‹‹በባለሀብቶች ቤት ውስጥ ተከማችቶ የሚገኝ ሀብት ችግር ቢኖርበትም በሕግ አግባብ ምሕረት እናደርጋለን››
ዮሐንስ አንበርብር
Sun, 07/08/2018 - 13:51
‹‹በባለሀብቶች ቤት ውስጥ ተከማችቶ የሚገኝ ሀብት ችግር ቢኖርበትም በሕግ አግባብ ምሕረት እናደርጋለን›› ዮሐንስ አንበርብር Sun, 07/08/2018 - 13:51
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
‹‹በባለሀብቶች ቤት ውስጥ ተከማችቶ የሚገኝ ሀብት ችግር ቢኖርበትም በሕግ አግባብ ምሕረት እናደርጋለን›› | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ዓርብ ሰኔ 29 ቀን 2010 ዓ.ም. ከቀትር በኋላ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባደረገው ስብሰባ የ2011 ዓ.ም. በጀት ፀድቋል፡፡ ለሚቀጥለው ዓመት ሥራ ላይ የሚውለው 346.9 ቢሊዮን ብር በጀት ከመፅደቁ በፊት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው የተለያዩ ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
0 Comments 0 Shares