ለሦስት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት አዲስ አበባ የገቡት የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ና የልዑካን ቡድናቸው ይዘው አዳራቸውን ሐዋሳ ከተማ ያደርጋሉ። በአሁኑ ሰዓትም የእራት ግብዣ እየተደረጋላቸው ሲሆን ነገ ጠዋት በኦሮሞ ባሕል የተዘጋጀ የቁርስ ሥነ - ስርዓት ይጠብቃቸዋል ተብሏል።
ለሦስት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት አዲስ አበባ የገቡት የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ና የልዑካን ቡድናቸው ይዘው አዳራቸውን ሐዋሳ ከተማ ያደርጋሉ። በአሁኑ ሰዓትም የእራት ግብዣ እየተደረጋላቸው ሲሆን ነገ ጠዋት በኦሮሞ ባሕል የተዘጋጀ የቁርስ ሥነ - ስርዓት ይጠብቃቸዋል ተብሏል።
AMHARIC.VOANEWS.COM
የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከአዲስ አበባ እስከ ሀዋሳ
ለሦስት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት አዲስ አበባ የገቡት የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ና የልዑካን ቡድናቸው ይዘው አዳራቸውን ሐዋሳ ከተማ ያደርጋሉ። በአሁኑ ሰዓትም የእራት ግብዣ እየተደረጋላቸው ሲሆን ነገ ጠዋት በኦሮሞ ባሕል የተዘጋጀ የቁርስ ሥነ - ስርዓት ይጠብቃቸዋል ተብሏል።
0 Comments 0 Shares