ሠላሳ ርዕሳነ ብሔራት የተካፈሉበት የአፍሪካ ሕብረት አባል ሃገሮች የመሪዎች ጉባዔ ሞሪታኒያ ዋና ከተማ ኖክሾት ላይ ተከፍቷል። የሁለት ቀናቱ ጉባዔ ዋና ትኩረት ሙስናን መዋጋትና ለአህጉሪቱ የሰብዓዊና እና የፀጥታ ቀውሶች መፍትሄ መፈለግ እንደሚሆን ተጠቁሟል።
ሠላሳ ርዕሳነ ብሔራት የተካፈሉበት የአፍሪካ ሕብረት አባል ሃገሮች የመሪዎች ጉባዔ ሞሪታኒያ ዋና ከተማ ኖክሾት ላይ ተከፍቷል። የሁለት ቀናቱ ጉባዔ ዋና ትኩረት ሙስናን መዋጋትና ለአህጉሪቱ የሰብዓዊና እና የፀጥታ ቀውሶች መፍትሄ መፈለግ እንደሚሆን ተጠቁሟል።
0 Comments
0 Shares