መንግሥት ያቀረበው የምሕረት መስጫ አዋጅ ሳይፀድቅ ፓርላማው ለእረፍት ተበተነ
ዮሐንስ አንበርብር
Sun, 07/08/2018 - 13:30
መንግሥት ያቀረበው የምሕረት መስጫ አዋጅ ሳይፀድቅ ፓርላማው ለእረፍት ተበተነ ዮሐንስ አንበርብር Sun, 07/08/2018 - 13:30
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
መንግሥት ያቀረበው የምሕረት መስጫ አዋጅ ሳይፀድቅ ፓርላማው ለእረፍት ተበተነ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
በተለያዩ የወንጀል ድርጊቶች ተጠርጥረው ለተያዙ፣ ለተፈረደባቸውና ሳይያዙ በውጭ አገር በስደት ለሚኖሩ ግለሰቦችና የሕግ ሰውነት ላላቸው አካላት ምሕረት ለመስጠት መንግሥት ያቀረበው የምሕረት መስጫ አዋጅ ሳይፀድቅ፣ ፓርላማው የዓመቱን የሥራ ጊዜውን አጠናቆ ለእረፍት ተበተነ፡፡
0 Comments 0 Shares