ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ለአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ገዱ አንዳርጋቸው እና ለጋዜጠኛ መሃመድ አህመድ (መሃመድ ቆጴ) የክብር ዶክትሬት ሰጠ፡፡ ዩንቨርስቲው በተለያዩ መርሐ ግብሮች ከመጀመሪያ እስከ ሶስተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ከ 8152 በላይ ተማሪዎች አስመርቋል፡፡ በዚህ የመረቃ ዝግጅትም ዩንቨርስቲው ለርዕሰ መስተዳድር ገዱ እንዳርጋቸውና የመጀመሪያው የኦሮምኛ ቋንቋ ጋዜጠኛ ሆነው በሃረር ለሰሩት መሃመድ አህመድ (መሃመድ ቆጴ) የክብር ዶክትሬት ሰጥቷል፡፡ ከዚህ በፊት [...]
ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ለአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ገዱ አንዳርጋቸው እና ለጋዜጠኛ መሃመድ አህመድ (መሃመድ ቆጴ) የክብር ዶክትሬት ሰጠ፡፡ ዩንቨርስቲው በተለያዩ መርሐ ግብሮች ከመጀመሪያ እስከ ሶስተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ከ 8152 በላይ ተማሪዎች አስመርቋል፡፡ በዚህ የመረቃ ዝግጅትም ዩንቨርስቲው ለርዕሰ መስተዳድር ገዱ እንዳርጋቸውና የመጀመሪያው የኦሮምኛ ቋንቋ ጋዜጠኛ ሆነው በሃረር ለሰሩት መሃመድ አህመድ (መሃመድ ቆጴ) የክብር ዶክትሬት ሰጥቷል፡፡ ከዚህ በፊት [...]
KALITIPRESS.COM
ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ለርዕሰ መስተዳድር ገዱ አንዳርጋቸው የክብር ዶክትሬት ሰጠ
ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ለአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ገዱ አንዳርጋቸው እና ለጋዜጠኛ መሃመድ አህመድ (መሃመድ ቆጴ) የክብር ዶክትሬት ሰጠ፡፡ ዩንቨርስቲው በተለያዩ መርሐ ግብሮች ከመጀመሪያ እስከ ሶስተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ከ 8152 በላይ ተማሪዎች አስመርቋል፡፡ በዚህ የመረቃ ዝግጅትም ዩንቨርስቲው ለርዕሰ መስተዳድር ገዱ እንዳርጋቸውና የመጀመሪያው የኦሮምኛ ቋንቋ ጋዜጠኛ ሆነው በሃረር ለሰሩት መሃመድ አህመድ (መሃመድ ቆጴ) የክብር ዶክትሬት ሰጥቷል፡፡ ከዚህ
0 Comments 0 Shares