ዶ/ር መረራ ጉዲና የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ቦርድ አባል ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተሰየሙ
ዮሐንስ አንበርብር
Sun, 07/08/2018 - 13:30
ዶ/ር መረራ ጉዲና የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ቦርድ አባል ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተሰየሙ ዮሐንስ አንበርብር Sun, 07/08/2018 - 13:30
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
ዶ/ር መረራ ጉዲና የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ቦርድ አባል ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተሰየሙ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የተጓደሉ ቦርድ አባላት እንዲሟሉ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) መረራ ጉዲናን (ዶ/ር) የቦርድ አባል፣ እንዲሁም የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትሩን አቶ አህመድ ሺዴ ደግሞ የቦርድ ሰብሳቢ አድርገው ሰየሙ፡፡
0 Comments 0 Shares