የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በስሩ በሚገኙ የዞንና የወረዳ ፍ/ቤት ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ላይ ባለሙያዎችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል
ማሳሰቢያ፡
ቅጥር ሁኔታ፡- በቋሚነት
የስራ ቦታ፡- የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሚሰጠው ምደባ በዞንና ወረዳ ፍ/ቤቶች
የምዝገባ ቦታ፡- አ/ጠ/ፍ/ቤት 6 ኪሎ አዲስ አበባ ት/ት ቢሮ ፊት ለፊት ቢሮ ቁጥር 7፣ እና በሁሉም የዞን ከ/ፍ/ቤቶች የሰው ሃብት አስተዳደር ክፍል ይሆናል
የምዝገባው ቀን የህ ማስታወቂያ በወጣ ተከታታይ 10 የስራ ቀናት
የክልሉን የስራ ቀንቀ አፋን ኦሮሞ መስማት፣ ማናገር እና መፃፍ የሚችል መሆን አለበት
ለተጨማሪ መረጃ 0111-234425/0111-234430/
የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በስሩ በሚገኙ የዞንና የወረዳ ፍ/ቤት ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ላይ ባለሙያዎችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል ማሳሰቢያ፡ ቅጥር ሁኔታ፡- በቋሚነት የስራ ቦታ፡- የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሚሰጠው ምደባ በዞንና ወረዳ ፍ/ቤቶች የምዝገባ ቦታ፡- አ/ጠ/ፍ/ቤት 6 ኪሎ አዲስ አበባ ት/ት ቢሮ ፊት ለፊት ቢሮ ቁጥር 7፣ እና በሁሉም የዞን ከ/ፍ/ቤቶች የሰው ሃብት አስተዳደር ክፍል ይሆናል የምዝገባው ቀን የህ ማስታወቂያ በወጣ ተከታታይ 10 የስራ ቀናት የክልሉን የስራ ቀንቀ አፋን ኦሮሞ መስማት፣ ማናገር እና መፃፍ የሚችል መሆን አለበት ለተጨማሪ መረጃ 0111-234425/0111-234430/
0 Comments 0 Shares