የቀድሞ የኢንሳ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታስረው ጊዜ ቀጠሮ ተጠየቀባቸው
ታምሩ ጽጌ
Sun, 07/08/2018 - 13:49
የቀድሞ የኢንሳ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታስረው ጊዜ ቀጠሮ ተጠየቀባቸው ታምሩ ጽጌ Sun, 07/08/2018 - 13:49
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የቀድሞ የኢንሳ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታስረው ጊዜ ቀጠሮ ተጠየቀባቸው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
በቅርቡ የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ሆነው የተሾሙትና የቀድሞ የኢንፎርሜሽንና መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ (ኢንሳ) ምክትል ዋና ዳይሬክተር፣ በከባድ የሙስና ወንጀሎች ተጠርጥረው ታሰሩ፡፡
0 Comments 0 Shares