው ሲሉ የስደተኞች እና ከስደት ተመላሾች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ገለፁ። ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡  
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የኤርትራዊያን ስደተኞች መጣለያ ጣቢያዎች ሊዘጉ ነው
    ህፃፅ እና ሽመልባ የተባሉ ሁለት የኤርትራዊያን ስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች ሊዘጉ ነው። ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል የሚገኙ ህፃፅ እና ሽመልባ የተባሉ ሁለት የኤርትራዊያን ስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎችን ልትዘጋ መሆኑን የስደት እና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ኤጀንሲ አስታወቀ። በሁለቱ የስደተኞች መጠለያዎች በሕይወትም ሆነ በንብረት ላይ ለደረሰው ጉዳት ተጠያቂው ህወሓት ነው ሲሉ የስደተኞች እና ከስደት ተመላሾች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ገለፁ። ዝርዝሩን ከተያያዘው...
    0 Comments 0 Shares
  • ህፃፅ እና ሽመልባ የተባሉ ሁለት የኤርትራዊያን ስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች ሊዘጉ ነው።


    ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል የሚገኙ ህፃፅ እና ሽመልባ የተባሉ ሁለት የኤርትራዊያን ስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎችን ልትዘጋ መሆኑን የስደት እና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ኤጀንሲ አስታወቀ።


    በሁለቱ የስደተኞች መጠለያዎች በሕይወትም ሆነ በንብረት ላይ ለደረሰው ጉዳት ተጠያቂው ህወሓት ነው ሲሉ የስደተኞች እና ከስደት ተመላሾች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ገለፁ።


    ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡






     

    ህፃፅ እና ሽመልባ የተባሉ ሁለት የኤርትራዊያን ስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች ሊዘጉ ነው። ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል የሚገኙ ህፃፅ እና ሽመልባ የተባሉ ሁለት የኤርትራዊያን ስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎችን ልትዘጋ መሆኑን የስደት እና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ኤጀንሲ አስታወቀ። በሁለቱ የስደተኞች መጠለያዎች በሕይወትም ሆነ በንብረት ላይ ለደረሰው ጉዳት ተጠያቂው ህወሓት ነው ሲሉ የስደተኞች እና ከስደት ተመላሾች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ገለፁ። ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡  
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የኤርትራዊያን ስደተኞች መጣለያ ጣቢያዎች ሊዘጉ ነው
    ህፃፅ እና ሽመልባ የተባሉ ሁለት የኤርትራዊያን ስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች ሊዘጉ ነው። ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል የሚገኙ ህፃፅ እና ሽመልባ የተባሉ ሁለት የኤርትራዊያን ስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎችን ልትዘጋ መሆኑን የስደት እና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ኤጀንሲ አስታወቀ። በሁለቱ የስደተኞች መጠለያዎች በሕይወትም ሆነ በንብረት ላይ ለደረሰው ጉዳት ተጠያቂው ህወሓት ነው ሲሉ የስደተኞች እና ከስደት ተመላሾች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ገለፁ። ዝርዝሩን ከተያያዘው...
    0 Comments 0 Shares
  • በትግራይ ክልል ያለው ሰብአዊ ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ መሆኑን የገለፁት የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ የቴሌኮሙኒኬሽን እና የባንክ አገልግሎት መቋረጥም ሁኔታውን እንዳባባሰው ገልጸዋል።


    የኢትዮጵያ መንግሥት ችግሩን ለመፍታት እያደረገ ያለውን ጥረት አደንቃለሁ ያሉት ኮሚሽነሩ የተባበሩት መንግስታት እና ሌሎች የሰብዓዊ እርዳታ ድርጅቶች እንዲንቀሳቀሱ መፍቀድ ግን የሰዎች ስቃይ እንዳይባባስ ለማድረግ እጅግ አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል።


    ከህፃፅ እና ሽመልባ ካምፖች የተበተኑት ከ15- 20 ሽህ የሚሆኑ ኤርትራውያን ስደተኞች ጉዳይም ቅድሚያ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባም ኮሚሽነሩ አሳስበዋል።


    በትግራይ ያለውን ሁኔታ አስመልክቶ በማህበራዊ ሚዲያ ብዙ እንደሚባል የጠቀሱት ኮሚሽነሩ እንደሳቸው የጎበኘ ግን ውስብስብ መሆኑን እንደሚረዳ ጠቁመዋል።


    ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡






     

