የሲዳማ ዞን አስተዳዳሪና የሐዋሳ ከንቲባ ሥልጣናቸውን ለቀቁ
ብሩክ አብዱ
Thu, 07/05/2018 - 17:47
የሲዳማ ዞን አስተዳዳሪና የሐዋሳ ከንቲባ ሥልጣናቸውን ለቀቁ ብሩክ አብዱ Thu, 07/05/2018 - 17:47
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የሲዳማ ዞን አስተዳዳሪና የሐዋሳ ከንቲባ ሥልጣናቸውን ለቀቁ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
በቅርቡ በደቡብ ክልል በሐዋሳ ከተማ በነበረው ግጭት ምክንያት የሲዳማ ዞን አስተዳዳሪ አቶ አክሊሉ አዱላና የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ቴዎድሮስ ገቢባ ከኃላፊነታቸው ለቀቁ፡፡ ከሦስት ሳምንታት በፊት በተከሰተው ግጭት አሥር ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸው 80 ሰዎች የተጎዱ ሲሆን፣ 3500 ደግሞ ከመኖሪያቸው ተፈናቅለዋል፡፡ ካሁን ቀደም በሐዋሳው ጥቃት በወላይታ ተወላጆች ላይ ጥቃት እየተፈጸመ ነው በማለት ለተቃውሞ ሰልፍ በወጡ ሰዎች በተቀሰቀሰ ሁከት ምክንያት፣ አምስት የወላይታ ዞን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ሥልጣናቸውን መልቀቃቸው ይታወሳል፡፡
0 Comments 0 Shares