በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር አካባቢ በተከሰተ ግጭት ምክንያት የሰዎች ሕይወት አለፈ
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
Sun, 07/08/2018 - 13:36
በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር አካባቢ በተከሰተ ግጭት ምክንያት የሰዎች ሕይወት አለፈ በጋዜጣዉ ሪፓርተር Sun, 07/08/2018 - 13:36
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር አካባቢ በተከሰተ ግጭት ምክንያት የሰዎች ሕይወት አለፈ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር መተማ ወረዳ በእርሻ መሬት ይገባኛል ምክንያት ተከስቶ በነበረው ግጭት የሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ ግጭቱ በመከላከያ ኃይል ጣልቃ ገብነት ቢቆምም፣ ግጭቱን ለዘለቄታው ለመፍታት እንዲያስችል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር)፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ለሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሐሰን አል በሽር የላኩትን መልዕክት አድርሰዋል፡፡
0 Comments 0 Shares