የሮማው ካቶሊክ ጳጳስ ፍራንሴዝ በኢትዮጵያና ኤርትራ የተደረሰውን የሰላም ስምምነት አወደሱ የካቶሊኩ ሊቀ ጳጳስ ፍራንሴዝ ዛሬ ሰንበት እንደ ገለጹት በኢትዮጵያና ኤርትራመካከል ከሰሞኑ የተፈጠረው የሰላም ስምምነት በእጅጉ አስደሳች ነው ሲሉ አወድሰዋል። የሁለቱ ሀገራት መንግስታት ከሀያ አመታት ዝምታና እርስ በእርስ መቆራቆስ በኋላ ተቀራርበው ለመነጋገር መወሰናቸው በእጅጉ የሚደነቅ ተግባር ነው ብለዋል። “ይህ ለሁለቱ ሀገራት ህዝቦች ብቻም ሳይሆን ለመላው አፍሪካ [...]
የሮማው ካቶሊክ ጳጳስ ፍራንሴዝ በኢትዮጵያና ኤርትራ የተደረሰውን የሰላም ስምምነት አወደሱ የካቶሊኩ ሊቀ ጳጳስ ፍራንሴዝ ዛሬ ሰንበት እንደ ገለጹት በኢትዮጵያና ኤርትራመካከል ከሰሞኑ የተፈጠረው የሰላም ስምምነት በእጅጉ አስደሳች ነው ሲሉ አወድሰዋል። የሁለቱ ሀገራት መንግስታት ከሀያ አመታት ዝምታና እርስ በእርስ መቆራቆስ በኋላ ተቀራርበው ለመነጋገር መወሰናቸው በእጅጉ የሚደነቅ ተግባር ነው ብለዋል። “ይህ ለሁለቱ ሀገራት ህዝቦች ብቻም ሳይሆን ለመላው አፍሪካ [...]
KALITIPRESS.COM
የሮማው ካቶሊክ ጳጳስ ፍራንሴዝ በኢትዮጵያና ኤርትራ የተደረሰውን የሰላም ስምምነት አወደሱ
የሮማው ካቶሊክ ጳጳስ ፍራንሴዝ በኢትዮጵያና ኤርትራ የተደረሰውን የሰላም ስምምነት አወደሱ የካቶሊኩ ሊቀ ጳጳስ ፍራንሴዝ ዛሬ ሰንበት እንደ ገለጹት በኢትዮጵያና ኤርትራመካከል ከሰሞኑ የተፈጠረው የሰላም ስምምነት በእጅጉ አስደሳች ነው ሲሉ አወድሰዋል። የሁለቱ ሀገራት መንግስታት ከሀያ አመታት ዝምታና እርስ በእርስ መቆራቆስ በኋላ ተቀራርበው ለመነጋገር መወሰናቸው በእጅጉ የሚደነቅ ተግባር ነው ብለዋል። “ይህ ለሁለቱ ሀገራት ህዝቦች ብቻም ሳይሆን ለመላው አፍሪካ
0 Comments 0 Shares