    በትግራይ ክልል ያለው ሰብአዊ ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ መሆኑን የገለፁት የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ የቴሌኮሙኒኬሽን እና የባንክ አገልግሎት መቋረጥም ሁኔታውን እንዳባባሰው ገልጸዋል። የኢትዮጵያ መንግሥት ችግሩን ለመፍታት እያደረገ ያለውን ጥረት አደንቃለሁ ያሉት ኮሚሽነሩ የተባበሩት መንግስታት እና ሌሎች የሰብዓዊ እርዳታ ድርጅቶች እንዲንቀሳቀሱ መፍቀድ ግን የሰዎች ስቃይ እንዳይባባስ ለማድረግ እጅግ አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል። ከህፃፅ እና ሽመልባ ካምፖች የተበተኑት ከ15- 20 ሽህ የሚሆኑ ኤርትራውያን ስደተኞች ጉዳይም ቅድሚያ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባም ኮሚሽነሩ አሳስበዋል። በትግራይ ያለውን ሁኔታ አስመልክቶ በማህበራዊ ሚዲያ ብዙ እንደሚባል የጠቀሱት ኮሚሽነሩ እንደሳቸው የጎበኘ ግን ውስብስብ መሆኑን እንደሚረዳ ጠቁመዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡  
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የተመድ ኮሚሽነር በትግራይ ወቅታዊ ሁኔታ
    በትግራይ ክልል ያለው ሰብአዊ ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ መሆኑን የገለፁት የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ የቴሌኮሙኒኬሽን እና የባንክ አገልግሎት መቋረጥም ሁኔታውን እንዳባባሰው ገልጸዋል። የኢትዮጵያ መንግሥት ችግሩን ለመፍታት እያደረገ ያለውን ጥረት አደንቃለሁ ያሉት ኮሚሽነሩ የተባበሩት መንግስታት እና ሌሎች የሰብዓዊ እርዳታ ድርጅቶች እንዲንቀሳቀሱ መፍቀድ ግን የሰዎች ስቃይ እንዳይባባስ ለማድረግ እጅግ አስፈላጊ መሆኑን...
    0 Comments 0 Shares
  • በትግራይ ክልል ያለው ሰብአዊ ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ መሆኑን የገለፁት የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ የቴሌኮሙኒኬሽን እና የባንክ አገልግሎት መቋረጥም ሁኔታውን እንዳባባሰው ገልጸዋል።


    የኢትዮጵያ መንግሥት ችግሩን ለመፍታት እያደረገ ያለውን ጥረት አደንቃለሁ ያሉት ኮሚሽነሩ የተባበሩት መንግስታት እና ሌሎች የሰብዓዊ እርዳታ ድርጅቶች እንዲንቀሳቀሱ መፍቀድ ግን የሰዎች ስቃይ እንዳይባባስ ለማድረግ እጅግ አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል።


    ከህፃፅ እና ሽመልባ ካምፖች የተበተኑት ከ15- 20 ሽህ የሚሆኑ ኤርትራውያን ስደተኞች ጉዳይም ቅድሚያ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባም ኮሚሽነሩ አሳስበዋል።


    በትግራይ ያለውን ሁኔታ አስመልክቶ በማህበራዊ ሚዲያ ብዙ እንደሚባል የጠቀሱት ኮሚሽነሩ እንደሳቸው የጎበኘ ግን ውስብስብ መሆኑን እንደሚረዳ ጠቁመዋል።


    ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡






     

    በትግራይ ክልል ያለው ሰብአዊ ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ መሆኑን የገለፁት የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ የቴሌኮሙኒኬሽን እና የባንክ አገልግሎት መቋረጥም ሁኔታውን እንዳባባሰው ገልጸዋል። የኢትዮጵያ መንግሥት ችግሩን ለመፍታት እያደረገ ያለውን ጥረት አደንቃለሁ ያሉት ኮሚሽነሩ የተባበሩት መንግስታት እና ሌሎች የሰብዓዊ እርዳታ ድርጅቶች እንዲንቀሳቀሱ መፍቀድ ግን የሰዎች ስቃይ እንዳይባባስ ለማድረግ እጅግ አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል። ከህፃፅ እና ሽመልባ ካምፖች የተበተኑት ከ15- 20 ሽህ የሚሆኑ ኤርትራውያን ስደተኞች ጉዳይም ቅድሚያ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባም ኮሚሽነሩ አሳስበዋል። በትግራይ ያለውን ሁኔታ አስመልክቶ በማህበራዊ ሚዲያ ብዙ እንደሚባል የጠቀሱት ኮሚሽነሩ እንደሳቸው የጎበኘ ግን ውስብስብ መሆኑን እንደሚረዳ ጠቁመዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡  
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የተመድ ኮሚሽነር በትግራይ ወቅታዊ ሁኔታ
    በትግራይ ክልል ያለው ሰብአዊ ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ መሆኑን የገለፁት የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ የቴሌኮሙኒኬሽን እና የባንክ አገልግሎት መቋረጥም ሁኔታውን እንዳባባሰው ገልጸዋል። የኢትዮጵያ መንግሥት ችግሩን ለመፍታት እያደረገ ያለውን ጥረት አደንቃለሁ ያሉት ኮሚሽነሩ የተባበሩት መንግስታት እና ሌሎች የሰብዓዊ እርዳታ ድርጅቶች እንዲንቀሳቀሱ መፍቀድ ግን የሰዎች ስቃይ እንዳይባባስ ለማድረግ እጅግ አስፈላጊ መሆኑን...
    0 Comments 0 Shares