የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለ2011 በጀት ዓመት 44.7 ቢሊዮን ብር የታክስ ገቢ አቀደ
ብርሃኑ ፈቃደ
Wed, 07/11/2018 - 15:33
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለ2011 በጀት ዓመት 44.7 ቢሊዮን ብር የታክስ ገቢ አቀደ ብርሃኑ ፈቃደ Wed, 07/11/2018 - 15:33
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለ2011 በጀት ዓመት 44.7 ቢሊዮን ብር የታክስ ገቢ አቀደ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2011 በጀት ዓመት ከታክስ ገቢ 44.7 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ ማቀዱን ይፋ አደረገ፡፡ የአዲስ አበባ ገቢዎች ባለሥልጣን ዳይሬክተር አቶ ሺሰማ ገብረ ሥላሴ እንደተናገሩት፣ 22.5 ቢሊዮን ብር የሚሆነው ገቢ ከቀጥታ ታክስ የሚሰበሰብ ሲሆን፣ 11 ቢሊዮን ብር ደግሞ ቀጥተኛ ካልሆኑ ታክሶች የሚሰበሰብ ነው፡፡
0 Comments 0 Shares