"ድንገት "ቷ" የሚል ድምፅ ሰማሁ። እጄ ተንቀጠቀጠ። ጮኹኩ። .. "መቱት፣ መቱት!" እል እንደነበረ ትዝ ይለኛል።.. ዜና አንባቢው ተመልሶ መጥቶ በቦንብ ፍንዳታ የተጎዱ ጥቂት ሰዎች መኖራቸውን ሲናገር መሬት ላይ ተጣጥፌ ቁጭ አልኩ።..”የቅዳሜው ድንገት በአድማጭ ማስታወሻ።
“በሥልጣን ላይ ያሉትና ለሥልጣን የሚዘጋጁ መሪዎቻችን ይህን መጽሐፍ በጥሞና ቢያነቡ ምን ያህል ትምህርት ባገኙበት?” አልሁ። 'ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይና በበጎም በጥርጣሬም ዙሪያቸውን ለተሰለፉ ሁሉ ቀበቶዬን አስሬም ቢሆን መጽሐፉን ገዝቼ ልላክላቸው?' የሚል ነገርም ዳዳኝ።” ይልማ አዳሙ።
“በሥልጣን ላይ ያሉትና ለሥልጣን የሚዘጋጁ መሪዎቻችን ይህን መጽሐፍ በጥሞና ቢያነቡ ምን ያህል ትምህርት ባገኙበት?” አልሁ። 'ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይና በበጎም በጥርጣሬም ዙሪያቸውን ለተሰለፉ ሁሉ ቀበቶዬን አስሬም ቢሆን መጽሐፉን ገዝቼ ልላክላቸው?' የሚል ነገርም ዳዳኝ።” ይልማ አዳሙ።
"ድንገት "ቷ" የሚል ድምፅ ሰማሁ። እጄ ተንቀጠቀጠ። ጮኹኩ። .. "መቱት፣ መቱት!" እል እንደነበረ ትዝ ይለኛል።.. ዜና አንባቢው ተመልሶ መጥቶ በቦንብ ፍንዳታ የተጎዱ ጥቂት ሰዎች መኖራቸውን ሲናገር መሬት ላይ ተጣጥፌ ቁጭ አልኩ።..”የቅዳሜው ድንገት በአድማጭ ማስታወሻ።
“በሥልጣን ላይ ያሉትና ለሥልጣን የሚዘጋጁ መሪዎቻችን ይህን መጽሐፍ በጥሞና ቢያነቡ ምን ያህል ትምህርት ባገኙበት?” አልሁ። 'ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይና በበጎም በጥርጣሬም ዙሪያቸውን ለተሰለፉ ሁሉ ቀበቶዬን አስሬም ቢሆን መጽሐፉን ገዝቼ ልላክላቸው?' የሚል ነገርም ዳዳኝ።” ይልማ አዳሙ።
0 Comments
0 Shares